1
•ለተተኪ አመራር የተዘጋጀ ስልጠና
የመሪ እቅድ ዝግጅት፤ አስተዳደር ፣ሪፖርት ዝግጅት፤
አፈጻጸም እና ክትትል
ጅማ፣ኢትዮጵያ
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
• ትውውቅ
• የቡድን ውይይት
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 2
የስልጠናው አካሄድ፡ ሕግጋት
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 3
የስልጠናው አካሄድ፡ ሕግጋት
oየሚፈቀዱ፡
 መጠየቅ፣ መልስ መስጠት፣ ልምድ ማካፈል፣ በውይይት ከአጀንዳ
ያለመውጣት
oየሚከለከሉ፡
 ስልክ ማናገር፣ ስልክ ማስጮህ፣ የጎንዮሽ ወሬ፣ የሌላውን ሃሳብ
መንቀፍ
oትኩረት የሚሹ፡
 በአስተያየት ጊዜ አጠቃቀም
ማውጫ
 የመሪ እቅድ ምንነት
 የመሪ እቅድ አስፈላጊነት
 የመሪ እቅድ አዘገጃጀት
 የማኅበረ ቅዱሳን እቅድ ግብዓቶች፣ አዘገጃጀት፣ አፈጻጸም እና ክትትል
• የማኅበሩ ሥልታዊ እቅዶች ይዘት
• የዓመታዊ እቅድ አዘገጃጀት ሂደት
የእቅድ ማቅረቢያ ቅጽና ማብራሪያ
የክብደት አሰጣጥ
• የአፈጻጸም ሪፖርት አዘገጃጀት
የእቅድ ግምገማ ሂደት
የአፈጻጸም ሪፖርት መገምገምና የግምገማ ሪፖርት ማዘጋጀት
የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀትና የሚይዛቸው ክፍሎች
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 4
የሥልጠናው አስፈላጊነት
የተተኪ አመራሮችን አቅም ማጎልበት፡፡
በዘመናችን የቤተ ክርስቲያንን ተልዕኮ በአግባቡ ለመወጣት ፡፡
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 5
የስልጠናው ዓላማ
 ይህ ስልጠና ሲጠናቀቅ፡
 የመሪ እቅድ ምንነት ይረዳሉ
 የመሪ እቅድ አስፈላጊነት ይገነዘባሉ
 የመሪ እቅድ አዘጋጅተው ያስተዳድራሉ
 የመሪ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ያዘጋጃሉ
 የማህበረ ቅዱሳን እቅድ ግብዓቶች፣ አዘገጃጀት፣ አፈጻጸምና
ክትትል ይገነዘባሉ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 6
የቡድን ውይይት 1
የመሪ እቅድ ምንድን ነው ?
የመሪ እቅድ አስፈላጊነት እንዴት ይገልፁታል ?
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 7
በቡድን ውይይታችሁ ለእያንዳንዱ ነጥብ ከቤተክርስትያን(ቤ/ያን)
አንፃር ምሳሌዎችን ስጡ፡
የመሪ እቅድ ምንድን ነው ?
• አሁን ካለንበት ቦታ ወደምንፈልግበት የሚያደርሰን መንገድ ነው።
• አንድ ድርጅት ፍላጎቶቹን እና አላማዎቹን እንዴት እንደሚያሟላ ስልት የሚያስቀምጥበት
መንገድ ነው።
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 8
• ስልታዊ/መሪ እቅድ
• አንድ ድርጅት ለምን እንደተፈጠረ፣ ምን ለማድረግ
እንዳሰበ እና እንዴት እንደሚሰራ የሚገልጽ ሰነድ
ነው።
• የድርጅቱን ራዕይ እና ቅድሚያ የሚሰጣቸውን
ነገሮች ለማተኮር ይረዳል።
“የት
እንደምትሄድ
ካላዎቅህ፣የትኛው
ም መንገድ እዛ
”
ያደርስሀል
ለዊስ ካሮል
• የስትራቴጂክ/መሪ እቅድ ሁሉም የድርጅቱ አባላት በአንድ ገጽ ላይ እንዲሆኑ የሚያስችል ሰነድ ነው።
• ይህ ሰነድ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ይመልሳል፡-
• አሁን የት ነን?
• የት መሆን አለብን?
• እዚያ እንዴት እንደርሳለን?
• የተፃፈ ውሳኔ መስጫ መሣሪያ ነው።
• የስትራቴጂክ እቅድ እንደ አስፈላጊነቱ ማስተካከል ይችላሉ!
• በጊዜ ሂደት፣ አንድ ድርጅት በአካባቢው ላይ የሚደረጉ ለውጦችን መከታተል እና የእሱ ግምቶች
በመሠረቱ ትክክለኛ መሆናቸውን መገምገም አለበት።
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 9
ስልታዊ/መሪ እቅድ . . .
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 10
1) ከጊዜ አንጻር (Time)
• የረጅም ጊዜ እቅድ ከ1ዐ ዓመት በላይ
• የመካከለኛ ጊዜ እቅድ ከ2-1ዐ ዓመት ብቻ
• የአጭር ጊዜ እቅድ ከ2 ዓመት በታች
2) ከተግባራት አንጻር(Function)
• የሥራ እቅድ
• የበጀት እቅድ
• የግዥ ፍላጐት
• የሰው ኃይል ፍላጐት
የእቅድ ዓይነቶች
የመሪ እቅድ አስፈላጊነት
የመሪ እቅድ/ስትራቴጂ የሚከተሉትን ለማከናዎን
ይረዳል:
ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ለማዘጋጀት
ይረዳል።
ድርጊቶችን ለመምረጥ
እቅድ ለመፍጠር
ሀብቶችን ለመመደብ
በስራዎቸ ላይ ንቁ ለመሆን
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 11
የቡድን ውይይት 2
የመሪ እቅድ ስናዘጋጅ የምንከትላችው ቅደም ተከተሎች ምን መሆን አለበት?
የመሪ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርታችን ይዘት ምን መምሰል አለበት?
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 12
በቡድን ውይይታችሁ ለእያንዳንዱ ነጥብ ከቤተክርስትያን(ቤ/ያን)
አንፃር ምሳሌዎችን ስጡ፡
የመሪ እቅድ ስናዘጋጅ የምንከትላችው ቅደም ተከተሎች
• የመሪ እቅድ ተደጋጋሚ ሂደት ሲሆን- ወደ ኋላ እና ወደ ፊት በመሄድ
ይዘጋጃል.
• እቅድ ለማውጣት እና ለማዋቀር የተለያዩ መንገዶች አሉ
• ለእኛ የተሻለ ሊስማማ ይችላል ያልነውን መምረጥ እንችላለን
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 13
ድርጅትን መገምገም
/Assess
organization
Develop vision and
mission/ራዕይ እና ተልእኮ
ማዘጋጀት
አካባቢን መገምገም
/Assess environment
Write it all
down!/መሪ እቅዱን
ፃፍ
Implement/መተግበር
Monitor and
evaluate/መቆጣጠር እና
መገምገም
Agree on
priorities/ቅድሚያ
በሚሰጣቸው ጉዳዮች
ላይ ይስማሙ
የመሪ እቅድ ስናዘጋጅ የምንከትላችው ቅደም
ተከተሎች
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 14
1. ድርጅትን መገምገም/Assess organization
ውስጣዊ
ጥንካሬዎች
• በጥሩ ሁኔታ ምን ሰራን?
• ምን አይነት ውስጣዊ ሀብቶች አሉን
(እውቀት፣ መልካም ስም፣
ችሎታ/ክህሎት፣ ሀብቶች)?
ድክመቶቸ
• ከዚህ የተሻለ ምን ማድረግ እንችላለን?
• ምን ጎደለን?
• ውስን ሀብቶች አሉን?
ውጫዊ
መልካም አጋጣሚዎች
• ልንጠቀምባቸው የምንችላቸው
መልክም እጋጣሚዎች አሉን?
• ልንሰጣቸው የምንችላቸው
አገልግሎቶች ከፍተኛ ፍላጎት አለን?
•ተወዳዳሪዎች አሉን?
•ስራችንን ለመስራት ተግዳሮት ሊፈጠሩ
የሚችሉ ፈተናዎች ያጋጥሙናል?
ጥ
መ
ድ
ስ
ጥድመስ/SWOT
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 15
በጥድመስ/SWOT መልስ የሚያገኙ ጥያቄዎቸ
ጥድመስ/
SWOT
መልካም እድሎችን
ለመጠቀም
ጥንካሬያችንን እንዴት
እንጠቀም?/How do
we use our strengths
to take advantage of
opportunities?
እድሎችን ለመጠቀም
ድክመታችንን እንዴት
እንቅረፍ?How do we
overcome our
weaknesses to take
advantage of
opportunities?
ለስጋቶች/እደጋዎቸ
ተጋላጨነታችንን ለመቀነስ
ድክመታችንን እንዴት
እንቅረፍ?How do we
overcome the
weaknesses that make
us vulnerable to threats?
ለስጋቶች/እደጋዎቸ
ተጋላጨነታችንን
ለመቀነስ ጥንካሬያችንን
እንዴት
እንጠቀም?/How do
we use our strengths
to make us less
vulnerable to
threats?
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 16
2. አካባቢያችንን መገምገም/ASSESSING OUR
ENVIRONMENT
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 17
ከፖምማቴህከ/PESTLEእሁን እራሳችንን የት ነው
የምናገኝው?/ Where do we find ourselves?
ፖለቲካ
ምጣኔ ህብት
ማህበራዊ
ቴክኖሎጂ
ህግ እና
ከባቢን
3. ቅድሚያ የሚሰጣቸው ነገሮች መለየት/Setting Priorities
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 18
ለምን በስትራቴጂክ እቅድ ውስጥ ስልታዊ ቅድሚያዎች ማዘጋጀት አስፈለገ?
• በስትራቴጂክ እቅድ ውስጥ ስልታዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ማቀናበር
የተቋሙ-አቀፍ ግቦችን እና ለዓመቱ በጣም አስፈላጊ ተግባራትን ለማሳካት
የሚያግዝ የቡድን ትኩረት እንዲያዘጋጁ ያግዝዎታል።
• ስልታዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ማስቀመጥ ድርጅቱ ከተለዋዋጭ የሰራተኛ
ፍላጎቶች እና የውጭ ተጽእኖዎች ጋር እንዲላመድ እና የድርጅቱ ባህል
ስትራቴጂውን እንደሚደግፍ ለማረጋገጥ ይረዳል።
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 19
 በተጨማሪም፣ ዓላማዎችን መፍጠር ግቦችዎን ለማሳካት የሚያስፈልጉ
ግብዓቶች እንዳሉዎት ለማረጋገጥ ይረዳል።
 በእቅድ ዝግጅት ላይ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ሥራዎች መለየት አንድን ነገር
ከሌላው የማቀደም ብቻ አይደለም። የረጅም ጊዜ ግቦችዎን ማሳካት
እንዲችሉ መጀመሪያ አስፈላጊ ነገሮችን ለማድረግ መምረጥ ነው።
3. ቅድሚያ የሚሰጣቸው . . .
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 20
በስትራቴጂክ እቅድ ውስጥ ስልታዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች እንዴት መፍጠር
እንችላለን
ስልታዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች እንዴት መፍጠር እንደምንችል ለማወቅ እና ወደ ስልታዊ
እቅድ ለማካተት እነዚህን ደረጃዎች እንጠቀማለን፡-
1. የዳራ መረጃዎን መሰብሰብ/Gather your background information
2. ዓላማዎችን, ሀብቶችን እና ጊዜን ይረዱ/Understand objectives, resources and timing
3. የቅድሚያ ደረጃዎን ይወቁ/Know your priority level
4. ወደፊት ተመልከት/Look forward
5. ዋና ጉዳዮችን መስራት/Address key components
6. ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ብዛት ይገድቡ/Limit the number of priorities
7. እውነተኛ መመሪያ ይስጡ/Provide real guidance
8. ግቦችዎን ማጣጣም/ማዋደድ/Align your goals
9. እቅድዎን ያዘጋጁ/Make your plan
10. እድገትዎን ይከታተሉ/Track your progress
11. የቡድኑን ምላሽ/Get the team's reaction
Priority Matrix or Quadrant
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 21
ራዕይ/VISION
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 22
ስኬታችን ምን ይመስላል?/What does success look like?
4. ራዕይ እና ተልእኮ ማዘጋጀት/ Develop vision and mission
 የስትራቴጂክ እቅድ ዋና አላማ የተቋሙን ተልእኮ ከራሱ ራዕይ ጋር ማመጣጠን
ነው።
በራዕይ መልስ የሚያገኙ ጥያቄዎች
The Vision
ራዕይ
የት መድረስ
እንፈልጋለን?/Wher
e do we want to
go?
ምን ማሳካት
እንፈልጋለን?/W
hat do we
want to
achieve?
ምን መሆን
እንፈልጋለን?/
What do we
want to be?
የትኛን ማህበረሰብ
ነው
የምናልመው?/What
community do we
dream of?
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 23
ተልዕኮ/MISSION
ለምን እንኖራለን?/Why do we exist?
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 24
ግብ እና አላማ/GOALS & OBJECTIVES
እንዴት ሁሉም በጋራ ተጣጥመው ይሰራሉ ? /How does it all fit together?
ግብ/Goal
• ሰፊ ዓላማ /Greater purpose
• የረጅም ጊዜ ቆይታ ያለው ውጤት/
A long-term outcome
• ለመለካት ቀላል ላይሆን
ይችላል/May not be easy to
measure
ዓላማ/Objective
• A specific, short-term action
that will contribute to
achieving a goal
• Must be measurable
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 25
 ስልታዊ እቅድ ከህልውናችን (ተልእኮ) ወደምንፈልገው (ራእይ) የምንሄድበት መንገድ
ነው። (Strategic planning is the path we go through from why we exist
(mission) to what we want to become (vission))
SMART objectives
የተወሰነ/Specific – Who? What? Where?
How?
የሚለካ/Measurable – How many? How can
this be measured?
የሚተገበር/Achievable – Is it possible?
ዕውነታነት/Realistic – Is it possible given our
time and resources available?
በግዜ የተገደበ/Timebound – When?
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 26
ቀጣይ ደረጃዎች/NEXT STEPS
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 27
ሰነድ/እቅድ አዘጋጅ/Produce a document
ድርጊት መርሃ ግብር አዘጋጅ እና ተግባራዊ
አድርግ/Develop an action plan and
implement
ክትትል እና ገምገማ/Monitor and evaluate
እድገትን አጋራ/Share progress
ይገምጉሙ እና ይከልሱ/Review and revise
አጋራ/Share
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 28
ወሳኝ ጉዳይ
የቀድሞው የአሁኑ
ግብ ስልት ግብ
1፡ ዘመኑን የሚዋጅ አገልጋይ የሰዉ ኃይል ማፍራት 8 54 8
2፡ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎችንና ምሩቃንን ማብቃትና ባለተልዕኮ ማድረግ 5 44 5
3፡ ለቤተክርስቲያን ሁለንተናዊ ተቋማዊ ውጤታማነት 4 23 4
4፡ ጠንካራ የዕቅበተ እምነት አቅምና አሠራር መፍጠር 2 24 2
5፡ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ 6 45 7
6፡ የማኅበረ ቅዱሳንን ሁለንተናዊ የማስፈጸም አቅም ማጠናከር 4 34 9
ድምር 29 221 35
የማኅበረ ቅዱሳን የተከለሰ ፬ኛ
ዙር ስልታዊ ዕቅድ
የማኅበሩ ሥልታዊ ዕቅዶች ይዘት
የማኅበረ ቅዱሳን ሥልታዊ ዕቅዶች አምስት ዋና ዋና ክፍሎች ይዘው ይዘጋጃሉ
1. ወሳኝ ጉዳይ፡- በተያዘው የሥልታዊ ዕቅድ ዘመን ትኩረት ተደርጎ ሊሰራባቸው
የሚገቡ ጉዳዮች ማለት ሲሆን ሰፊና በሥራቸው የተለያዩ ግቦችን የሚይዙ
ናቸው፤
2. ዓላማዎች፡- ወሳኝ ጉዳዩ የተመረጠበት ምክንያት የሚገለጽበት፤
3. ግቦች፡- እያንዳንዱን ወሳኝ ጉዳይ ከማሳካት አኳያ ምን ሥራ፣ በምን ያህል
መጠን፣ መቼ መከናወን አለበት የሚለውን የሚያሳይ ክፍል ነው፤
4. ማስፈጸሚያ ስልት፡- ግቦችን ለማስፈጸም ተገቢ አደረጃጀት፤ ተሳታፊ
አካላትን፣ የሚያስፈልጉ የሥራ ማኑዋሎች፣ መመሪያዎች፣ የሚቀረጹ
ፕሮጀክቶችን እና ሌሎች ተግባራት ያካትታል፤
5. ዐብይ ተግባራት፡- በማኅብሩ በታቀደው ስልታዊ ዕቅድ መሰረት የተቀመጡ
ግቦችን ለማሳካት የሚተገበሩ ዋና ዋና ተግባራት ናቸው፣
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 29
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 30
የእቅድ እና ሪፖርት ቅጾች
የእቅድ ዝግጅት ሁለት ዓይነት ቅጾች
• ዝርዝር እቅድ ማዘጋጃ ቅጽ
• ለጠቅላላ ጉባኤ ማቅረቢያ ቅጽ
ለጠቅላላ ጉባኤ የሚቀርብ እቅድ ይዘት
1. መግቢያ (አጠቃላይ መረጃ)
2. የዓመቱ ስልታዊ ዕቅዱ ትኩረቶች
3. የማእከሉ ሙሉ ዕቅድ
4. የአገልግሎት ማስፈጸሚያ በጀት በዋና ክፍሎች ማጠቃለያ
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 31
ዝርዝር እቅድ ማዘጋጃ ቅጽ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን
የ-------------------ማዕከል/ማስተባበሪያ/ግ/ጉባኤ/ወ/ማእከል የ ------- ዓ.ም. የአገልግሎት ዕቅድ
(ሀ). ዋና ተግባራት (Core Functions) - 80% ክብደት እና ሌሎች ተግባራት (Others Functions) - 20% ክብደት ዕቅድ ማዘጋጃ ቅጽ
ተ.
ቁ
ስልት
ዐብይ
ተግባር
ዝርዝር
ተግባራት
ውጤት ግብዓት መለኪያ
የዓመቱ
ዕቅድ
ክብደት 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ በጀት ፈፃሚ አካል ምርመራ
ወሳኝ ጉዳይ አንድ፡- ዘመኑን የሚዋጅ አገልጋይ የሰዉ ኃይል ማፍራት፣
1 ግብ 1. ከመንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች እና ገዳማት መሪ አገልጋዮችን ማፍራት፡-
2 1.1.1
1.1.2
ግብ 2፡- አዳዲስ የአብነት ትምህርት ቤቶችን መመስረት፣ ነባር ማጠናከር
1.2.1
1.2.2
ማብራሪያዎች
• ዋና ተግባራት ፤
• ከማኅበሩ ስልታዊ ዕቅድ የተወጣጡ ተግባራት ሲሆኑ
• በአጠቃላይ በአንድ ክፍል ውስጥ ከሚከናወኑ ተግባራት የ80 ፕርሰንት ክብደት ይይዛሉ፡፡
• ሌሎች ተግባራት፡
• ክፍሎች ዋና ተግባራት በመፈፀም ወቅት አባላትን በመንፈሳዊ ሕይዎት ከማጠናከር፣
• ንዑስ ክፍሎችን ለአገልግሎት በሚሆን መልኩ ከማደራጀት፣
• በአገልግሎት ወቅት ከሌሎች አቻ የዋና ማዕከልና ሌሎች ማዕከላት/ግ/ጉባኤ ክፍሎች እንዲሁም ከሰንበት
…
ትምህርት ቤቶችና ከወረዳ ቤተክህነት፣ ወዘተ ጋር የሚያደርጉ ግንኙነቶችን የያዙ ዕቅዶች ናቸው፡፡
• ድምር ክብደታቸውም 20 ፕርሰንት ነው፡፡
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 32
የእቅድ ማቅረቢያ ቅጽ ማብራሪያዎች
ስልት፡ ግቦችን ለማሳካት መከተል ያለንባቸው ተገቢ አደረጃጀት፤ ተሳታፊ አካላትን፣ የሚያስፈልጉ
የሥራ ማኑዋሎች፣ መመሪያዎች፣ የሚቀረጹ ፕሮጀክቶችን እና ሌሎች ተግባራት ያካትታል፤
ዐብይ ተግባር፡ በሚለው አምድ ስር በማኅብሩ በታቀደው ስልታዊ ዕቅድ መሰረት የተቀመጡ ግቦችን
ለማሳካት ከተቀመጡት ዐብይ ተግባራት መካከል ማዕከሉን ወይም ዋና ክፍሉ የሚመለከቱ ዐብይ
ተግባራት ወስዶ የሚስቀምጥበት ነው፣
 ዝርዝር ተግባራት፡ አንድን ዐብይ ተግባር ለመፈፃሚ የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ማለት ነው፣
 ውጤት፡ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት ተግባራዊ ሲሆኑ ይገኛል/ሉ ተብሎ/ለው የሚጠበቅ/ቁ
ውጤት/ቶች የሚቀመጥበት፣
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 33
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 34
 ግብዓት፡ ለሚከናወኑ ተግባራት የሚያስፈለገው ቁሳቁስ፣ የሰው ኃይል፣ ወዘተ፣
 መለኪያ፡ ተግባራት የሚለኩበት መንገድ ሲሆን፣ ይህም በመቶኛ ወይም በቁጥር ወይም በጊዜ ሊሆን ይችላል፣
 የዓመቱ ዕቅድ፡ ተግባሩ በተያዘው የዕቅድ ዘመን ምን ያህል እንደሚከናወን (መለኪያው በመቶኛ ከሆነ ምን
ያህል ፕርሰንት፣ መለኪያው በቁጥር ከሆነ ምን ያህል መጠን እና መለኪያው በጊዜ ከሆነ ስንት ጊዜ
እንደሚከናወን) የሚገለፅበት ቦታ ነው፣
የእቅድ ማቅረቢያ ቅጽ ማብራሪያዎች . . .
ማብራሪያዎች
 ለስራው የተሰጠው ክብደት፡ ስራው ከሚጠይቀው የሰው ኃይል፣ ጊዜና በጀት አንፃር ለእያንዳንዱ ተግባር
የሚመደብ የተግባራት መመዘኛ ነጥብ ነው፣
 ፈፃሚ አካል፡ በማስተባበሪያው ወይም በዋና ክፍሉ ተግባሩን የሚፈጽመው አካል የሚገለፅበት ነው፣
 1ኛ ሩብ፡ ማለት በዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ሶስት ወራት (ከመስከረም እስከ ህዳር)፣
 2ኛ ሩብ፡ ማለት በዓመቱ የሁለተኛ ሶስት ወራት (ከታህሳስ እስከ የካቲት)፣
 3ኛ ሩብ፡ ማለት በዓመቱ የሦስተኛ ሶስት ወራት (ከመጋቢት እስክ ግንቦት)፣
 4ኛ ሩብ፡ ማለት በዓመቱ የ አራተኛ ሶስት ወራት (ከሰኔ እስክ ነሐሴ)፣
 ምርመራ፡ በዕቅዱ ውስጥ ተጨማሪ ገለፃና ማብራሪያ የሚሹ ጉዳዮች ካሉ ተብራርተው የሚቀመጡበት ቦታ፣
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 35
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 36
ወሳኝ ጉዳይ 1፡ ግብ 1. ለሚመለከተው ሀገረ ስብከት እገዛ በማድረግ የመንፈሳዊ ትምህርት ቤቶችን እና ገዳማት የአገልግሎት አቅም
ማሳደግና ብቃት ያለው አመራር የሚሰጡ አገልጋዮችን ማፍራት፡-
ዓቢይ ተግባር
መለኪያ
የሚጠበቅ
ውጤት የዓመቱ እቅድ ክብደት
1ኛ
ሩብ
2ኛ
ሩብ
3ኛ
ሩብ
4ኛ
ሩብ
በጀት ፈጻ
ሚ
ማብ
ራሪያ
1.1.2. 20 የአብነት
ተማሪዎች/ ምሩቃን
ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ
በአብነቱ፣ በአስተዳደርና
በማስተማር በደረጃ 2
ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
አሰልጥኖ ማብቃት
ቁጥር
የሰለጠኑ 20
አብነት
ትምህርት
ምሩቃን
20 0.5 - - - 20 5,000 ቅ/
መ/
መ
ለጠቅላላ ጉባኤ የእቅድ ማቅረቢያ ቅጽ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን
የ-------------------ማዕከል/ማስተባበሪያ/ግ/ጉባኤ/ወ/ማእከል የ ------- ዓ.ም. የአገልግሎት ዕቅድ
(ሀ). ዋና ተግባራት (Core Functions) - 80% ክብደት እና ሌሎች ተግባራት (Others Functions) - 20% ክብደት ዕቅድ ማቅረቢያ ቅጽ
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 37
2-የተግባር ዕቅድ ( Action Plan)
ዐቢይ
ተግባር
ዝርዝር
ተግባራት
መለኪ
ያ
የዓመ
ቱ
ዕቅድ
ለሥራው
የተሰጠ
ው
ክብደት
1ኛ ሩብ
ዓመት
2ኛ ሩብ
ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት 4ኛ ሩብ ዓመት
ፈፃሚ
አካል
በጀ
ት
ምር
መራ
መስ ጥቅኅዳ ታኅ ጥር የካ መጋ ሚያ ግን ሰኔ ሐም ነሐ
ለ20 የሰንበት
ት/ቤት
ተማሪዎች
ኮርስ
ማስተማር
የሥልጠና
ሰነድ
ማዘጋጀት ቁጥር 1 * * *
ትም/
ክፍል 1000
ለወረ
ቀትና
ሕት
መት
መምህር
መመደብ ቁጥር 1 * * *
አፈጻጸ
ም
መገምገ
ም መቶኛ100
33
%
33
% 34%
የተግባር እቅድ ( Action Plan)
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን
የ-------------------ማዕከል/ማስተባበሪያ/ግ/ጉባኤ/ወ/ማእከል የ ------- ዓ.ም. የአገልግሎት ዕቅድ
(ሀ). ዋና ተግባራት (Core Functions) - 80% ክብደት እና ሌሎች ተግባራት (Others Functions) - 20% ክብደት የተግባር እቅድ ቅጽ
የክብደት አሰጣጥ ሂደት ምን ታሳቢ ይደረግ?
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 38
የክብደት አሰጣጥ ሂደት ምሳሌ
ተ.ቁ
ዐብይ
ተግባር
ተግባራት ውጤት ግብዓት መለኪያ የዓመቱ ዕቅድ ክብደት 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ በጀት
ፈፃሚ
አካል
1
ስለ ክህነት
ምንነትና
ክብር ዙርያ
ለግቢ ጉባኤ
ተማሪዎች
ግንዛቤ
ማስጨበጥ፤
በክህነት ዙርያ የተጻፉ ሁለት
መጻሕፍትን በቅናሽ ዋጋ
(በሶፍት ኮፒ እና/ወይም ሆነ
በሕትመት) በየትኛውም
የክህነት እርከን ላይ ለሚገኙት
የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች
ማድረስ፤
የተሠራጩ
ሁለት
መጻሕፍት፤
ገንዘብ በቁጥር 2 18.1 1 1 9000
ማደራጃና
አቅም
ማጎልበቻ
2
ለግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ስለ
ክብረ ክህነት አንድ የግንዛቤ
ማስጨበጫ ምስል ወድምጽ
እንዲዘጋጅ ለብሮድካስት
አገልግሎት ግብዐት መስጠትና
የተዘጋጀውን ለማእከላት
መላክ፤
ተዘጋጅቶ
የተላከ
የምስል
ወድምጽ
ውጤት፤
ግንዛቤ
ማስጨበጫ
ሰነድ፣ ገንዘብ፣
በቁጥር 1 19.1 1 9000
3
ተዘጋጅተው በሚላኩት
መጻሕፍትና የምስል ወድምጽ
ሰነዶች አማካይነት ማእከላት
ለግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች
ስለ ክብረ ክህነት ግንዛቤ
እንዲሰጡ ክትትልና ድጋፍ
ማድረግ፤
የተደረገ
ክትትልና
ድጋፍ፤
የሰው ኃይል፤
ስልክ
በጊዜ 3 32.8 3 25000
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 39
የክብደት አሰጣጥ ምሳሌ
ከላይ ለተጠቀሱ ተግባራት የክብደት አሰላል እንደምከተለው ይሆናል
ለምሳሌ፡-
 ለተግባር አንድ የሚያስፈልገው የሰው ኃይል 5፣ የሚያስፈልገው ጊዜ 50 የስራ ቀናት እና የሚያስፈልገው
ገንዘብ 9000 ብር ይሆናል እንበል፤
 ለተግባር ሁለት የሚያስፈልገው የሰው ኃይል 6፣ የሚያስፈልገው ጊዜ 48 የስራ ቀናት እና የሚያስፈልገው
ገንዘብ 9000 ብር ይሆናል እንበል፤
 ለተግባር ሦስት የሚያስፈልገው የሰው ኃይል 7፣ የሚያስፈልገው ጊዜ 75 የስራ ቀናት እና የሚያስፈልገው
ገንዘብ 25000 ብር ይሆናል እንበል፤
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 40
የክብደት አሰጣጥ ምሳሌ
ዐብይ ተግባር ተግባር የሚያስፈልገው
የሰው ኃይል
የሚያስፈልገው
ጊዜ
የሚያስፈልገው
ገንዘብ
ክብደት ከሰው ኃይል
አንፃር
ክብደት ከጊዜ አንፃር ክብደት ከገንዘብ አንፃር አጠቃላይ ክብደት
ስለ ክህነት ምንነትና
ክብር ዙርያ ለግቢ
ጉባኤ ተማሪዎች
ግንዛቤ ማስጨበጥ፤
በክህነት ዙርያ የተጻፉ ሁለት
መጻሕፍትን በቅናሽ ዋጋ
(በሶፍት ኮፒ እና/ወይም ሆነ
በሕትመት) በየትኛውም
የክህነት እርከን ላይ ለሚገኙት
የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች
እንዲዳረሱ መሥራት፤
5 50 9000 5/18*90= 25 50/173*90= 26 9000/43000*90=
18.84
25+26+18.84=
69.84/3= 23.28
ለግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ስለ
ክብረ ክህነት አንድ የግንዛቤ
ማስጨበጫ ምስል ወድምጽ
እንዲዘጋጅ ለብሮድካስት
አገልግሎት ግብዐት መስጠትና
የተዘጋጀውን ለማእከላት
መላክ፤
6 48 9000 6/18*90= 30 48/173*90= 25 9000/43000*90=
18.84
30+25+18.84=
73.84/3= 24.6
ተዘጋጅተው በሚላኩት
መጻሕፍትና የምስል ወድምጽ
ሰነዶች አማካይነት ማእከላት
ለግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ስለ
ክብረ ክህነት ግንዛቤ እንዲሰጡ
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤
7 75 25000 7/18*90= 35 75/173*90= 39 25000/43000*90=
52.32
35+39+52.32=
98.5/3= 42.1
ድምር 18 173 43000 90 90 90 90
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 41
የእቅድ ግምገማ ሂደት
ማዕተባበሪያው/ማዕከሉ/ወ/ማ/ግ/ጉባኤው ከሥልታዊ ዕቅዱ ውስጥ የሚመለከተውን ወሳኝ ጉዳይ፣ ግብ እና
ዋና ተግባር ዕቅዱ ለሚታቀድለት ዓመት በሚሆን መልኩ ማካተቱ ማጣራት፣
በማኅበሩ ሥልታዊ ዕቅድ ከተያዘው ዕቅድ አኳያ ማነፃፀር (ልዩነቶችን ከማስተባበሪያው ወይም ከማዕከሉ ዋና
ክፍል ጋር በመሆን ማስተካከል)፣
ባለፈው ዓመት ያልተከናወኑ ተግባራት በዕቅድ ውስጥ መካተታቸውን ማጣራት፣
የክብደት አሰጣጡ ለተግባራት በሚገባ መሰጠቱን ማጣራት፡፡ (ለምሳሌ፡- ለ12 ሰ/ት/ቤቶች በሥልታዊ ዕቅድ
አስተቃቀድ ዙሪያ ሥልጠና መስጠት በሚለው ዋና ተግባር ሥር የሥልጠና ማኑዋል ማዘጋጀት፣ ለተሳታፊዎች
ጥሪ ማድረግ፣ ሥልጠናው ማከናወን የሚሉ ዝርዝር ተግባራት ቢኖሩ)
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 42
የእቅድ ግምገማ ሂደት . . .
በጀት ለሚያስፈልጋቸው ሁሉም ሥራዎች በጀት መያዙ ማጣራት፣
የሩብ ዓመት ዕቅዶች ድምር ከዓመቱ ዕቅድ ድምር ጋር እኩል መሆኑን ማጣራት፡፡
እንዲሁም ለዋና ተግባራት የተሰጡ ክብደቶች ድምር 90 በመቶ እና ለሌሎች ተግባራት የተሰጡ ክብደቶች
ድምር 10 በመቶ መሆኑን ማጣራት ተገቢ ነው፡፡
ከላይ የተጠቀሱት ነጥቦች በሚመለከት መፋለስ ካለ የግምገማውን ሪፖርት በጽሑፍ ለማስተባበሪያው
ወይም ለማዕከሉ ማሳወቅና አስተካክለው እንድልኩ ክትትል ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 43
የአፈፃፀም ሪፖርት ዝግጅትና የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀት
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 44
ለጠቅላላ ጉባኤ የሚቀርብ ሪፖርት ይዘት
1. መግቢያ
2. የስልታዊ ዕቅዱ ዓመታዊ አፈፃፀም /ከግብ አንጻር/
3. ከእቅድ ውጭ የተከናወኑ ተግባራት፣ ያጋጠሙ ችግሮች ፣ የተወሰዱ
መፍትሔዎች እና ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
4. የዋና ክፍሎች አፈጻጸም በመቶኛ
የሪፖርት ዝግጅት ሁለት ዓይነት ቅጾች
• ዝርዝር ሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
• ለጠቅላላ ጉባኤ ማቅረቢያ ቅጽ
የአፈፃፀም ሪፖርት ዝግጅትና የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀት
የዝርዝር ሪፖርት ዝግጅት ቅጽ እና መገለጫ
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን
የ-----------ማእከል/ማስተባበሪያ/ወ/ማእከል የ-------ሩብ የ-----ዓ.ም የአገልግሎት አፈፃፀም ሪፖርት
ዋና ተግባራት 80% ወይም ሌሎች ተግባራት 20%
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 45
ተ.ቁ ስልት
ዐበይት
ተግባር
ዝርዝር
ተግባራት
የተገኘው
ውጤት
መለኪያ
የዓመቱ
ዕቅድ
ክብድት
የሩብ ዓመት እስከዚህ ሩብ ዓመት
ለስራው
የዋለው
በጀት
ምርመ
ራ
ዕቅድ ክንውን
ክንውን
በመቶኛ
ዕቅድ ክንውን
ክንውን
በመቶኛ
1 ግብ፡
2 1.1.1
 ከዕቅድ ውጪ የተሰሩ ሥራዎች
 ያጋጠመ ችግር
 የተወሰደ የመፍትሔ እርምጃ
 ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 46
ወሳኝ ጉዳይ 1፡ ግብ 1. ግብ 1. ከመንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች እና ገዳማት መሪ አገልጋዮችን ማፍራት፡-
ዓቢይ ተግባር የተገኘ
ው
ውጤት
መለኪያ የዓመቱ ዕቅድ
ክንውን ክንውን በመቶኛ ማብራሪያ
1.1.2. 20 የአብነት ተማሪዎች/ ምሩቃን
ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ በአብነቱ፣
በአስተዳደርና በማስተማር በደረጃ 2
ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አሰልጥኖ ማብቃት
ቁጥር 20 20 100%
ለጠቅላላ ጉባኤ ሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
የአፈፃፀም ሪፖርት ዝግጅትና የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀት . . .
 ከዕቅድ ውጪ የተሰሩ ሥራዎች
 ያጋጠመ ችግር
 የተወሰደ የመፍትሔ እርምጃ
 ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ ማቢራሪያ
 የተገኘው ውጤት፡ የተከናወነው ተግባር ያስገኘው ውጤት በጽሑፍ የሚገለፅበት ነው፡፡
 እስከዚህ ሩብ ዕቅድ፡ እስከ ተያዘው ሩብ ዓመት ድረስ የታቀደው ዕቅድ ብዛት፣
 ይህ ማለትም በመጀመሪያ ሩብ ዓመት ሲሆን የ ሩብ ዓመቱ ዕቅድ ከእስከዚህ ሩብ ዓመት ዕቅድ ጋር እኩል
ይሆናል፣
 ነገር ግን በሁለተኛ ሩብ ዓመት ሲሆን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ ሲደመር የሁለተኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ
ይሆናል፣
 በሦስተኛ ሩብ ዓመት ሲሆን የአንደኛ፣ የሁለተኛ እና የሦስተኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ ድምር ይሆናል፡፡
 እንዲሁም የአራተኛ ሩብ ዓመት ሲሆን የአራቱም ሩብ ድምር ይሆናል ማለት ነው።
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 47
የአፈፃፀም ሪፖርት መገምገምና የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀት
1. ሪፖርቱ በወቅቱ መቅረቡን፣
2. ሪፖርቱ በሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ መሰረት መሆኑን፣
3. ሪፖርቱ የዋናና ሌሎች ተግባራትን ለይቶ የቀረበ መሆኑን ማጣራት፣
4. በማዕከሉ /በማስተባበሪያው/ ያሉ ሁሉንም ክፍሎች ማካተቱን ማየት፣
5. በሩብ ዓመቱ የታቀዱ ስራዎች በሙሉ ሪፖርቱ ውስጥ መካተታቸውን፣
6. ሪፖርቱ በዕቅዱ የተቀመጡትን ተግባራትንና የተቀመጠላቸውን መለኪያ፣ የዓመትና የሩብ ዓመት ዕቅድ፣ ክብደት እና የበጀት
አጠቃቀም በትክክል መያዙን ማጣራት፣
7. ከዕቅድ ውጪ የተከናወኑ ሥራዎች እና
8. በአፈጻጸም ወቅት ያጋጠሙ ችግሮችን፣ የተወሰዱ መፍትሔዎችን እና እንደ አስፈላጊቱ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች መያዙን
ማረጋገጥ ይገባል፡፡
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 48
የሚቀርቡ የሩብ ዓመት ሪፖርቶች ከሚከተሉት መስፈርቶች አንጻር ይገመገማሉ፡-
የአፈፃፀም ሪፖርት መገምገምና . . .
ከዚህ በመቀጠል ገምጋሚው በሩብ ዓመት ተግባራዊ ይሆናሉ ተብለው የታቀዱትን ዕቅዶች ከሪፖርቱ ጋር በማስተያየት
ዝርዝር የግምገማውን ስራውን ማከናወን፡፡
 ከክፍሉ ዕቅድ ውስጥ በሩብ ዓመቱ ተግባራዊ ለማድረግ የታቀዱ ዕቅዶችን ለይቶ ማውጣት፣
 ከአፈፃፀም ሪፖርት ሰነድ ውስጥ በዕቅድ የተያዙ ተግበራት ምን ያህል እንደተከናወኑ የአፈፃፀም ውጤት መውሰድ፣
ቀጥሎ እንደየአፃፀማቸው
 ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ የተደረጉ፣
 ከ75% እስከ 99%፣
 ከ50% እስከ 74%፣
 ከ50% በታች አፈፃፀም ያላቸውን እና
 ሙሉ በሙሉ ያልተከናወኑ ተግባራት፡፡
በሚል ለይቶ በየዘርፋቸው እንደየአፈፃፀማቸው ማስቀመጥ፡፡
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 49
የአፈፃፀም ሪፖርት …
መገምገምና
አጠቃላይ የክፍሉን አፈፃፀም ግምገማ ያከናውናል፤ ይሄም የሚከናወነው፡-
የሩብ ዓመት አጠቃላይ ክንውን በክብደት ከሩብ ዓመት አጠቃላይ ክብደት ጋር በማነፃፀር ነው፡፡
የሩብ ዓመት ክንውን በክብደት የሚሰላው የእያንዳንዱን ተግባር የሩብ ዓመት ክንውን ሲካፈል ለሩብ ዓመት ዕቅድ
ሲባዛ በተግባሩ የሩብ ዓመት ክብደት ሲሆን
አጠቃላይ የሩብ ዓመት ክንውን በክብደት የሚሰላው የእያንዳንዱን ተግባር ክንውን በክብደት በመደመር ነው፡፡
የሩብ ዓመት አጠቃላይ ክብደት የሚሰላው የሩብ ዓመት ዕቅድ ሲካፈል ለአመቱ ዕቅድ ሲባዛ በዓመቱ ክብደት ሲሆን
አጠቃላይ የሩብ ዓመት ክብደት የሚሰላው የእያንዳንዱን ተግባር የሩብ ዓመት ክብደት በመደመር ይሆናል፡፡
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 50
የአፈፃፀም ሪፖርት መገምገምና የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀት
ዋና ተግባራት
ተ.
ቁ
የዓመቱ
ዕቅድ
የዓመቱ
ክብደት
የሩብ እቅድ የሩብ ክንውን የሩብ ክብደት የሩብ ክንውን በክብደት የሩብ ክንውን በመቶኛ ምርመራ
ከዓመታዊ ዕቅድና ሪፖርት የሚገኙ መረጃዎች
=(የሩብ እቅድ/የዓመቱ ዕቅድ)*የዓመቱ
ክብደት
=(የሩብ ክንውን/የሩብ እቅድ)*የዓመቱ
ክብደት
=(የሩብ ክንውን/የሩብ
እቅድ)*100
1 1 1 1 1 1 1 100
1 1 0 0 0 0 #DIV/0!
2
1 1 1 0.5 1 0.5 50
1 1 1 0.1 1 0.1 10
1 3 0 0 0 0 #DIV/0!
1 2 1 0 2 0 0
100 1 100 100 1 1 100
የሩብ ክብደት አጠቃላይ ድምር
የሩብ ክንውን በክብደት አጠቃላይ
ድምር
6 2.6
የሩብ አጠቃላይ ክንውን
2.6/6*90 = 39% (ይሄ የአንድ ክፍል አፈፃፀም ከዋና ተግባራት
አኳያ ይሆናል)
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 51
የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀትና የሚይዛቸው ክፍሎች
 መግቢያ (ስለ ሪፖርቱ አጭር መግለጫ የሚፃፍበት)
 ለምሳሌ፡- በመጀመሪያ ሪፖርቱ የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ በመጠቀም እና በወቅቱ መቅረቡ የሚበረታታ ቢሆንም፤ ነገር
ግን በሚፈለገው መልኩ (በእያዳንዱ ወሳኝ ጉዳይና ግብ ዙሪያ ያጋጠሙ ችግሮችን፣ የተወሰዱ መፍትሔዎችን፣ ምርጥ
ተሞክሮዎችን እና በቀጣይ ሩብ ዓመት የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የታሰበ አዲስ አሠራርን ገልጾ) ከማቅረብ አኳያ
የታየው ክፍተት ለቀጣይ እንድስተካከል እያሳሰብን ዝርዝር የአፈፃፀም ግምገማ ሂደቱ እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
 ማዕከሉ ወይም ማስተባበሪያው ወይም ወ/ማእከሉ በተያዘው ሩብ ዓመት ሙሉ በሙሉ ያከናወናቸው ተግባርት፣ ከ75-99%፣
ከ50-74%፣ ከ50% በታች እና ሙሉ በሙሉ ያልተካነወኑ ተግባራት በማለት በዝርዝር ይቀመጣሉ፣
 ከዕቅድ ውጪ የተሰሩ ስራዎች፣ ያጋጠሙዋቸው ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሔዎች እንዲሁም ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
ይቀመጣሉ፣
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 52
የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀትና የሚይዛቸው . . .
በመጨረሻ የገምጋሚው አስተያያት ይካተታል፣
 ይህም በግምገማው ወቅት የታዩ የተለያዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በማስቀመጥ ማዕከሉ ወይም ወ/ማእከሉ ደካማ
ጎኖችን ለወደፊቱ እንዲያሻሽል እና ጠንካራ ጎኖችን አጠናክሮ የሚቀጥልበትን በማመልከት ከተገመገመው ክፍል ጋር
ውይይት በማድረግ የመጨረሻ ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡
 ክፍሉን የሚገመግመው ግለሰብ የሚገመግመውን ክፍል ሪፖርት ለስራ አስፈጻሚ ከመቅረቡ በፊት ስለግምገማው ሁኔታ
ከማስተባበሪያው ወይም ከክፍሉ ጋር መወያየት ይኖርበታል፡፡
 በዚህ መሰረት የተዘጋጀውን የግምገማ ሪፖርት የማዕከሉ ወይም የወረዳ ማዕከሉ ወይም የዋና ማእከል ዕ/ዝ/ክ/ክፍል
ለስራ አስፈፃሚ፣ ለዋና ክፍሎች እና ለማዕከላት ግብረ መልስ በጽሑፍ እንዲደርሳቸው ያደርጋሉ፡፡
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 53
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 54
ማጠቃለያ
በዕቅድ ዝግጅት ወቅት ታሳቢ ሊደረጉ የሚገባቸው ወሳኝ ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው።
1. በስልታዊ ዕቅዱ ላይ የተመለከቱት ወሳኝ ጉዳዮች፣ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት፣
2. በስልታዊ ዕቅድ መከታተያ የክትትልና ግምገማ አመልካች (Monitoring and Evaluation Indicator)
ላይ የተቀመጡት የ፳፻፲፬ ዓ.ም. መጠኖች፣
3. በ፳፻፲፬ ዓ.ም. ሳይከናወኑ የተላለፉና ከተከለሰው ስልታዊ ዕቅድ ጋር ተያያዥ የሆኑ ተግባራት፣
 እቅድ ፀድቆ ለአገልግሎት ዝግጁ መሆን ያለበት በዓመቱ መጨረሻ ነሐሴ መጨረሻ/ጳጉሜን ወር መሆን
አለበት።
 ከዚያ በፊት የዝግጅት እና የማጽደቅ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቅ ይኖርበታል።
 በመሆኑም በአዲስ ዓመት ትግበራ መጀመር ያለበት በፀደቀው ዕቅድ ነው።
ስብሐት ለእግዚአብሔር!
ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም
55

590546226-የመሪ-እቅድ-አስተዳደር-እና-ሪፖርት-ዝግጅት-ሥልጠና-ለወረዳ-ማእከላት.pdf

  • 1.
    1 •ለተተኪ አመራር የተዘጋጀስልጠና የመሪ እቅድ ዝግጅት፤ አስተዳደር ፣ሪፖርት ዝግጅት፤ አፈጻጸም እና ክትትል ጅማ፣ኢትዮጵያ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
  • 2.
    • ትውውቅ • የቡድንውይይት ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 2 የስልጠናው አካሄድ፡ ሕግጋት
  • 3.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም3 የስልጠናው አካሄድ፡ ሕግጋት oየሚፈቀዱ፡  መጠየቅ፣ መልስ መስጠት፣ ልምድ ማካፈል፣ በውይይት ከአጀንዳ ያለመውጣት oየሚከለከሉ፡  ስልክ ማናገር፣ ስልክ ማስጮህ፣ የጎንዮሽ ወሬ፣ የሌላውን ሃሳብ መንቀፍ oትኩረት የሚሹ፡  በአስተያየት ጊዜ አጠቃቀም
  • 4.
    ማውጫ  የመሪ እቅድምንነት  የመሪ እቅድ አስፈላጊነት  የመሪ እቅድ አዘገጃጀት  የማኅበረ ቅዱሳን እቅድ ግብዓቶች፣ አዘገጃጀት፣ አፈጻጸም እና ክትትል • የማኅበሩ ሥልታዊ እቅዶች ይዘት • የዓመታዊ እቅድ አዘገጃጀት ሂደት የእቅድ ማቅረቢያ ቅጽና ማብራሪያ የክብደት አሰጣጥ • የአፈጻጸም ሪፖርት አዘገጃጀት የእቅድ ግምገማ ሂደት የአፈጻጸም ሪፖርት መገምገምና የግምገማ ሪፖርት ማዘጋጀት የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀትና የሚይዛቸው ክፍሎች ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 4
  • 5.
    የሥልጠናው አስፈላጊነት የተተኪ አመራሮችንአቅም ማጎልበት፡፡ በዘመናችን የቤተ ክርስቲያንን ተልዕኮ በአግባቡ ለመወጣት ፡፡ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 5
  • 6.
    የስልጠናው ዓላማ  ይህስልጠና ሲጠናቀቅ፡  የመሪ እቅድ ምንነት ይረዳሉ  የመሪ እቅድ አስፈላጊነት ይገነዘባሉ  የመሪ እቅድ አዘጋጅተው ያስተዳድራሉ  የመሪ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ያዘጋጃሉ  የማህበረ ቅዱሳን እቅድ ግብዓቶች፣ አዘገጃጀት፣ አፈጻጸምና ክትትል ይገነዘባሉ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 6
  • 7.
    የቡድን ውይይት 1 የመሪእቅድ ምንድን ነው ? የመሪ እቅድ አስፈላጊነት እንዴት ይገልፁታል ? ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 7 በቡድን ውይይታችሁ ለእያንዳንዱ ነጥብ ከቤተክርስትያን(ቤ/ያን) አንፃር ምሳሌዎችን ስጡ፡
  • 8.
    የመሪ እቅድ ምንድንነው ? • አሁን ካለንበት ቦታ ወደምንፈልግበት የሚያደርሰን መንገድ ነው። • አንድ ድርጅት ፍላጎቶቹን እና አላማዎቹን እንዴት እንደሚያሟላ ስልት የሚያስቀምጥበት መንገድ ነው። ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 8 • ስልታዊ/መሪ እቅድ • አንድ ድርጅት ለምን እንደተፈጠረ፣ ምን ለማድረግ እንዳሰበ እና እንዴት እንደሚሰራ የሚገልጽ ሰነድ ነው። • የድርጅቱን ራዕይ እና ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ለማተኮር ይረዳል። “የት እንደምትሄድ ካላዎቅህ፣የትኛው ም መንገድ እዛ ” ያደርስሀል ለዊስ ካሮል
  • 9.
    • የስትራቴጂክ/መሪ እቅድሁሉም የድርጅቱ አባላት በአንድ ገጽ ላይ እንዲሆኑ የሚያስችል ሰነድ ነው። • ይህ ሰነድ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ይመልሳል፡- • አሁን የት ነን? • የት መሆን አለብን? • እዚያ እንዴት እንደርሳለን? • የተፃፈ ውሳኔ መስጫ መሣሪያ ነው። • የስትራቴጂክ እቅድ እንደ አስፈላጊነቱ ማስተካከል ይችላሉ! • በጊዜ ሂደት፣ አንድ ድርጅት በአካባቢው ላይ የሚደረጉ ለውጦችን መከታተል እና የእሱ ግምቶች በመሠረቱ ትክክለኛ መሆናቸውን መገምገም አለበት። ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 9 ስልታዊ/መሪ እቅድ . . .
  • 10.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም10 1) ከጊዜ አንጻር (Time) • የረጅም ጊዜ እቅድ ከ1ዐ ዓመት በላይ • የመካከለኛ ጊዜ እቅድ ከ2-1ዐ ዓመት ብቻ • የአጭር ጊዜ እቅድ ከ2 ዓመት በታች 2) ከተግባራት አንጻር(Function) • የሥራ እቅድ • የበጀት እቅድ • የግዥ ፍላጐት • የሰው ኃይል ፍላጐት የእቅድ ዓይነቶች
  • 11.
    የመሪ እቅድ አስፈላጊነት የመሪእቅድ/ስትራቴጂ የሚከተሉትን ለማከናዎን ይረዳል: ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ለማዘጋጀት ይረዳል። ድርጊቶችን ለመምረጥ እቅድ ለመፍጠር ሀብቶችን ለመመደብ በስራዎቸ ላይ ንቁ ለመሆን ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 11
  • 12.
    የቡድን ውይይት 2 የመሪእቅድ ስናዘጋጅ የምንከትላችው ቅደም ተከተሎች ምን መሆን አለበት? የመሪ እቅድ አፈፃፀም ሪፖርታችን ይዘት ምን መምሰል አለበት? ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 12 በቡድን ውይይታችሁ ለእያንዳንዱ ነጥብ ከቤተክርስትያን(ቤ/ያን) አንፃር ምሳሌዎችን ስጡ፡
  • 13.
    የመሪ እቅድ ስናዘጋጅየምንከትላችው ቅደም ተከተሎች • የመሪ እቅድ ተደጋጋሚ ሂደት ሲሆን- ወደ ኋላ እና ወደ ፊት በመሄድ ይዘጋጃል. • እቅድ ለማውጣት እና ለማዋቀር የተለያዩ መንገዶች አሉ • ለእኛ የተሻለ ሊስማማ ይችላል ያልነውን መምረጥ እንችላለን ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 13
  • 14.
    ድርጅትን መገምገም /Assess organization Develop visionand mission/ራዕይ እና ተልእኮ ማዘጋጀት አካባቢን መገምገም /Assess environment Write it all down!/መሪ እቅዱን ፃፍ Implement/መተግበር Monitor and evaluate/መቆጣጠር እና መገምገም Agree on priorities/ቅድሚያ በሚሰጣቸው ጉዳዮች ላይ ይስማሙ የመሪ እቅድ ስናዘጋጅ የምንከትላችው ቅደም ተከተሎች ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 14
  • 15.
    1. ድርጅትን መገምገም/Assessorganization ውስጣዊ ጥንካሬዎች • በጥሩ ሁኔታ ምን ሰራን? • ምን አይነት ውስጣዊ ሀብቶች አሉን (እውቀት፣ መልካም ስም፣ ችሎታ/ክህሎት፣ ሀብቶች)? ድክመቶቸ • ከዚህ የተሻለ ምን ማድረግ እንችላለን? • ምን ጎደለን? • ውስን ሀብቶች አሉን? ውጫዊ መልካም አጋጣሚዎች • ልንጠቀምባቸው የምንችላቸው መልክም እጋጣሚዎች አሉን? • ልንሰጣቸው የምንችላቸው አገልግሎቶች ከፍተኛ ፍላጎት አለን? •ተወዳዳሪዎች አሉን? •ስራችንን ለመስራት ተግዳሮት ሊፈጠሩ የሚችሉ ፈተናዎች ያጋጥሙናል? ጥ መ ድ ስ ጥድመስ/SWOT ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 15
  • 16.
    በጥድመስ/SWOT መልስ የሚያገኙጥያቄዎቸ ጥድመስ/ SWOT መልካም እድሎችን ለመጠቀም ጥንካሬያችንን እንዴት እንጠቀም?/How do we use our strengths to take advantage of opportunities? እድሎችን ለመጠቀም ድክመታችንን እንዴት እንቅረፍ?How do we overcome our weaknesses to take advantage of opportunities? ለስጋቶች/እደጋዎቸ ተጋላጨነታችንን ለመቀነስ ድክመታችንን እንዴት እንቅረፍ?How do we overcome the weaknesses that make us vulnerable to threats? ለስጋቶች/እደጋዎቸ ተጋላጨነታችንን ለመቀነስ ጥንካሬያችንን እንዴት እንጠቀም?/How do we use our strengths to make us less vulnerable to threats? ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 16
  • 17.
    2. አካባቢያችንን መገምገም/ASSESSINGOUR ENVIRONMENT ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 17 ከፖምማቴህከ/PESTLEእሁን እራሳችንን የት ነው የምናገኝው?/ Where do we find ourselves? ፖለቲካ ምጣኔ ህብት ማህበራዊ ቴክኖሎጂ ህግ እና ከባቢን
  • 18.
    3. ቅድሚያ የሚሰጣቸውነገሮች መለየት/Setting Priorities ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 18 ለምን በስትራቴጂክ እቅድ ውስጥ ስልታዊ ቅድሚያዎች ማዘጋጀት አስፈለገ? • በስትራቴጂክ እቅድ ውስጥ ስልታዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ማቀናበር የተቋሙ-አቀፍ ግቦችን እና ለዓመቱ በጣም አስፈላጊ ተግባራትን ለማሳካት የሚያግዝ የቡድን ትኩረት እንዲያዘጋጁ ያግዝዎታል። • ስልታዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ማስቀመጥ ድርጅቱ ከተለዋዋጭ የሰራተኛ ፍላጎቶች እና የውጭ ተጽእኖዎች ጋር እንዲላመድ እና የድርጅቱ ባህል ስትራቴጂውን እንደሚደግፍ ለማረጋገጥ ይረዳል።
  • 19.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም19  በተጨማሪም፣ ዓላማዎችን መፍጠር ግቦችዎን ለማሳካት የሚያስፈልጉ ግብዓቶች እንዳሉዎት ለማረጋገጥ ይረዳል።  በእቅድ ዝግጅት ላይ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ሥራዎች መለየት አንድን ነገር ከሌላው የማቀደም ብቻ አይደለም። የረጅም ጊዜ ግቦችዎን ማሳካት እንዲችሉ መጀመሪያ አስፈላጊ ነገሮችን ለማድረግ መምረጥ ነው። 3. ቅድሚያ የሚሰጣቸው . . .
  • 20.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም20 በስትራቴጂክ እቅድ ውስጥ ስልታዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች እንዴት መፍጠር እንችላለን ስልታዊ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች እንዴት መፍጠር እንደምንችል ለማወቅ እና ወደ ስልታዊ እቅድ ለማካተት እነዚህን ደረጃዎች እንጠቀማለን፡- 1. የዳራ መረጃዎን መሰብሰብ/Gather your background information 2. ዓላማዎችን, ሀብቶችን እና ጊዜን ይረዱ/Understand objectives, resources and timing 3. የቅድሚያ ደረጃዎን ይወቁ/Know your priority level 4. ወደፊት ተመልከት/Look forward 5. ዋና ጉዳዮችን መስራት/Address key components 6. ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ብዛት ይገድቡ/Limit the number of priorities 7. እውነተኛ መመሪያ ይስጡ/Provide real guidance 8. ግቦችዎን ማጣጣም/ማዋደድ/Align your goals 9. እቅድዎን ያዘጋጁ/Make your plan 10. እድገትዎን ይከታተሉ/Track your progress 11. የቡድኑን ምላሽ/Get the team's reaction
  • 21.
    Priority Matrix orQuadrant ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 21
  • 22.
    ራዕይ/VISION ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም22 ስኬታችን ምን ይመስላል?/What does success look like? 4. ራዕይ እና ተልእኮ ማዘጋጀት/ Develop vision and mission  የስትራቴጂክ እቅድ ዋና አላማ የተቋሙን ተልእኮ ከራሱ ራዕይ ጋር ማመጣጠን ነው።
  • 23.
    በራዕይ መልስ የሚያገኙጥያቄዎች The Vision ራዕይ የት መድረስ እንፈልጋለን?/Wher e do we want to go? ምን ማሳካት እንፈልጋለን?/W hat do we want to achieve? ምን መሆን እንፈልጋለን?/ What do we want to be? የትኛን ማህበረሰብ ነው የምናልመው?/What community do we dream of? ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 23
  • 24.
    ተልዕኮ/MISSION ለምን እንኖራለን?/Why dowe exist? ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 24 ግብ እና አላማ/GOALS & OBJECTIVES እንዴት ሁሉም በጋራ ተጣጥመው ይሰራሉ ? /How does it all fit together?
  • 25.
    ግብ/Goal • ሰፊ ዓላማ/Greater purpose • የረጅም ጊዜ ቆይታ ያለው ውጤት/ A long-term outcome • ለመለካት ቀላል ላይሆን ይችላል/May not be easy to measure ዓላማ/Objective • A specific, short-term action that will contribute to achieving a goal • Must be measurable ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 25  ስልታዊ እቅድ ከህልውናችን (ተልእኮ) ወደምንፈልገው (ራእይ) የምንሄድበት መንገድ ነው። (Strategic planning is the path we go through from why we exist (mission) to what we want to become (vission))
  • 26.
    SMART objectives የተወሰነ/Specific –Who? What? Where? How? የሚለካ/Measurable – How many? How can this be measured? የሚተገበር/Achievable – Is it possible? ዕውነታነት/Realistic – Is it possible given our time and resources available? በግዜ የተገደበ/Timebound – When? ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 26
  • 27.
    ቀጣይ ደረጃዎች/NEXT STEPS ግንቦት፳፻፲፬ ዓ.ም 27 ሰነድ/እቅድ አዘጋጅ/Produce a document ድርጊት መርሃ ግብር አዘጋጅ እና ተግባራዊ አድርግ/Develop an action plan and implement ክትትል እና ገምገማ/Monitor and evaluate እድገትን አጋራ/Share progress ይገምጉሙ እና ይከልሱ/Review and revise አጋራ/Share
  • 28.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም28 ወሳኝ ጉዳይ የቀድሞው የአሁኑ ግብ ስልት ግብ 1፡ ዘመኑን የሚዋጅ አገልጋይ የሰዉ ኃይል ማፍራት 8 54 8 2፡ የግቢ ጉባኤያት ተማሪዎችንና ምሩቃንን ማብቃትና ባለተልዕኮ ማድረግ 5 44 5 3፡ ለቤተክርስቲያን ሁለንተናዊ ተቋማዊ ውጤታማነት 4 23 4 4፡ ጠንካራ የዕቅበተ እምነት አቅምና አሠራር መፍጠር 2 24 2 5፡ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ አገልግሎትን ተደራሽ ማድረግ 6 45 7 6፡ የማኅበረ ቅዱሳንን ሁለንተናዊ የማስፈጸም አቅም ማጠናከር 4 34 9 ድምር 29 221 35 የማኅበረ ቅዱሳን የተከለሰ ፬ኛ ዙር ስልታዊ ዕቅድ
  • 29.
    የማኅበሩ ሥልታዊ ዕቅዶችይዘት የማኅበረ ቅዱሳን ሥልታዊ ዕቅዶች አምስት ዋና ዋና ክፍሎች ይዘው ይዘጋጃሉ 1. ወሳኝ ጉዳይ፡- በተያዘው የሥልታዊ ዕቅድ ዘመን ትኩረት ተደርጎ ሊሰራባቸው የሚገቡ ጉዳዮች ማለት ሲሆን ሰፊና በሥራቸው የተለያዩ ግቦችን የሚይዙ ናቸው፤ 2. ዓላማዎች፡- ወሳኝ ጉዳዩ የተመረጠበት ምክንያት የሚገለጽበት፤ 3. ግቦች፡- እያንዳንዱን ወሳኝ ጉዳይ ከማሳካት አኳያ ምን ሥራ፣ በምን ያህል መጠን፣ መቼ መከናወን አለበት የሚለውን የሚያሳይ ክፍል ነው፤ 4. ማስፈጸሚያ ስልት፡- ግቦችን ለማስፈጸም ተገቢ አደረጃጀት፤ ተሳታፊ አካላትን፣ የሚያስፈልጉ የሥራ ማኑዋሎች፣ መመሪያዎች፣ የሚቀረጹ ፕሮጀክቶችን እና ሌሎች ተግባራት ያካትታል፤ 5. ዐብይ ተግባራት፡- በማኅብሩ በታቀደው ስልታዊ ዕቅድ መሰረት የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት የሚተገበሩ ዋና ዋና ተግባራት ናቸው፣ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 29
  • 30.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም30 የእቅድ እና ሪፖርት ቅጾች የእቅድ ዝግጅት ሁለት ዓይነት ቅጾች • ዝርዝር እቅድ ማዘጋጃ ቅጽ • ለጠቅላላ ጉባኤ ማቅረቢያ ቅጽ ለጠቅላላ ጉባኤ የሚቀርብ እቅድ ይዘት 1. መግቢያ (አጠቃላይ መረጃ) 2. የዓመቱ ስልታዊ ዕቅዱ ትኩረቶች 3. የማእከሉ ሙሉ ዕቅድ 4. የአገልግሎት ማስፈጸሚያ በጀት በዋና ክፍሎች ማጠቃለያ
  • 31.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም31 ዝርዝር እቅድ ማዘጋጃ ቅጽ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን የ-------------------ማዕከል/ማስተባበሪያ/ግ/ጉባኤ/ወ/ማእከል የ ------- ዓ.ም. የአገልግሎት ዕቅድ (ሀ). ዋና ተግባራት (Core Functions) - 80% ክብደት እና ሌሎች ተግባራት (Others Functions) - 20% ክብደት ዕቅድ ማዘጋጃ ቅጽ ተ. ቁ ስልት ዐብይ ተግባር ዝርዝር ተግባራት ውጤት ግብዓት መለኪያ የዓመቱ ዕቅድ ክብደት 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ በጀት ፈፃሚ አካል ምርመራ ወሳኝ ጉዳይ አንድ፡- ዘመኑን የሚዋጅ አገልጋይ የሰዉ ኃይል ማፍራት፣ 1 ግብ 1. ከመንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች እና ገዳማት መሪ አገልጋዮችን ማፍራት፡- 2 1.1.1 1.1.2 ግብ 2፡- አዳዲስ የአብነት ትምህርት ቤቶችን መመስረት፣ ነባር ማጠናከር 1.2.1 1.2.2
  • 32.
    ማብራሪያዎች • ዋና ተግባራት፤ • ከማኅበሩ ስልታዊ ዕቅድ የተወጣጡ ተግባራት ሲሆኑ • በአጠቃላይ በአንድ ክፍል ውስጥ ከሚከናወኑ ተግባራት የ80 ፕርሰንት ክብደት ይይዛሉ፡፡ • ሌሎች ተግባራት፡ • ክፍሎች ዋና ተግባራት በመፈፀም ወቅት አባላትን በመንፈሳዊ ሕይዎት ከማጠናከር፣ • ንዑስ ክፍሎችን ለአገልግሎት በሚሆን መልኩ ከማደራጀት፣ • በአገልግሎት ወቅት ከሌሎች አቻ የዋና ማዕከልና ሌሎች ማዕከላት/ግ/ጉባኤ ክፍሎች እንዲሁም ከሰንበት … ትምህርት ቤቶችና ከወረዳ ቤተክህነት፣ ወዘተ ጋር የሚያደርጉ ግንኙነቶችን የያዙ ዕቅዶች ናቸው፡፡ • ድምር ክብደታቸውም 20 ፕርሰንት ነው፡፡ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 32
  • 33.
    የእቅድ ማቅረቢያ ቅጽማብራሪያዎች ስልት፡ ግቦችን ለማሳካት መከተል ያለንባቸው ተገቢ አደረጃጀት፤ ተሳታፊ አካላትን፣ የሚያስፈልጉ የሥራ ማኑዋሎች፣ መመሪያዎች፣ የሚቀረጹ ፕሮጀክቶችን እና ሌሎች ተግባራት ያካትታል፤ ዐብይ ተግባር፡ በሚለው አምድ ስር በማኅብሩ በታቀደው ስልታዊ ዕቅድ መሰረት የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት ከተቀመጡት ዐብይ ተግባራት መካከል ማዕከሉን ወይም ዋና ክፍሉ የሚመለከቱ ዐብይ ተግባራት ወስዶ የሚስቀምጥበት ነው፣  ዝርዝር ተግባራት፡ አንድን ዐብይ ተግባር ለመፈፃሚ የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ማለት ነው፣  ውጤት፡ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ተግባራት ተግባራዊ ሲሆኑ ይገኛል/ሉ ተብሎ/ለው የሚጠበቅ/ቁ ውጤት/ቶች የሚቀመጥበት፣ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 33
  • 34.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም34  ግብዓት፡ ለሚከናወኑ ተግባራት የሚያስፈለገው ቁሳቁስ፣ የሰው ኃይል፣ ወዘተ፣  መለኪያ፡ ተግባራት የሚለኩበት መንገድ ሲሆን፣ ይህም በመቶኛ ወይም በቁጥር ወይም በጊዜ ሊሆን ይችላል፣  የዓመቱ ዕቅድ፡ ተግባሩ በተያዘው የዕቅድ ዘመን ምን ያህል እንደሚከናወን (መለኪያው በመቶኛ ከሆነ ምን ያህል ፕርሰንት፣ መለኪያው በቁጥር ከሆነ ምን ያህል መጠን እና መለኪያው በጊዜ ከሆነ ስንት ጊዜ እንደሚከናወን) የሚገለፅበት ቦታ ነው፣ የእቅድ ማቅረቢያ ቅጽ ማብራሪያዎች . . .
  • 35.
    ማብራሪያዎች  ለስራው የተሰጠውክብደት፡ ስራው ከሚጠይቀው የሰው ኃይል፣ ጊዜና በጀት አንፃር ለእያንዳንዱ ተግባር የሚመደብ የተግባራት መመዘኛ ነጥብ ነው፣  ፈፃሚ አካል፡ በማስተባበሪያው ወይም በዋና ክፍሉ ተግባሩን የሚፈጽመው አካል የሚገለፅበት ነው፣  1ኛ ሩብ፡ ማለት በዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ሶስት ወራት (ከመስከረም እስከ ህዳር)፣  2ኛ ሩብ፡ ማለት በዓመቱ የሁለተኛ ሶስት ወራት (ከታህሳስ እስከ የካቲት)፣  3ኛ ሩብ፡ ማለት በዓመቱ የሦስተኛ ሶስት ወራት (ከመጋቢት እስክ ግንቦት)፣  4ኛ ሩብ፡ ማለት በዓመቱ የ አራተኛ ሶስት ወራት (ከሰኔ እስክ ነሐሴ)፣  ምርመራ፡ በዕቅዱ ውስጥ ተጨማሪ ገለፃና ማብራሪያ የሚሹ ጉዳዮች ካሉ ተብራርተው የሚቀመጡበት ቦታ፣ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 35
  • 36.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም36 ወሳኝ ጉዳይ 1፡ ግብ 1. ለሚመለከተው ሀገረ ስብከት እገዛ በማድረግ የመንፈሳዊ ትምህርት ቤቶችን እና ገዳማት የአገልግሎት አቅም ማሳደግና ብቃት ያለው አመራር የሚሰጡ አገልጋዮችን ማፍራት፡- ዓቢይ ተግባር መለኪያ የሚጠበቅ ውጤት የዓመቱ እቅድ ክብደት 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ በጀት ፈጻ ሚ ማብ ራሪያ 1.1.2. 20 የአብነት ተማሪዎች/ ምሩቃን ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ በአብነቱ፣ በአስተዳደርና በማስተማር በደረጃ 2 ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አሰልጥኖ ማብቃት ቁጥር የሰለጠኑ 20 አብነት ትምህርት ምሩቃን 20 0.5 - - - 20 5,000 ቅ/ መ/ መ ለጠቅላላ ጉባኤ የእቅድ ማቅረቢያ ቅጽ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን የ-------------------ማዕከል/ማስተባበሪያ/ግ/ጉባኤ/ወ/ማእከል የ ------- ዓ.ም. የአገልግሎት ዕቅድ (ሀ). ዋና ተግባራት (Core Functions) - 80% ክብደት እና ሌሎች ተግባራት (Others Functions) - 20% ክብደት ዕቅድ ማቅረቢያ ቅጽ
  • 37.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም37 2-የተግባር ዕቅድ ( Action Plan) ዐቢይ ተግባር ዝርዝር ተግባራት መለኪ ያ የዓመ ቱ ዕቅድ ለሥራው የተሰጠ ው ክብደት 1ኛ ሩብ ዓመት 2ኛ ሩብ ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት 4ኛ ሩብ ዓመት ፈፃሚ አካል በጀ ት ምር መራ መስ ጥቅኅዳ ታኅ ጥር የካ መጋ ሚያ ግን ሰኔ ሐም ነሐ ለ20 የሰንበት ት/ቤት ተማሪዎች ኮርስ ማስተማር የሥልጠና ሰነድ ማዘጋጀት ቁጥር 1 * * * ትም/ ክፍል 1000 ለወረ ቀትና ሕት መት መምህር መመደብ ቁጥር 1 * * * አፈጻጸ ም መገምገ ም መቶኛ100 33 % 33 % 34% የተግባር እቅድ ( Action Plan) በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን የ-------------------ማዕከል/ማስተባበሪያ/ግ/ጉባኤ/ወ/ማእከል የ ------- ዓ.ም. የአገልግሎት ዕቅድ (ሀ). ዋና ተግባራት (Core Functions) - 80% ክብደት እና ሌሎች ተግባራት (Others Functions) - 20% ክብደት የተግባር እቅድ ቅጽ
  • 38.
    የክብደት አሰጣጥ ሂደትምን ታሳቢ ይደረግ? ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 38
  • 39.
    የክብደት አሰጣጥ ሂደትምሳሌ ተ.ቁ ዐብይ ተግባር ተግባራት ውጤት ግብዓት መለኪያ የዓመቱ ዕቅድ ክብደት 1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ በጀት ፈፃሚ አካል 1 ስለ ክህነት ምንነትና ክብር ዙርያ ለግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ግንዛቤ ማስጨበጥ፤ በክህነት ዙርያ የተጻፉ ሁለት መጻሕፍትን በቅናሽ ዋጋ (በሶፍት ኮፒ እና/ወይም ሆነ በሕትመት) በየትኛውም የክህነት እርከን ላይ ለሚገኙት የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ማድረስ፤ የተሠራጩ ሁለት መጻሕፍት፤ ገንዘብ በቁጥር 2 18.1 1 1 9000 ማደራጃና አቅም ማጎልበቻ 2 ለግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ስለ ክብረ ክህነት አንድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ምስል ወድምጽ እንዲዘጋጅ ለብሮድካስት አገልግሎት ግብዐት መስጠትና የተዘጋጀውን ለማእከላት መላክ፤ ተዘጋጅቶ የተላከ የምስል ወድምጽ ውጤት፤ ግንዛቤ ማስጨበጫ ሰነድ፣ ገንዘብ፣ በቁጥር 1 19.1 1 9000 3 ተዘጋጅተው በሚላኩት መጻሕፍትና የምስል ወድምጽ ሰነዶች አማካይነት ማእከላት ለግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ስለ ክብረ ክህነት ግንዛቤ እንዲሰጡ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤ የተደረገ ክትትልና ድጋፍ፤ የሰው ኃይል፤ ስልክ በጊዜ 3 32.8 3 25000 ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 39
  • 40.
    የክብደት አሰጣጥ ምሳሌ ከላይለተጠቀሱ ተግባራት የክብደት አሰላል እንደምከተለው ይሆናል ለምሳሌ፡-  ለተግባር አንድ የሚያስፈልገው የሰው ኃይል 5፣ የሚያስፈልገው ጊዜ 50 የስራ ቀናት እና የሚያስፈልገው ገንዘብ 9000 ብር ይሆናል እንበል፤  ለተግባር ሁለት የሚያስፈልገው የሰው ኃይል 6፣ የሚያስፈልገው ጊዜ 48 የስራ ቀናት እና የሚያስፈልገው ገንዘብ 9000 ብር ይሆናል እንበል፤  ለተግባር ሦስት የሚያስፈልገው የሰው ኃይል 7፣ የሚያስፈልገው ጊዜ 75 የስራ ቀናት እና የሚያስፈልገው ገንዘብ 25000 ብር ይሆናል እንበል፤ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 40
  • 41.
    የክብደት አሰጣጥ ምሳሌ ዐብይተግባር ተግባር የሚያስፈልገው የሰው ኃይል የሚያስፈልገው ጊዜ የሚያስፈልገው ገንዘብ ክብደት ከሰው ኃይል አንፃር ክብደት ከጊዜ አንፃር ክብደት ከገንዘብ አንፃር አጠቃላይ ክብደት ስለ ክህነት ምንነትና ክብር ዙርያ ለግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ግንዛቤ ማስጨበጥ፤ በክህነት ዙርያ የተጻፉ ሁለት መጻሕፍትን በቅናሽ ዋጋ (በሶፍት ኮፒ እና/ወይም ሆነ በሕትመት) በየትኛውም የክህነት እርከን ላይ ለሚገኙት የግቢ ጉባኤ ተማሪዎች እንዲዳረሱ መሥራት፤ 5 50 9000 5/18*90= 25 50/173*90= 26 9000/43000*90= 18.84 25+26+18.84= 69.84/3= 23.28 ለግቢ ጉባኤ ተማሪዎች ስለ ክብረ ክህነት አንድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ምስል ወድምጽ እንዲዘጋጅ ለብሮድካስት አገልግሎት ግብዐት መስጠትና የተዘጋጀውን ለማእከላት መላክ፤ 6 48 9000 6/18*90= 30 48/173*90= 25 9000/43000*90= 18.84 30+25+18.84= 73.84/3= 24.6 ተዘጋጅተው በሚላኩት መጻሕፍትና የምስል ወድምጽ ሰነዶች አማካይነት ማእከላት ለግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች ስለ ክብረ ክህነት ግንዛቤ እንዲሰጡ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤ 7 75 25000 7/18*90= 35 75/173*90= 39 25000/43000*90= 52.32 35+39+52.32= 98.5/3= 42.1 ድምር 18 173 43000 90 90 90 90 ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 41
  • 42.
    የእቅድ ግምገማ ሂደት ማዕተባበሪያው/ማዕከሉ/ወ/ማ/ግ/ጉባኤውከሥልታዊ ዕቅዱ ውስጥ የሚመለከተውን ወሳኝ ጉዳይ፣ ግብ እና ዋና ተግባር ዕቅዱ ለሚታቀድለት ዓመት በሚሆን መልኩ ማካተቱ ማጣራት፣ በማኅበሩ ሥልታዊ ዕቅድ ከተያዘው ዕቅድ አኳያ ማነፃፀር (ልዩነቶችን ከማስተባበሪያው ወይም ከማዕከሉ ዋና ክፍል ጋር በመሆን ማስተካከል)፣ ባለፈው ዓመት ያልተከናወኑ ተግባራት በዕቅድ ውስጥ መካተታቸውን ማጣራት፣ የክብደት አሰጣጡ ለተግባራት በሚገባ መሰጠቱን ማጣራት፡፡ (ለምሳሌ፡- ለ12 ሰ/ት/ቤቶች በሥልታዊ ዕቅድ አስተቃቀድ ዙሪያ ሥልጠና መስጠት በሚለው ዋና ተግባር ሥር የሥልጠና ማኑዋል ማዘጋጀት፣ ለተሳታፊዎች ጥሪ ማድረግ፣ ሥልጠናው ማከናወን የሚሉ ዝርዝር ተግባራት ቢኖሩ) ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 42
  • 43.
    የእቅድ ግምገማ ሂደት. . . በጀት ለሚያስፈልጋቸው ሁሉም ሥራዎች በጀት መያዙ ማጣራት፣ የሩብ ዓመት ዕቅዶች ድምር ከዓመቱ ዕቅድ ድምር ጋር እኩል መሆኑን ማጣራት፡፡ እንዲሁም ለዋና ተግባራት የተሰጡ ክብደቶች ድምር 90 በመቶ እና ለሌሎች ተግባራት የተሰጡ ክብደቶች ድምር 10 በመቶ መሆኑን ማጣራት ተገቢ ነው፡፡ ከላይ የተጠቀሱት ነጥቦች በሚመለከት መፋለስ ካለ የግምገማውን ሪፖርት በጽሑፍ ለማስተባበሪያው ወይም ለማዕከሉ ማሳወቅና አስተካክለው እንድልኩ ክትትል ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 43
  • 44.
    የአፈፃፀም ሪፖርት ዝግጅትናየግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀት ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 44 ለጠቅላላ ጉባኤ የሚቀርብ ሪፖርት ይዘት 1. መግቢያ 2. የስልታዊ ዕቅዱ ዓመታዊ አፈፃፀም /ከግብ አንጻር/ 3. ከእቅድ ውጭ የተከናወኑ ተግባራት፣ ያጋጠሙ ችግሮች ፣ የተወሰዱ መፍትሔዎች እና ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች 4. የዋና ክፍሎች አፈጻጸም በመቶኛ የሪፖርት ዝግጅት ሁለት ዓይነት ቅጾች • ዝርዝር ሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ • ለጠቅላላ ጉባኤ ማቅረቢያ ቅጽ
  • 45.
    የአፈፃፀም ሪፖርት ዝግጅትናየግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀት የዝርዝር ሪፖርት ዝግጅት ቅጽ እና መገለጫ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን የ-----------ማእከል/ማስተባበሪያ/ወ/ማእከል የ-------ሩብ የ-----ዓ.ም የአገልግሎት አፈፃፀም ሪፖርት ዋና ተግባራት 80% ወይም ሌሎች ተግባራት 20% ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 45 ተ.ቁ ስልት ዐበይት ተግባር ዝርዝር ተግባራት የተገኘው ውጤት መለኪያ የዓመቱ ዕቅድ ክብድት የሩብ ዓመት እስከዚህ ሩብ ዓመት ለስራው የዋለው በጀት ምርመ ራ ዕቅድ ክንውን ክንውን በመቶኛ ዕቅድ ክንውን ክንውን በመቶኛ 1 ግብ፡ 2 1.1.1  ከዕቅድ ውጪ የተሰሩ ሥራዎች  ያጋጠመ ችግር  የተወሰደ የመፍትሔ እርምጃ  ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
  • 46.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም46 ወሳኝ ጉዳይ 1፡ ግብ 1. ግብ 1. ከመንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች እና ገዳማት መሪ አገልጋዮችን ማፍራት፡- ዓቢይ ተግባር የተገኘ ው ውጤት መለኪያ የዓመቱ ዕቅድ ክንውን ክንውን በመቶኛ ማብራሪያ 1.1.2. 20 የአብነት ተማሪዎች/ ምሩቃን ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ በአብነቱ፣ በአስተዳደርና በማስተማር በደረጃ 2 ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አሰልጥኖ ማብቃት ቁጥር 20 20 100% ለጠቅላላ ጉባኤ ሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ የአፈፃፀም ሪፖርት ዝግጅትና የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀት . . .  ከዕቅድ ውጪ የተሰሩ ሥራዎች  ያጋጠመ ችግር  የተወሰደ የመፍትሔ እርምጃ  ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
  • 47.
    የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽማቢራሪያ  የተገኘው ውጤት፡ የተከናወነው ተግባር ያስገኘው ውጤት በጽሑፍ የሚገለፅበት ነው፡፡  እስከዚህ ሩብ ዕቅድ፡ እስከ ተያዘው ሩብ ዓመት ድረስ የታቀደው ዕቅድ ብዛት፣  ይህ ማለትም በመጀመሪያ ሩብ ዓመት ሲሆን የ ሩብ ዓመቱ ዕቅድ ከእስከዚህ ሩብ ዓመት ዕቅድ ጋር እኩል ይሆናል፣  ነገር ግን በሁለተኛ ሩብ ዓመት ሲሆን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ ሲደመር የሁለተኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ ይሆናል፣  በሦስተኛ ሩብ ዓመት ሲሆን የአንደኛ፣ የሁለተኛ እና የሦስተኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ ድምር ይሆናል፡፡  እንዲሁም የአራተኛ ሩብ ዓመት ሲሆን የአራቱም ሩብ ድምር ይሆናል ማለት ነው። ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 47
  • 48.
    የአፈፃፀም ሪፖርት መገምገምናየግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀት 1. ሪፖርቱ በወቅቱ መቅረቡን፣ 2. ሪፖርቱ በሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ መሰረት መሆኑን፣ 3. ሪፖርቱ የዋናና ሌሎች ተግባራትን ለይቶ የቀረበ መሆኑን ማጣራት፣ 4. በማዕከሉ /በማስተባበሪያው/ ያሉ ሁሉንም ክፍሎች ማካተቱን ማየት፣ 5. በሩብ ዓመቱ የታቀዱ ስራዎች በሙሉ ሪፖርቱ ውስጥ መካተታቸውን፣ 6. ሪፖርቱ በዕቅዱ የተቀመጡትን ተግባራትንና የተቀመጠላቸውን መለኪያ፣ የዓመትና የሩብ ዓመት ዕቅድ፣ ክብደት እና የበጀት አጠቃቀም በትክክል መያዙን ማጣራት፣ 7. ከዕቅድ ውጪ የተከናወኑ ሥራዎች እና 8. በአፈጻጸም ወቅት ያጋጠሙ ችግሮችን፣ የተወሰዱ መፍትሔዎችን እና እንደ አስፈላጊቱ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች መያዙን ማረጋገጥ ይገባል፡፡ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 48 የሚቀርቡ የሩብ ዓመት ሪፖርቶች ከሚከተሉት መስፈርቶች አንጻር ይገመገማሉ፡-
  • 49.
    የአፈፃፀም ሪፖርት መገምገምና. . . ከዚህ በመቀጠል ገምጋሚው በሩብ ዓመት ተግባራዊ ይሆናሉ ተብለው የታቀዱትን ዕቅዶች ከሪፖርቱ ጋር በማስተያየት ዝርዝር የግምገማውን ስራውን ማከናወን፡፡  ከክፍሉ ዕቅድ ውስጥ በሩብ ዓመቱ ተግባራዊ ለማድረግ የታቀዱ ዕቅዶችን ለይቶ ማውጣት፣  ከአፈፃፀም ሪፖርት ሰነድ ውስጥ በዕቅድ የተያዙ ተግበራት ምን ያህል እንደተከናወኑ የአፈፃፀም ውጤት መውሰድ፣ ቀጥሎ እንደየአፃፀማቸው  ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ የተደረጉ፣  ከ75% እስከ 99%፣  ከ50% እስከ 74%፣  ከ50% በታች አፈፃፀም ያላቸውን እና  ሙሉ በሙሉ ያልተከናወኑ ተግባራት፡፡ በሚል ለይቶ በየዘርፋቸው እንደየአፈፃፀማቸው ማስቀመጥ፡፡ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 49
  • 50.
    የአፈፃፀም ሪፖርት … መገምገምና አጠቃላይየክፍሉን አፈፃፀም ግምገማ ያከናውናል፤ ይሄም የሚከናወነው፡- የሩብ ዓመት አጠቃላይ ክንውን በክብደት ከሩብ ዓመት አጠቃላይ ክብደት ጋር በማነፃፀር ነው፡፡ የሩብ ዓመት ክንውን በክብደት የሚሰላው የእያንዳንዱን ተግባር የሩብ ዓመት ክንውን ሲካፈል ለሩብ ዓመት ዕቅድ ሲባዛ በተግባሩ የሩብ ዓመት ክብደት ሲሆን አጠቃላይ የሩብ ዓመት ክንውን በክብደት የሚሰላው የእያንዳንዱን ተግባር ክንውን በክብደት በመደመር ነው፡፡ የሩብ ዓመት አጠቃላይ ክብደት የሚሰላው የሩብ ዓመት ዕቅድ ሲካፈል ለአመቱ ዕቅድ ሲባዛ በዓመቱ ክብደት ሲሆን አጠቃላይ የሩብ ዓመት ክብደት የሚሰላው የእያንዳንዱን ተግባር የሩብ ዓመት ክብደት በመደመር ይሆናል፡፡ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 50
  • 51.
    የአፈፃፀም ሪፖርት መገምገምናየግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀት ዋና ተግባራት ተ. ቁ የዓመቱ ዕቅድ የዓመቱ ክብደት የሩብ እቅድ የሩብ ክንውን የሩብ ክብደት የሩብ ክንውን በክብደት የሩብ ክንውን በመቶኛ ምርመራ ከዓመታዊ ዕቅድና ሪፖርት የሚገኙ መረጃዎች =(የሩብ እቅድ/የዓመቱ ዕቅድ)*የዓመቱ ክብደት =(የሩብ ክንውን/የሩብ እቅድ)*የዓመቱ ክብደት =(የሩብ ክንውን/የሩብ እቅድ)*100 1 1 1 1 1 1 1 100 1 1 0 0 0 0 #DIV/0! 2 1 1 1 0.5 1 0.5 50 1 1 1 0.1 1 0.1 10 1 3 0 0 0 0 #DIV/0! 1 2 1 0 2 0 0 100 1 100 100 1 1 100 የሩብ ክብደት አጠቃላይ ድምር የሩብ ክንውን በክብደት አጠቃላይ ድምር 6 2.6 የሩብ አጠቃላይ ክንውን 2.6/6*90 = 39% (ይሄ የአንድ ክፍል አፈፃፀም ከዋና ተግባራት አኳያ ይሆናል) ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 51
  • 52.
    የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀትናየሚይዛቸው ክፍሎች  መግቢያ (ስለ ሪፖርቱ አጭር መግለጫ የሚፃፍበት)  ለምሳሌ፡- በመጀመሪያ ሪፖርቱ የሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ በመጠቀም እና በወቅቱ መቅረቡ የሚበረታታ ቢሆንም፤ ነገር ግን በሚፈለገው መልኩ (በእያዳንዱ ወሳኝ ጉዳይና ግብ ዙሪያ ያጋጠሙ ችግሮችን፣ የተወሰዱ መፍትሔዎችን፣ ምርጥ ተሞክሮዎችን እና በቀጣይ ሩብ ዓመት የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የታሰበ አዲስ አሠራርን ገልጾ) ከማቅረብ አኳያ የታየው ክፍተት ለቀጣይ እንድስተካከል እያሳሰብን ዝርዝር የአፈፃፀም ግምገማ ሂደቱ እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡  ማዕከሉ ወይም ማስተባበሪያው ወይም ወ/ማእከሉ በተያዘው ሩብ ዓመት ሙሉ በሙሉ ያከናወናቸው ተግባርት፣ ከ75-99%፣ ከ50-74%፣ ከ50% በታች እና ሙሉ በሙሉ ያልተካነወኑ ተግባራት በማለት በዝርዝር ይቀመጣሉ፣  ከዕቅድ ውጪ የተሰሩ ስራዎች፣ ያጋጠሙዋቸው ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሔዎች እንዲሁም ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ይቀመጣሉ፣ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 52
  • 53.
    የግምገማ ሪፖርት አዘገጃጀትናየሚይዛቸው . . . በመጨረሻ የገምጋሚው አስተያያት ይካተታል፣  ይህም በግምገማው ወቅት የታዩ የተለያዩ ጠንካራና ደካማ ጎኖችን በማስቀመጥ ማዕከሉ ወይም ወ/ማእከሉ ደካማ ጎኖችን ለወደፊቱ እንዲያሻሽል እና ጠንካራ ጎኖችን አጠናክሮ የሚቀጥልበትን በማመልከት ከተገመገመው ክፍል ጋር ውይይት በማድረግ የመጨረሻ ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡  ክፍሉን የሚገመግመው ግለሰብ የሚገመግመውን ክፍል ሪፖርት ለስራ አስፈጻሚ ከመቅረቡ በፊት ስለግምገማው ሁኔታ ከማስተባበሪያው ወይም ከክፍሉ ጋር መወያየት ይኖርበታል፡፡  በዚህ መሰረት የተዘጋጀውን የግምገማ ሪፖርት የማዕከሉ ወይም የወረዳ ማዕከሉ ወይም የዋና ማእከል ዕ/ዝ/ክ/ክፍል ለስራ አስፈፃሚ፣ ለዋና ክፍሎች እና ለማዕከላት ግብረ መልስ በጽሑፍ እንዲደርሳቸው ያደርጋሉ፡፡ ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም 53
  • 54.
    ግንቦት ፳፻፲፬ ዓ.ም54 ማጠቃለያ በዕቅድ ዝግጅት ወቅት ታሳቢ ሊደረጉ የሚገባቸው ወሳኝ ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው። 1. በስልታዊ ዕቅዱ ላይ የተመለከቱት ወሳኝ ጉዳዮች፣ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት፣ 2. በስልታዊ ዕቅድ መከታተያ የክትትልና ግምገማ አመልካች (Monitoring and Evaluation Indicator) ላይ የተቀመጡት የ፳፻፲፬ ዓ.ም. መጠኖች፣ 3. በ፳፻፲፬ ዓ.ም. ሳይከናወኑ የተላለፉና ከተከለሰው ስልታዊ ዕቅድ ጋር ተያያዥ የሆኑ ተግባራት፣  እቅድ ፀድቆ ለአገልግሎት ዝግጁ መሆን ያለበት በዓመቱ መጨረሻ ነሐሴ መጨረሻ/ጳጉሜን ወር መሆን አለበት።  ከዚያ በፊት የዝግጅት እና የማጽደቅ ሂደቱ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቅ ይኖርበታል።  በመሆኑም በአዲስ ዓመት ትግበራ መጀመር ያለበት በፀደቀው ዕቅድ ነው።
  • 55.