በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር
የትምህርት ስልጠና ጥራትና ሙያ ብቃት
ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን
የካ ቅርንጫፍ የትምህርት ስልጠና
የተቋማት እውቅና አሰጣጥና እድሳት
ዳሬክቶሬት
የቴክኒክና ሙያ ቡድን የ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት
የምርጥ ተሞክሮ መለያ፣ መቀመሪያ እና ማስፋፊያ
እቅድ ክንውን
በብርሃኑ ታደሰ ታዬ
2013 ዓ.ም
ረቂቅ ማውጣት
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራትና የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ
ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ የትምህርት ስልጠና የተቋማት እውቅና ፈቃድ፣ እውቅና እድሳት
እና ፕሮግራም ለማስፋፋት የሚጠየቁ ቴክኒክና ሙያ ማሰለልጠኛ ተቋማት እውቅና ፈቃድ
ለማግኘት ሲመጡ በቴክኒክና ሙያ ቡድን በቼክ-ሊስት የተደገፈ እየሰጠ እንደነበር
ይታወቃል፡፡ በመሆኑም በዚህ አመት ከባለፈው አመት በተጨማሪ በስታንዳርድነት
የተጨመረው የማሰልጠኛ መጽሐፍ ሆነ ማጣቀሻ መጽሐፍ ጽፈው ለሚያበረክቱ ተቋማት
በመስፈርትነት ወጥቶ የተሻሉ ተቋማት በሚል ማበረታቻ ሆኖ ቀርቧል፡፡
በባለፈው አመት የቴክኒክና ሙያ ቡድን የ2012 በጀት ዓመት የምርጥ ተሞክሮ መለያ፣
መቀመሪያ እና ማስፋፊያ እቅድ ክንውን መመዘኛ መስፈርት አውጥቶ በተመረጡ ሦሥት
ተቋማት በደረጃ በማስቀመጥ አሸናፊዎችን ይፋ ማድረጉ የሚታወቅ ነው፡፡ በመሆኑም ካሉት
ተቋሞቻችን በድምሩ 38 ሕጋዊ ተቋማት አብላጫ ውጤት በማግኘት ኢኤም ዲ ኮንስስራክሽን
ፊኒሺንግ (EMD Construction Finishing Works and Training Centre) አንደኛ መውጣቱ
ይተታወቃል፡፡ በዚህ አመት 33 ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ያሉን ሲሆን፡፡ ከባለፈው
አመት ስታንዳርድ በተጨማሪ የማሰልጠኛ ማቴሪያል እና የማጣቀሻ መጽሐፍ የጻፉ ተቋማት
እንዲካተቱ በእውቅና ፈቃድ ከፍተኛ ባለሙያዎች ተይዟል፡፡ በመሆኑም 2013 ዓ.ም
የማጣቀሻ መጽሐፍ የጻፉ ተቋማት ተለይተዋል እነሱም 1 ABUKELMSIS Real Estate
Training Institute 2. Nisir food and entrepreneurship training center 3. EMD ጽፈው
ለሰልጣኞቻቸው ያበረከቱ ሲሆኑ፡፡ የቀድሞው አሸናፊም በTTLM ማጣቀሻ መጽሐፍ
ለሰልጣኞቹ ያበረከቱ በመሆናቸው የአሁኑንም የውድድር አመት ያሸንፋሉ ተብሎ
ይጠበቃል፡፡
ከበላይ አካላት የመጽሐፍ መስፈርት ከምዘና መስፈርትነት እዲቀነስ መወሰኑ ከትምህርትና
ስልጠና ጥራት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ያሳድራል፡፡ ከ37 ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት
ውስጥ 10 ተቋማት በመልካም አፈጻጸም ሲመረጡ ከነዚህ ተቋማት ውስጥ 4 ተቋማት በተሻለ
አፈጻጻም የሁለተኛውን ዙር ልየታ ያጠናቀቁ ሲሀን፡፡ እነዚህ ተቋማት የ2013 ዓ.ም አብላጫ
አፈጻጸም ውጤት የተቋማቱ ስም እና ደረጃቸው እንደሚከተለው ይቀርባል
1. እስካፌር 3ኛ
2. ሄለም 4ኛ
3. ኢኤምዲ 1ኛ እና
4. የኛ ተቋማት 2ኛ ሲሆኑ
Table 1 ለአጫጭር ስልጠና የዕውቅና፣ የእድሳት፣ የማስፋፋትና ደረጃ ማሳደግ ፈቃድ
ግምገማ ሲካሄድ አስፈላጊ ፋሲሊቲዎችና መረጃዎች ስለመሟላታቸው ማረጋገጫ ቅፅ
(Check List) የተቋማት ውጤት ማሳያ
ተ/
ቁ
Checklist as Criteria
decide on Model
Technical and
Vocational Institutions
የሚ
ጠበቅ
ውጤ
ት
የተቋማቱ ስም
ኢኤም
ዲ
ያገኘው
ውጤት
የኛያገኘ
ው
ውጤት
እስካፌር
ያገኘው
ውጤት
ሄለን
ያገኘው
ውጤት
አስ
ተያ
የት
1 institution's physical
facilities
15% 12.50% 11.87 9.37% 6.25%
2 Workshops /
Laboratories /
Demonstrations
20% 19% 19% 18% 12%
3 Classes size 20% 20% 20% 16.67% 8.33%
4 Registrar / Record
Office
15% 15% 15% 15% 12.18%
5 Manpower 20% 20% 17.5% 17.5% 16.25%
6 Data and Documents
(Renewal)
10% 9.16% 9.16% 9.16% 1.66%
Total 100
%
95.66% 92.52% 85.70% 56.67%
Ranke 1st 2nd 3rd 4th
የተቋማት ውጤት ማሳያ በቻርት ሲገለጽ
Organizational stracture this is all
0%
200%
400%
600%
800%
1000%
1200%
የሚጠበቅ ውጤት
የተቋማቱ ስም ኢኤምዲ ያገኘው
ውጤት
የተቋማቱ ስም የኛያገኘው ውጤት
የተቋማቱ ስም እስካፌር ያገኘው
ውጤት
የተቋማቱ ስም ሄለን ያገኘው ውጤት
የተቋማቱ ስም አስተያየት
Chart Title
1 institution's physical facilities
2 Workshops / Laboratories / Demonstrations
3 Classes size
4 Registrar / Record Office
5 Manpower
6 Data and Documents (Renewal)
6 Total
6 Ranke
0
0.2
0.4
0.6
0.8
1
1.2
11.87 19 20 15 17.5 9.16 92.52 2nd
12.50% 19% 20% 15% 20% 9.16% 95.66% 1st
6.25% 12% 8.33% 12.18% 16.25% 1.66% 56.67%
9.37% 18% 16.67% 15% 17.50% 9.16% 85.70% 3rd
institution's
physical
facilities 15%
Workshops /
Laboratories /
Demonstrations
20%
Classes size 20 Registrar /
Record Office
15%
Manpower 20% Data and
Documents
(Renewal) 10%
Total Ranke
1 2 3 4 5 6
ለአጫጭር ስልጠና የዕውቅና፣ የእድሳት፣ የማስፋፋትና ደረጃ ማሳደግ ፈቃድ ግምገማ ሲካሄድ አስፈላጊ
ፋሲሊቲዎችና መረጃዎች ስለመሟላታቸው ማረጋገጫ ቅፅ (Check List) የተቋማት ውጤት ማሳያ የተቋማቱ ስም
አስተያየት
አዲስ የእውቅና ፈቃድ ጥያቄ ወቅት በመስፈርቱ መሰረት የተካተተ የመጽሐፍ ምዘና፣
ግምገማና አፈጻጸማቸው ለተሻሉ ተቋማት እውቅና መስጠት እንዲሁም ተሞክሮ
ቅመራ የተሰጠበት የአፈጻጸም ግብረ መልስ የተሰጣቸው ሲሆን፡፡ ካሉን ተቋማት
ውስጥ አብላጫ ውጤት ላመጡ በዚህ አመትም እውቅና ለመስጠት በዝግጅት ላይ
ነን፡፡
2013 ዓ.ም
ማውጫ
ረቆቅ ማውጣት ............................................................................................................................2
መግቢያ.......................................................................................................................................1
1.1 የመጽሐፍ ግምገማ ለማካሄድ ማሳራታዊ በቂ ምክንያቶች Rational of the book review 11
1.2 መካተት ከሚገባቸው መጠይቆች የመጽሐፍት ግምገማ በስራ ዘርዝር በምን መልኩ
እንዲካተት ተመረጠ .............................................................................................................. 19
1.3 የንግድ ሰራ፣ የመጸሐፍ ግምገማና ምዘና ማሳያዎች......................................................... 20
1.3.1 ራዕይ፡- .................................................................................................................. 3
1.3.2 ተልዕኮ፡-................................................................................................................ 3
1.3.3 የመጽሐፍ ግምገማ እሴቶች.................................................................................... 3
1.3.4 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ............................................................ 3
1.3.5 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ጥናት ዋና ዓላማ /Objective/....................................... 4
1.3.6 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ዝርዝር ዓላማዎች ........................................................ 4
1.3.7 የመጽሐፍ ግምገማ ጥናቱ አስፈላጊነት.................................................................... 5
1.3.8 የጥናቱ ወሰን /Scope/............................................................................................ 6
1.3.9 የጥናቱ ስልት......................................................................................................... 6
1.3.10 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና አስፈላጊነት ................................................................. 6
1.3.11 ከመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ጥናት የሚጠበቅ ውጤት.............................................. 8
1.3.12 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና መርሆዎች................................................................... 8
1.3.13 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ውጤት ትንተና ወሰን .................................................. 9
1.3.14 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና አካሄድ ........................................................................ 9
2. የካ ቅርንጫፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት ደረጃ የተቋማት የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና ስትራቴጂ
አፈፃፀም ክትትል፣ ግምገማ........................................................................................................ 27
2.1 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ስእላዊ መግለጫ /High level Map/.............. 29
2.2 የመጽሐፍ ምዘና፣ ግምገማና አፈጻጸማቸው ለተሻሉ ተቋማት ከመነሻ እስከ መድረሻ
/End to End /...................................................................................................................... 30
2.3 የመጽሐፍ ምዘና እና ግምገማ ውጤትና ስኬት ............................................................ 30
3 ወሳኝ የመፅሀፍ ግምገማ እንዴት እንደሚፃፍ ትንተና............................................................. 32
3.1 መጽሐፍ ግምገማ መግለጫዋች....................................................................................... 34
3.2 ማጠቃለል እና አስተያየት መስጠት ............................................................................ 35
3.3 የጽሑፍ ጠቃሚ ምክር................................................................................................ 36
3.3.1 እዚህ ላይ የተጻፉት ገጾች ለሚቀጥለው እትም በስተመጨረሻ ለሚጻፈው መጠቆም
(INDEX) ለማውጫነት የሚረዱ ናቸው፡፡ ............................................................................ 37
4 ..በየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን በ2012/13 በጀት በተቋሞቻችን የተጻፉ መጽሐፍት ግምገማና ምዘና
(የቅድመ እውቅና እና የድህረ እውቅና የተገመገሙና የተመዘኑ ተቋማት) ውጤት ከራሳችን
የብቃት አኳያ ማየት................................................................................................................. 37
4.1 የመጽሐፍ ግምገማ (book review) ................................................................................. 41
ሠንጠረዦች
ሠንጠረዥ Table 1 ......................................................................Error! Bookmark not defined.
ሥእል Figure
1 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ሥእላዊ መግለጫ /High level Map/....................8
ሥእል Figure 1 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ሥእላዊ መግለጫ /High level
Map/ ........................................................................................................................................ 29
1 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ሥእላዊ መግለጫ /High level Map/
1
መግቢያ
በተቋማት ትምህርትና ስልጠናቸውን በአግባቡ እንዲሰጡ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና
መካሄዱ አሰራራችን ያዘምንልናል፡፡ በዋናነት ተቋማት ለህብረተሰቡ የሚሰጡት አገልግሎት
ችግር ፈቼ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ መሆኑን ለማረጋገጥና ያሉባቸውን የአፈፃፀም ችግሮችን
ለይቶ ለቀጣይ ውጤታማ በሆነ መልኩ ስትራቴጂዎቻቸውን በመቅረፅ በሁሉም መስክ
የተገልጋዩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው፡፡ አሁን በቅርብ በቴክኒክና ሙያ
ማሰልጠኛነት የተቀላቀለን ABUKELMSIS Real Estate Training institute የመጽሐፍ
ምረቃት "ሪልስቴት ኢንቨስትመንት አስተዳደርና ግብይት” በሚል በኢንጂነር ደሳለኝ ከበደ
የተጻፈ መጽሐፍ ምረቃ የተካሄደው ማለትም በየካቲት 13 ቀን 2013 ዓ.ም በደማቅ በአል
ተመርቋል። የተለያዩ ፀሃፊያን የመጽሐፍ ግምገማ አስፈላጊነት እና ምንነት ያስቀምጣሉ
ለአብነት፤- ዩ.ኤስ. ሲ ዩንቨርሲቲ ኦፍ ካሊፎርኒያ የመጽሐፍ ግምገማ ዩኤስ ሲ ላይብረሪ
እንደሚያስቀምጡት ከሆነ፡፡
የመጽሐፍ ግምገማ ብዙውን ጊዜ በርእሰ-ጉዳዩ ላይ ከቀደመ ጥናት ጋር ተያይዞ የሚፃፍ
የመጽሐፍ ጥራት ፣ ትርጉም እና አስፈላጊነት የተሟላ መግለጫ ፣ ሂሳዊ ትንተና እና /
ወይም ግምገማ ነው ይለዋል፡፡ ግምገማዎች በአጠቃላይ ከ 500-2000 ቃላት ናቸው፤ ነገርግን
እየተገመገመ ባለው መጽሐፍ ርዝመት እና ውስብስብነት ፣ በግምገማው አጠቃላይ ዓላማ ፣
እና የግምገማው ፈተና በአንድ ወይም በተመሳሳይ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ሁለት ወይም
ከዚያ በላይ መጻሕፍትን የሚመረምር ረዘም ወይም አጭር ሊሆን ይችላል ፡፡ ውስብስብ
ምሁራዊ ጽሑፎችን በጥንቃቄ በመተንተን ፕሮፌሰሮች የመጽሐፍ ግምገማዎችን እንደ
ልምምዶች ይመድባሉ እንዲሁም ስለተሸፈነው ርዕስ በእውቀት ላይ የተመሠረተ አመለካከት
ላይ ለመድረስ ምርምርን በብቃት የመቀላቀል ችሎታዎን ይገመግማሉ፡፡ የሀገራችን
በአብዛኛዎቹ ምሁራን የጸሐፊዎቻችንን ሕጸጾቻቸውንና ጉድለቶቻቸውን በተገቢው መልኩ
በመለየት ጸሀፊዎቻችን እንዲሻሻሉ በማሰብ ሲገመግሙ አይታይም፡፡ ይህ የሀገራችን
ምሁራን አሰራር ከተለማማጅ ፕሮፊሰሮች በወረደም ቀለው የሚገመገሙ መጽሐፍቶቹን
ምንም ሳይገመግሙ የመሞዳሞድ ስራ ሲሰሩ ይስተዋላል፡፡ በሊሎች ቦታዎች የሚደረጉ
የመጽሐፍ ግምገማዎችን ለማንሳት ስለወደድኩኝ እንጂ በእኛ ተቋማት ውስጥ የሚገመግሙ
ሙሉም ባይሆኑ ከላይ ከጠቀስኳቸው የተሻሉ ናቸው እላለሁ፡፡
በመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ዙርያ የተለያዩ ምሁራን፣ ፀሐፊያን፣ ገጣሚዎች፣ አርቲስቶች፣
የሪልስቴት ባለቤቶችና እራሱ የመጽሐፉ ባለቤት በምረቃው ወቅት የተገኙና የራሳቸውን
አስተያየት በተለያየ መልክ ሰጥተዋል፡፡ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ የመጽሐፍ
2
ግምገማና ምዘና አስፈላጊነት እና ምንነት ያስቀምጣሉ ለአብነት፤- እኛ የምንሰራው የግል
ማሰልጠኛ ተቋማትን በመሆኑ ለትርፍ የተቋቋሙ የግል ተቋማት ወይም አትራፊ ድርጅቶች
የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና (Performance Measurement) ስንል ድርጅቶቹ
ከአትራፊነታቸው በተጓዳኝ የመንግስት ፕሮግራሞች ወይንም ስትራቴጂዎች መሳካት
አለመሳካቱን የምናረጋግጥባቸው ግልጽና ሊለኩ የሚችሉ አመላካቾች የችግሩ ስፋት
አንገብጋቢ ስለሆነ በራሳቸውም (Real Estate Investment Management and Marketing)
ዙሪያም ይሁን በመንግስት መሬት፣ ግንባታና ባጀት አጠቃቀም ዙሪያ የሚታዩ ብልሹ አሰራር
በሂስ መልክ ቢያቀርቡ ችግራችንን ይፈታሉ፡፡ በመሆኑም የሚቀመጡት አመላካቾችም
ብቃትን፣ ቅልጥፍናን፣ የህዝብ/ተገልጋይ እርካታን፣ የአገልግሎት ጥራትን፣ ወጪን፣
ምርታማነትንና መሰል ጉዳዮችን ለመለካት የምንጠቀምባቸው መሳሪያዎች ናቸው፡፡
በመሆኑም የተገመገመው መጽሐፍ በዚህ ደረጃ የተጻፈ ስለሌለና በርካታ የማናውቃቸውን
ግዳዮች ስላሳየን እጅግ በጣም ጥሩ ለእውቀት የሚሆን ነው እላለሁ፡፡ የንግዱን አለም
ለማዘመን የተጀመረው የሪልስቴት ግንባታ ተገንብተው በርካቶቹ አገልግሎት እየሰጡ
አለመሆኑን አስነብቦናል፡፡ ነገርግን ለሪልስቴት ግንባታ የተገልጋይ እርካታና ወጪ
የተደረገው ብር ጥቅም ላይ የዋለና ያልዋለ በሚል አልተገለጸም፡፡ የመጽሐፉ ጠንካራ ጎን
የሕብረተሰቡን የቤት ፍላጎት በየአመቱ ምንያህል እየጨመረ እንደመጣ በትክክል በቁጥር
አስቀምጧል፡፡ የሕብረተሰቡን ገቢ ባገናዘበ መልኩ ምንያክሉ ሕብረተሰብ በምን ያክል የገቢ
ምንጭ አለው? ድጋፍ ፈላጊው ሕብረተሰብ ምን ያክል ነው? የገቢምንጫቸው በርካታ የሆኑ
ፍላጎታቸው ምንድን ነው? በሚል የገበያ ዳሰሳ ጥናት ተሰርቶ የሕዝቡ ፍላጎት መፍታት
ቢቻል የተሻለ ነው፡፡ በመሆኑም ምንያክሉ የቤት ፍላጎት በአግባቡ ተሟልቷል ምንያክሉስ
አላማቸው ለዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ሕብረተሰብ የተገነቡ ቤቶች ለሚመለከታቸው ሰዎች
ተላልፎ ተሰጠ? ምንያክሉስ በፖለቲካ ወገንተኝነት፣ በዘርና ወዘተ በአድሎ የአዲስ አበባ
ነዋሪዎችን እያፈናቀሉ መኖሪያ ቤት ተሰጠ? በሚል የመሐበረሰቡንም ችግር ቢያስቀምጥ
መጽሃፉን ነፍስ ይዘራበትና የተሟላ ያደርገው ነበር፡፡ ለትርፍ ስራ ከመሯሯጥ ባሻገር
የሕዝቡን ችግር የሚፈታ (የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ግንባታ) ላይ በተሳተፉ ቁጥር የልጆቿን
ያልተሟሉ መሰረታዊ ፍላጎት ችግሩን አቃለሉ ማለት ይቻላል፡፡ ይህም ሆኖ በዚህ መልክ
የተጻፈ መጽሐፍ ስለሌለ ኢንጂነር ደሳለኝን ሳላደንቅ ማለፍ አልፈልግም፡፡ ጠቀሚታውም
የጎላ ሲሆን ይህውም የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ የመማሪያ ማስተማሪያ
መጻሕፍት ዝግጅት፤ ህትመት ተግባራትን እና ከዚህ ሊነጠል የማይችለውን የመማር
ማስተማር ሥራ በመከታተል በትግበራ የሚታዩ ክፍተቶችን እየለዩ አቅም የመገንባትና
የማሻሻል ተግባራትን ስኪታ ከማድረግ አኳያ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል የሚል እምነት አለኝ፡
፡
3
1.1.1 ራዕይ፡-
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራትና ሙያ ብቃት ምዘና
ማረጋገጫ ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ የእውቅና ፈቀድ የቴክኒክና ሙያ ቡድን ውጤታማ
የትምህርትና ስልጠና ሥርዓት በማስፈን በ2ዐ22 ዓ.ም ዓለም ዓቀፋዊ ተወዳዳሪ የሆኑ
የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ተፈጥረው በልማት፣ በዲሞክራሲና በመልካም አስተዳደር
ግንባታ ቁልፍ ሚና የሚጫወቱ የተሟላ ስብዕና ያላቸው ዜጎችን ማፍራት፡፡
1.1.2 ተልዕኮ፡-
የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርትና ስልጠና ጥራትና ሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ
ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ነዋሪ በትምህርትና ስልጠና ስራ ላይ የግል ማሰልጠኛ
ተቋሞቻችንን በባለቤትነት በማሳተፍ ለትምህርትና ስልጠና መዋቅር አካላት
በትምህርትና ስልጠና መስክ ለሰለጠኑ ተቋማት፣ በመስኩ ለመሰማራት ለሚፈልጉ
ባለሀብቶች ሙያውና ቴክኒካዊ ድጋፍ በመስጠት፤ አጋር ድርጅቶችን በመስተባበር
የትምህርት ተቋማትን በፍትሐዊነት በማስፋፋት የከተማዋን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘበ'
አለም አቀፋዊ ደረጃውን የጠበቀና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ትምህርት በተስማሚ
ፕሮግራሞች ለህብረተሰቡ ማድረስ ማስቻል፡፡
1.1.3 እሴቶች
በየካ ቅርንጫፍ የሚገኙ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ግልፅነት በማስፈን፣
ትምህርትና ስልጠና አመራር ግድፈት ላይ ተጠያቂነት እንዲኖር ማድረግ፣ በዕውቀትና
በዕምነት መምራት/መስራት፣ የላቀ አገልግሎት መስጠት፣ ለለውጥ ዝግጁነት እንዲኖር
ማስቻል፣ ለትምህርትና ስልጠና ጥራት ቅድሚያ እንሰጣለን፣ በመልካም ስነ-ምግባር
የታነጹ ዜጎችን እናፈራለን፣ በጥናትና ምርምር የትምህርትና ስልጠናን ችግሮቻችንን
እንፈታለን በሚል አጠቃላይ የተቋማት የምዘና መስፈርት በማካተት ለመስራት ዕቅድ
ይዘናል፡፡
1.1.4 የሚሰሩ ስራዎች
በየካ ቅርንጫፍ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ሥርዓተ ትምህርት ዝግጅት እና ሞጁል
በመስፈርቱ መሰረት መሆኑን ክትትል ማድረግ፣ የማጣቀሻ መጽሐፍትና የቤተ- ሙከራ
(ወርክ-ሾፕ) ማኑዋል ዝግጅት በመስፈርቱ መሰረት መሆኑን ክትትል ማድረግ፣
የመጽሐፍት ሕትመት ጥራት፣ ሰልጣኞችን በማይጎዳ ዋጋ ወዘተ ዝግጅት በመስፈርቱ
መሰረት መሆኑን ክትትል ማድረግ፣ የትምህርትና ስልጠና ግብዓት አቅርቦትና ስርጭት
4
የተሟላ መሆኑን ማረጋገጥ፣ ለሰልጣኞች የመጽሐፍት ትውውቅ ማካሄድ፣ የሥርዓተ
ትምህርት ትግበራ ወቅታዊነት መከለስ፣ የሥርዓተ ትምህርት ክትትልና ግምገማ
ማካሄድና የተሻለ አፈጻጸም ላላቸው ተቋመማት መሸለም፡፡
1.1.5 ዋና ዓላማ /Objective/
1.1.6 የሴክተሩን ዓላማና ተልዕኮ ለማሳካት ደረጃውን የጠበቀ ተገቢነት ያለው ስርዓተ
ትምህርት በማዘጋጀትና የትግበራው ሂደት በአግባቡ መተግበሩን በማረጋገጥ
የመጽሐፍ ግምገማ የላቀ የሰልጣኝ ተማሪዎች ውጤት በማስመዝገብና
ስነምግባራቸውን በማሻሻል የቴክኒክና ሙያ ቡድን የተሻለ ስራ በመስራት በመስፈርቱ
መሰረት ተቋማትን በመመዘን ዝቅተኛ አፈፃፀም ያሳዩትን ደግሞ ለይቶ ለመደገፍ፣
እንዲሁም የላቀ አፈፃፀም ካሳዩ ተቋማት የሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለመቀመርና
ለማስፋፋት ነው፤ በአዲስ መልክ የጨመርነውን የመጽሐፍ ግምገማ በማካተት ያላቀ
አፈጻጸም ያላቸው ተቋማት እንዲመሰገኑ፣ እንዲበረታቱና እንዲሸለሙ ማስቻል ነው፡
፡
1.1.7 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ዝርዝር ዓላማዎች
የዚህ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ዋና ዓላማ የሀገሪቱ ትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና
ስትራቴጂ ውስጥ ስድስቱ ፓኬጆች አንዱ የሆነውን የስረአተ ትምህርት መማሪያ
መጽሐፍት በተቋሞቻችን በብቃት፣ ጥራትና ተደራሽነት ላይ የተሻለ ስራ በመስራት
ተቋማትን ተወዳዳሪ ማድረግ ነው፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ የካ ቅርንጫፍ ስር የሚገኙ መንግስታዊ ያልሆኑ የግል ቴክኒክና
ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት የመጽሐፍ ግምገማ እና ምዘና፣ እንዲሁም ለዚሁ ስራ
የተመደቡ ከፍተኛ ባለሙያዎች ብቃት ብቻ ሳይሆን፣ በከፍተኛ አመራር የተመደቡ
የሚያወጡት ፖሊሲና ስትራቴጂ የእውቀት እጥረቶችን በማውጣት የስልጠና ጥራትን
እንዲጠበቅ አቅጣጫ ማሳየትና አሰራራችን በማዘመን ገበያው እንደሚፈልገውና ስራ
አጡን መትምህርትና ስልጠና በማብቃት አምራች ኃይል ማድረግ፣ ችግሮቹንም
በመንቀስ እንደሚፈልገው ተሰርቷል ወይስ አልተሰራም በሚል በመመዘን በስራ
አፈፃፀማቸው የተሻሉትን ተቋማትና ገምጋሚ ከፍተኛ በለሙያዎች ለማበረታታትና
ለመሸለም፣ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያሳዩትን ደግሞ ለይቶ ለመደገፍ፣ እንዲሁም የላቀ
5
አፈፃፀም ካሳዩ ተቋማት የሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለሌሎች ተቋማት እንዲተላለፍ
ለመቀመርና ለማስፋፋት ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡
በአጠቃላይ በ2013 ዓ.ም. የተከሰቱ የአሰራር ክፍተቶችን በመለየት የመፍትሄ
አቅጣጫ ማስቀመጥ ፡፡ ለዜጎች ምቹ የሆነ የሥልጠና ትክክለኛነት፣ ጥራት፣ ብቃት፣
ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን በበለጠ ሁኔታ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለማድረግ ያስችላል፡
፡ በየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ውስጥ የሚገኙ የእውቅና ፈቃድ ከፍተኛ ባለሙያዎች
እንዲሁም በተቋማት የሚገኙ አመራሮችና ፈጻሚዎች እጅና ጓንት በመሆን ሥራን
በቅንጅት ማከናወን እንዲችሉ ያደርጋል፡፡
ግብ
የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና በ2013 ዓ.ም በጥናቱ የተገኙ ችግሮች ላይ የጋራ
መግባባት ፈጥሮ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋሞቻችንና በየካ ቅርንጫፍ በየካ
ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተያዙ ግቦችና ተግባራት በተደራጀ መልኩ በመፈጸም የስልጠና
አሰጣጡን በተቋማት ላይ ስኬታማ ማድረግ፡፡
ከጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት
ሁሉም ተቋማት የማጣቀሻ መጽሐፍት በመጻፍ ከስልጠና ጋር በተያያዘ የሰልጣኞች
የስልጠናውን ያለመረዳት ችግሮችን በመፍታት በ2013 ዓ.ም በቴክኒክና ሙያ
ትምህርትና ሥልጠና የግልና መያድ ማሰልጠኛ ተቋማት የተያዘውን ዕቅድ ለማሣካት
በጋራ መረባረብ ተገቢ ነው፡፡
1.1.8 የመጽሐፍ ግምገማ ጥናቱ አስፈላጊነት
በትምህርትና ስልጠና ሴክተር እየቀረበ ያለው የአገልግሎት ጥራት፣ ብቃትና ተገቢነት
ክፍተትና የሰልጣኝ ተማሪውንም ሆነ የህብረተሰቡን ፍላጐት ያለማርካት ችግር
የሚስተዋልበት ነው፡፡ ስለሆነም ይህ የመጽሐፍ ግምገማ የክለሳ ጥናት
➢ በእውቅና ፈቃድ አሰጣጥ ጊዜም ሆነ በድህረ እውቅና ወቅት ሳይሰራ የቀረውን
በተቀላጠፈ የአሠራር ሂደት ለመቀየር በማስፈለጉ፣
➢ ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት ለመስጠት በማስፈለጉ
➢ የሴክተሩን ተልዕኮ ተግባርና ኃላፊነት በተሻሻለ አቀራረብ ለማሣካት አስፈላጊ ሆኖ
በመገኘቱ
➢ የሚዘጋጀው ስርአተ ትምህርት የህብረተሰቡ ፍላጎትና የሃገሪቷን ራዕይ መሠረት
ያደረገ እንዲሆን ለማድረግ ፣
➢ የስርአተ ትምህርት ትግበራውን መከታተል የተሸለ አፈጻጸም ላላቸው ተቋማት
ለመሸለምና ምርጥ ተሞክሮ እንዲቀመር ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ
6
1.1.9 የጥናቱ ወሰን /Scope/
የካ ቅርንጫፍ ውስጥ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት በስርአተ ትምህርትና ትግበራ
የመጽሐፍ ግምገማ ጥናት የቅርንጫፍ የትምህርትና ስልጠና ሴክተር የሰልጣኝ ማሰልጠኛ
ይረዳ ዘንድ የሚዘጋጀው ስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራውን መከታተል የተሸለ
አፈጻጸም ላላቸው ተቋማት ለመሸለምና ምርጥ ተሞክሮ እንዲቀመር ማድረግ ያጠቃልላል፡
፡
1.1.10 የጥናቱ ስልት
የተቋማት እውቅና አሰጣጥ የቴክኒክና ሙያ ቡድን ጥናት ለመከለሰ ቡድኑ የተለያዩ
ሰልቶችን ተጠቅሟል እነዚህም፡-
▪ የተቋማት እውቅና አሰጣጥ የቴክኒክና ሙያ ቡድን የስራ ሂደቱን ቁልፍ ተግባር
መሰረት ያደረገ ለደንበኞችና ለባለድርሻ አካላት የቃልና የጽሁፍ መጠይቆች
በኢንተርኔት መረብ ግንኙነት ቀርበዉ በወቅቱ የተገኙት ምላሾች እንደ ግብአት
ተወስዷል፣
▪ የፊት ለፊት ቡደኑ ውይይት በማድረግ የደንበኞች እርካታንና የባለድርሻ አካላትን
ችግሮችንና ፍላጎቶችን ተለይተዋል፣
▪ የሌሎች ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተመክሮዎችን ተቃኝቷል፣
▪ የBPR አሰራርና አደረጃጀት በማጠቀሻ መሠረት የመጽሐፍ ግምገማ ጥናቱ ውስጥ
ማቅረብ ተችሏል፣
▪ የተቋማት እውቅና አሰጣጥ የቴክኒክና ሙያ ቡድን ለሥራ ሂደት ጠቃሚ የሆኑትን
ልዩ ልዩ መረጃዎች በግባትነት ተወስደዋል፣
1.1.11 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና አስፈላጊነት
የመጽሐፍ ግምገማና ምዘናው ማካሄድ የሚያስፈልገው ተቋሞቻችን መማር ማስተማሩን
ለሰልጣኖቻቸው ግልጽ በማድረግ የስልጠና ጥራት እንዲጠብቁና በዚህ መልክ ሰርተው
የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ተመዛኞች (ተቋማትና ፈጻሚዎች) በምን በምን ስራዎች ላይ
ጠንካራ አፈጻጸም እንዳላቸው በመለየት እንዲሁም በየመጽሐፍ ግምገማና ምዘናው ወደ ኋላ
የቀሩ ተመዛኝ ተቋማት ምን አይነት ክፍተት እንዳላቸው በማሳየት በየደረጃው ያለ አመራር
እና ፈጻሚ የጋራ መግባባት ላይ እንዲደርስ በማድረግ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና የጎላ
አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ይታመናል፡፡
7
በእኛም በኩል የምንሰራውን ስራ ለማሻሻል አመራሩ በጓደኝነት፣ በመግባባት፣ እከከኝ
ልከክልህ አሰራር ማስፈን ሳይሆን፤ የሰራተኞች አፈጻጸም በትክክል ምን ደረጃ ላይ እንዳለ
የሚለይበት መሆን እንዳለበት ይህ የረዥም ጊዜ ጥናት ያሳያል፡፡ ድብቅብቅ የውጤት
አሰጣጥን በመለየት፣ የሚሰጠው የስራ አፈጻጸም በኃለፊ ችሮታ መስጠት ሳይሆን፤ የሚይስራ
ሰርተው በተጨባጭ ለሚያበረክቱት አስተዋውጾ መሰረት የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው
ፈጻሚዎች የሚበረታቱበትን ሁኔታ የማመቻቸት፤ እንዲሁም ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸውን
ፈጻሚዎች ያለባቸውን የክህሎት እና የአመለካከት ክፍተት በመለየት ድጋፍ የሚያገኙበት
እድል እንዲፈጠር ነው፡፡ በቀጣይም ስራን እንዲህ በእውቀት በመስራት የተቋማትን እና
የከፍተኛ ባለሙያዎችን የአፈጻጸም አቅም እንዲጎለብት ያደርጋል ፡፡
ያሉ ተቋማት ያገኙትን አፈጻጸም ከሰራተኞች ፣ ከውስጥ ተገልጋዮች ፣ ከውጭ ተገልጋዮች
እና ከሊሎች ተቋማት በጋራ የተሰራውን መጽሐፍ በመገምገም የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው
ተሞክሮ የሚወሰድበት እንዲሁም ክፍተቶችን በመለየት በቀጣይ በምን መልክ መፈታት
እደሚገባቸው የመፍትሔ ሐሳብ የሚሰጥበት በመሆኑ መጽሐፍ ያልጻፉ ተቋማት
የየድርሻቸውን የሚወስዱበትን ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ያሉ ተቋማት የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና በኋላ በሚያሰለጥኑበት
የስልጠና ዘርፍ ላይ የገበያጥናት በማጥናት ስትራተጂያቸውን እንዲፈትሹ የሚያግዝ ሲሆን፡
፡ በጥናት ተፈላጊነታቸው ጎልቶ የተመረጡ የስልጠና መስኮች በቀጣይ ፕሮግራሙ
በስትራተጂ በመያዝ የበለጠ የሚሰራበት፣ ያልተመረጡ የሙያ መስኮች ምክንያታቸውን
በመለየት በቀጣይ በምን መልኩ መሳካት እዳለባቸው የሚታይበት እንዲሁም ለቀጣይ
ተቋማት ስትራተጂ የሚያስፈልጉ ግቦች እንዲቀረጹ ለማድረግ ያስችላል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሚገኙ ተቋማት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ
የተገልጋዩን ፍላጎት ከማርካት አንፃር የአመራርና የባለሙያዎች ድክመቶችና ጠንካራ ጎኖች
ያሉበትን ደረጃ ለማወቅ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ለመስራት ተችሏል፡፡ በቅርንጫፍ
ጽ/ቤቱ የአገልግሎት አሰጣጥና ተጠያቀነትንና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን በቅርንጫፍ
ጽ/ቤቱ ደረጃ ትኩረት ሊደረግባቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ለማመላከት ተሞክሯል፡፡ የተዘጋጁት
የደንበኞች እርከታ መጠይቅ በጽ/ቤት ደረጃ ብቻ ሳይሆን በግለሰብ ደረጃ ባለሙያው
የሚገመገምበት የኦን ላይን ፕላት ፎርም መጠይቅ ተሰርቶ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ
የተደረገ ሲሆን፡፡ በዚሁ አመት የነበረኝን የደንበኞች እርካታ በተሰራው ቴክኖሎጂ
አማካኝነት ለማወቅ ተችሏል፡፡ ይኽው የኦንላይን ፕላት ፎርም መጠይቅ የከቪድ 19
ወረርሺኝን ለመከላከል ይረዳ ዘንድ ጠቀሚታው የጎላ ስለሆነ ይህንኑ የተገልጋይ እርካታ
መጠይቅ (ኦንላይን ፕላት ፎርም) የተዘጋጀውና የተሰራጨው ለደንበኞች (ተቋማት
8
ሰልጣኞቻቸውን ጨምሮ)፣ ለባለድርሻ አካላትና ተመሳሳይ ስራ ለሚሰሩ መስሪያ ቤቶች
የእርካታ መለኪያው መጠይቅ በኢሜላቸው አማካኝነት በ 2013 ዓ.ም ጭመር ተልኳላቸው
የተገልጋይ እርካታ በማሰባሰብ ላይ ነን፡፡ በመሆኑም ከላይ የቀረቡት ተገልጋዮች ሁሉ
በማንኛውም አገልግሎት አሰጣጥ ወቅት ከፍተኛ ባለሙያውን እንዲመዝኑ ተልኮላቸዋል፡፡
በአፈፃፀም ሂደት የነበሩ ጠቃሚ መረጃዎችን ለማግኘት እና ለግቦች አፈፃፀም እንቅፋት
የነበሩ ተግባሮችን ለማወቅ ስለሚረዳ፤ የመፍትሄ ሀሳቦችን ለማመላከት፣ በየመጽሐፍ
ግምገማና ባለሙያ ምዘና ላይ የሚከሰቱ ችግሮችን በመለየትና መፍትሄዎችን በማስቀመጥ
ቀጣይ ለሚካሄዱ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘናውዎች ግብዓቶችን ለማሰባሰብ እና የበጀት
ዓመቱን እቅድ አፈፃፀም በመመዘን የተሻሉትን ተቋማትና ከፍተኛ በባለሙያዎች በጓደኝነት
ሳይሆን ተጨባጭ በሆኑ ስኬታማ አሰራር በመለየትና እውቅና የመስጠት ስርዓት በመዘርጋት
በተቋማችንና በከፍተኛ ባለሙያዎቻችን መካከል በውጤት እለካለሁ የሚል አመለካከትና
ጤናማ ውድድር ስሜት ለመፍጠር ይረዳል የሚል እምነት አለኝ፡፡
1.1.12 ከመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ጥናት የሚጠበቅ ውጤት
ከመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ጥናት የሚጠበቀው ውጤት ብቃትና ተገቢነት ያለው
የቴክኒክና ሙያ ጥራቱን የጠበቀ የማሰልጠኛ ማንዋሎችን እና ማጣቀሻ ስርአተ
ትምህርት በማዘጋጀትና በመተግበር ሁለንትናዊ ስብዕናው የተሟላ ዜጋን በማፍራት
ለዘላቂ ልማት ግንባር ቀደም ሚና የሚጫወት ትውልድ በመፈጠሩ የሴክተሩን ዓለማና
ተልዕኮ በለውጥ መሳሪያዎች በመታገዝ ወደ ተጨባጭ ውጤት የሚያመጣ የጥናት
ሰነድ ማዘጋጀት፡፡
1.1.13 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና መርሆዎች
የመስሪያ ቤታችን ከማሰልጠኛ ተቋማት እና የግለሰብ ፈጻሚዎች የመጽሐፍ
ግምገማና ምዘናው ሚዛናዊ ስራ አመራርና የውጤት ተኮር የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና
ስርዓትን መሰረት በማድረግ የሚፈጸም ይሆናል፤
የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና የሚካሂደዉ ለመስሪያ ቤቱ/ተቋማት ስትራቴጅካዊ ግቦች
ለበጀት ዓመቱ የተጣሉትን ዒላማዎች በማሳካት የላቀ አፈጻጸም ያስመዘገቡትንና
ያላስመዘገቡትን ለመለየት የሚፈጸም ይሆናል፤
የላቀ ዉጤት ያስመዘገቡ ግለሰብ ፈጻሚዎች ለሽልማት የሚበቁት ተቋማቸዉ የላቀ
ዉጤት ማስመዝገብ ሲችል ብቻ ነዉ፡፡
9
1.1.14 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ውጤት ትንተና ወሰን
ይህ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ውጤት ትንተና በየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስር በሚገኙና
በ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት የተቋመት አፈፃፀም የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ያካሄዱ ተቋማት
(በድምሩ 38 ተቋማት) እና በጽ/ቤቶች ውስጥ የምንገኝ የእውቅና ፈቃድ ከፍተኛ
ባለሙያዎች፣ የካ ቅርንጫፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት በስታንዳርዱ መሰረት ከተሰራ በኋላ
የግብ ተኮር ተግባራትን አቅደው ወደ ተግባር የገቡ ፈጻሚዎች ተጨባጭ ስራዎች ያሏቸው
የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ውጤት ትንተና ያካትታል፡፡
1.1.15 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና አካሄድ
የካ ቅርንጫፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት አስተባባሪነት በቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ስር በሚገኙ
በሕጋዊ ተመዝግበው የነበሩ 69 ተቋማት ውስጥ 26 የዘጉ ተቋማት ሲሆኑ 5 ተቋማት በኮቪድ
ምክንያት ተቋማቸውን የዘጉ ሲሆን፡፡ በአሁኑ ጊዜ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ህጋዊ በስራ ላይ ያሉ
ተቋማት 33 ተቋማት ብቻ ሲሆኑ፣ 3 ከፍተኛ ባለሙያዎችና አንድ አስተባባሪ ተመድበን
በመስራት ላይ ነን፡፡ ከተቋሙ ባህሪ አንፃር የመዛኝ ቡድን እና የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና
መስፈርት የሚያዘጋጁ ቡድኖችን በማቋቋም በቴክኒክና ሙያ በቀለም ትምህርት በመከፋፈል
በሁለቱም የትምህርትና ስልጠና ውስጥ የተሻለ አሰራር ያላቸውን ተቋማት ለተሞክሮ
መምረጥ፤ በመሆኑም አንዱ መስፈርት ብለን ያስቀመጥነው የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና
ከባለፈው አመት በተጨማሪ አካተናል፡፡ በተጨማሪ ባለፈው አመት የተጠቀምናቸው
የመገምገሚያ መስፈረርቶች የሚካተቱ ሲሆን መስፈርት ዝግጅት በማውጣት ተቋማት እስከ
ታችኛው መዋቅራቸው ሁሉም መስፈርት እንዲያዘጋጁ በማድረግ በተዘጋጀው የመጽሐፍ
ግምገማና ምዘና መስፈርት ላይ የጋራ መግባባት ላይ በመድረስና በአመራሩ በማፀደቅ ወደ
ተግባር እንዲገቡ በማድረግ እና በየሳምንቱ አፈፃፀምን በመገምገምና ለታዩ ችግሮች
የመፍትሄ አቅጣጫ በማስቀመጥ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘናው በዚህ አመት ጽፈው ያቀረቡ
ለሽልማት እንዲቀርቡ ለአመራር አቅጣጫ መስጠት፡፡ ከዚህ አንፃር በየደረጃው የመጽሐፍ
ግምገማና ምዘና አካሄድ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1.2 የመጽሐፍ ግምገማ፣ ምዘና፣ መረጃ ምንጭና አሰባሰብ ዘዴ
የመጽሐፍ ግምገማ፣ ምዘና፣ መረጃ ምንጭና አሰባሰብ ዘዴዎች የተዋቀረው መዛኝ ቡድን
በምዘና ወቅት የተዘጋጁ መመዘኛ መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ የተቋማት አፈፃፀም ደረጃ
(የዕውቅና፣ የእድሳት፣ የማስፋፋትና ደረጃ ማሳደግ ፈቃድ ግምገማ ሲካሄድ አስፈላጊ
10
ፋሲሊቲዎችና መረጃዎች ስለመሟላታቸው ማረጋገጫ ቅፅ /Check List) የሚያመላክቱ እና
የምዘና ውጤት ለመሙላት የሚያስችሉ የመጀመሪያ ደረጃ መረጃ (Primary Data) እና
ሁለተኛ ደረጃ መረጃ (Secondary Data) ተጠቅመናል፡፡ መዛኝ አካላት የተጠቀመባቸው
የመጀመሪያ ደረጃ መረጃዎች በምልከታ፣ በቃለ ምልልስና በውይይት ወቅት የተገኙ
መረጃዎችን ሲሆን፡፡
ሁለተኛ ደረጃ መረጃዎች በዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ወቅት የተያዙ ቃለ ጉባኤዎች፣ የአፈፃፀም
ሪፖርቶች፣ በእውቅና ፈቃድ ወቅት መረጃዎች ስለመሟላታቸው ማረጋገጫ ቅፅ (Check
List) የተገኘ ውጤት፣ የስልጣኝ የስልጠና ውጤት መመዝገቢያ የስልጠና ክፈለጊዜ
የተከታተሉበት የስም መቀቆጣጠሪያ / recored books including attendance አቴንዳሶችና
ተያያዥነት ያላቸው ልዩ ልዩ የህትመት ውጤቶችና ሰነዶች ያካተቱ ናቸው፡፡
የመረጃ አሰባሰብ ዘዴ በተመለከተ የተገልጋይ ህብረተሰብ ምዘና የተካሄደው በተዘጋጀው
የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በየደረጃው የሚገኙ የህዝብ አደረጃጀትና ባለድርሻ አካላት
ውይይት በማካሄድ ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች አኳያ ከ(20%) ነጥብ እንዲሰጡና
ለተመዛኙ አካል እንዲያሳውቁ በማድረግ፣ የቅርብ ሃላፊ ምዘና የተካሄደው በተዘጋጀው
የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በየደረጃው የሚገኙ የሚመለከታቸው አካላት /የስራ ሃላፊዎች/
አስፈላጊውን ውይይት በማካሄድ ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች አንጻር ከ(10%) ነጥብ
እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል እንዲያሳውቁ በማድረግ እና ከስትራቴጂካው ግቦች (ከስኮር
ካርድ) (70%) ምዘና ለማካሄድ በተዘጋጀው የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በየደረጃው
የሚገኙ የምዘና ቴክኒክ ቡድኖች/ ባለሙያዎች ዓመታዊ የስትራቴጂካዊ ግቦች እቅድ
አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ የተለያዩ የመረጃ ምንጭ ዘዴዎችን በመጠቀም ከተቀመጡት
የመመዘኛ ክብደቶች እና ከተሰበሰቡት መረጃዎች አንጻር ነጥብ እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል
እንዲያሳውቁ በማድረግ ምዘና ተካሂዷል፡፡
ከፈጻሚ አንጻር ለሚካሄድ ምዘናም የስኮር ካርድ ከ(70%) ፣ራስን የማብቃት እቅድ አፈጻጸም
ከ(10%)እና ከቅርብ ኃላፊ ከ(8%) ለሚካሄደው ምዘና በኬዝ ቲም አስተባባሪ ወይም በቅርብ
ኃላፊው የሚከናወን ሲሆን ቀሪው በስራ ባልደረቦቹ ከ(7%) እንዲሁም በራሱ በፈጻሚው
ከ(5%) እንዲሰጥ ተደርጎ ያገኙት ውጤት ተደምሮ ከ100% እንዲቀመጥ ተደርጓል፡፡በሁሉም
ተቋም እስከ ግለሰብ ድረስ የተደረገው ምዘና መረጃ በዋናነት በማስረጃ የተደገፈና በሁሉንም
አካላት ተቀባይነት ያላቸው ማስረጃዎች ላይ ትኩረት ተደርጓል፤ በሌላ በኩል በአንዳንድ
ተቋማት ለግቦቹ አፈፃፀም የሚቀርቡ ማስረጃዎች ተገቢነት የሌላቸው እና ከአፈፃፀሙ ጋር
የማይዛመዱ እንደነበር ታይቷል፡፡
11
1.3 የመጽሐፍ ግምገማ ለማካሄድ ማሳራታዊ በቂ ምክንያቶች Rational of the
book review
ትምህርት ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ልማት በማስፋፋትና በማሳደግ ዜጎችን ለማፍራት
የሚያስችልና የህብረተሰቡን አመለካከት ወደ ሚፈለገዉ አቅጣጫ የሚለዉጥ ፣ ከአዳዲስ
ቴክኖሎጂ ዉጤቶችና ሳይንሳዊ ግኝቶች ጋር በማስተዋወቅ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ
ዕድገቶችንና እሴቶችን የሚያፋጥን መሳሪያ ነዉ፡፡ በመሆኑም የአንድ ሀገር የትምህርት
ስርአት ግቡን የሚመታው ወቅቱን የጠበቀ፣ ከቴክኖሎጂ ጋር የሚራመድ፣ ሀገራዊ፣
አህጉራዊና አለም አቀፋዊ ይዘቱን፣ ጥራቱና ተደራሽነቱን የጠበቀ እና ያገናዘበ ስርአተ
ትምህርትና ማጣቀሻ መጽሐፍት በማዘጋጀት ለተጠቃሚዎች ሁሉ በተግባር ላይ ሲውል
የትምህርትና ስልጠና ግልጽነት ላይ አስተዋጾው ከፍተኛ ነው፡፡
የሀገራችን የትምህርትና ስልጠና ጥራት ለማስጠበቅና የሰልጣኝ ተማሪዎችን በአካባቢያቸው
ተጨባጭ ሁኔታ በተቀረጸ ስርአተ ትምህርትና ማጣቀሻ መጽሐፍ በተገቢ አግኝተው
እንዲማሩ በትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ላይ ማሰልጠኛ ተቋማት በትኩረት መሰራት
አንዳለባቸው አስቀምጠዋል፡፡
ስለሆነም የቴክኒክና ሙያ የስልጠና ዘርፍ በኢፊዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ስር በነበርንበትም
ጊዜ ይሁን አሁን ወጥቶ የራሱን ተግባራት በሚከውንበት ወቅት የማይነጠሉን ስራዎች
እነሱም በሚኒስቴሩ ያወጡትን ስድስት መርሀ ግብሮች ያሉት የአጠቃላይ የትምሀርት ጥራት
ማረጋገጫ ፓኬጅ ቀርጾ በመተግበር ላይ በነበረበት ጊዜ አብረን እየተገበርን ነበር፡፡ ከነዚህም
ውስጥም አሁንም አጠናክረን የቀጠልነው አንዱና ዋነኛው "የስርዓተ ትምህርት ማሻሻያ መርሀ
ግብር" በመሆኑ ፓኬጁ ከተቀረጸበት ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ በመርሀ ግብሩ ዙሪያ በርካታ
ስራዎች በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡
በመሆኑም ትምህርትና ስልጠና ብቃት እና ጥራት በማረጋገጥ የሀገሪቱን ምርታማነት እና
ልማት ለማፋጠን በተቋማቶቻችን ጋር በመሆን ደረጃውን የጠበቀ ስርአተ ትምህርትና
የስልጠና ማጣቀሻ መጽሐፍት በማዘጋጀት በአግባቡ እንዲተገበር በማድረግ የተማሪዎችን
ውጤትና ስነ ምግባር ማሻሻል ተገቢ ሀኖ አገኝቶታል፡፡ የምንሰራቸውን ስራዎች አንድ ላይ
በማደራጀትና በማቀናጀት ጥራቱንና ደረጃውን የጠበቀ ስርአተ ትምህርት ለማዝጋጀትና
12
ስርዓተ ትምሀርቱን በተጨባጭ ተግባራዊነቱን ለመከታተል ይረዳ ዘንድ ይህን የማሰልጠኛ
መጽሐፍት ግምገማ የጥናት ሰነድ ለአመራርና ለባለሙያዎች ማወያያት እና ማጸደቅ
አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ በውስጡም የግብዓት አቅርቦትና ስርጭት እንዳኖር የተደረገ ሲሆን
በአጠቃላይ የጥናት ሰነዱ የእቅድ ምእራፍ፡ ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት የለቀውጤት ያመጡ
ተቋማት በሽልማት ለማበረታታት የቅድመ እውቅና ስራዎችን የማደራጀት ሥራ ያካትታል፡
፡
የካ ቅርንጫፍ የትምህርት ስልጠና የተቋማት እውቅና አሰጣጥና እድሳት ዳሬክቶሬት
የቴክኒክና ሙያ ቡድን ትምህርትንና ስልጠናን ለማዳረስና ጥራቱን በማስጠበቅ ተተኪው
ትውልድ በዕውቀት፣ በክህሎትና በአመለካከት የበለፀገ ሆኖ ብቁና አምራች ዜጋ እንዲሆን
ለማስቻል ስርአተ ትምህርት በማዘጋጀት ለሁሉም ሰልጣኝ ተማሪዎች የመማሪያና
ማስተማሪያ መጻህፍት እንዲደርስ ለማድረግ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ሆኖም በነበረው
አሰራር የሥርአተ ትምህርቱን ከማዘጋጀት በዘለለ በተቋማት በመገኘት ይዘቱን የመፈተሸና
ወቅታዊ ማስተካከያዎችን የመስጠት አሰራር አለመኖሩ፣ የተማሪዎቹን የእድሜ ደረጃ፣ ጾታ፣
ፍላጎት የአካባቢዉን ተጨባጭ ሁኔታ፣ ባህል፣ እሴት፣ እንደዚሁም ሀገራዊ፣ አህጉራዊና
አለማቀፋዊ ሁኔታዎችን ለማካተት ጥረት ቢደረግም በሚፈለገው ደረጃ ላይ ባለመድረሱ
እንዲሁም መጻህፍቶቹ ለአያያዝ አመቺ አለመሆናቸው፣ አጋዥ መጻህፍት ተዘጋጅቶ
አለመቅረቡና መጻህፍቶችን በሶፍት ኮፒ ለተቋመት ያለማድረስ ችግሮች በትምህርትና
ስልጠና ጥራቱ ላይ የራሳቸውን አሉታዊ ተጽእኖ አሳድረዋል፡፡
1.4 የመጽሐፍ ግምገማ፣ ምዘና እና መረጃ ምንጭና አሰባሰብ ዘዴ
የመጽሐፍ ግምገማ፣ የምዘና እና መረጃ ምንጭ ዘዴዎች የተዋቀረው መዛኝ ቡድን በምዘና
ወቅት የተዘጋጁ መመዘኛ መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ የተቋማት አፈፃፀም ደረጃ
የሚያመላክቱ እና የምዘና ውጤት ለመሙላት የሚያስችሉ የመጀመሪያ ደረጃ መረጃ
(Primary Data) እና ሁለተኛ ደረጃ መረጃ (Secondary Data) ተጠቅመዋል፡፡ መዛኝ አካላት
የተጠቀመባቸው የመጀመሪያ ደረጃ መረጃዎች በምልከታ፣ በቃለ ምልልስና በውይይት ወቅት
የተገኙ መረጃዎችን ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ መረጃዎች በዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ወቅት ተቋሙ
ያለበት ደረጃና የዕውቅና፣ የእድሳት፣ የማስፋፋትና ደረጃ ማሳደግ ፈቃድ ግምገማ ሲካሄድ
አስፈላጊ ፋሲሊቲዎችና መረጃዎች ስለመሟላታቸው ማረጋገጫ ቅፅ (Check List)
ተጠቅሟል፡፡
13
የመረጃ አሰባሰብ ዘዴ በተመለከተ የተገልጋይ ህብረተሰብ ምዘና የተካሄደው በተዘጋጀው
የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በእውቅና ፈቃድ አሰጣጥ ወቅት የምንጠቀማቸውን
መመዘኛዎች ተጠቅመናል፡፡ የምዘና ቡድኑ ውይይት በማካሄድ ከተቀመጡት የመመዘኛ
ክብደቶች አኳያ ይህውም በመነሻነት ከያዛቸው ነጥቦች ሲሆን፡፡ አጠቃላይ የተቋሙ ፊዚካል
ፋሲሊቲ 50%፣ ይዟል፡-
ሀ) ተቋሙ የሚገኝበት አካባቢ ሥልጠና ለመስጠት አመቺ ነው፤ (ሙዚቃ ቤት፣ጋራጅ፣
ፋብሪካ፣ መናህሪያ፣ መጠጥ ቤት፣ በድምፅና በጭስ የሚያውክና የሚብክል፣ ጭፈራ ቤት)
ለ) የተቋሙ ሕንጻ ወይም ግቢ ሙሉ በሙሉ ለሥልጠና አገልግሎት የሚውል ነው፤
ሐ) የማሠልጠኛ ተቋሙ ሕንጻ የአካል ጉዳተኞችን ሁኔታ ያገናዘበ ምቹ የሥልጠና
ቦታ/አካባቢ ነው፣
መ) ለሠልጣኞችና ለአሠልጣኞች እንዲሁም ለወንዶችና ለሴቶች የተለዩ፣ በቂና ንጽሕናቸው
የተጠበቁ መጸዳጃዎች አሉ፤
ሠ) በቂና የተሟሉ የአስተዳደር ቢሮዎችና ከአስፈላጊ ቁሶች ጋር ተዘጋጅተዋል/አሉ/ (ወንበር፣
ጠረጴዛ፣ ኮምፒትር፣ፕሪንተር፣ ሼልፍ/ቢያንስ ባለ ሁለትመደርደሪያ/፣ የእንግዳ መቀመጫ
ወንበርና ጠረፔዛ) ፤
ረ) እንደ ሥልጠናዉ ስፋትና አስፈላጊነት እቃ ግምጃ ቤቶች/Stores/ እና ባለሙያ/ስቶር
ኪፐር/፣ የባለሙያ ወንበርና ጠረፔዛ አለ፤
ሰ) በቂና የተሟሉ የዲንና ዲፓርትመንት ሀላፊዎች ቢሮዎችና ከአስፈላጊ ቁሶች ጋር
ተዘጋጅተዋል/አሉ/ (ወንበር፣ ጠረጴዛ፣ ኮምፒትር፣ፕሪንተር፣ ሼልፍ፣ የእንግዳ መቀመጫ
ወንበርና ጠረፔዛ ወዘተ) ፤
ወርክሾፖች/ ላቦራቶሪዎች/ ሠርቶ ማሳያዎች 17.5%
የተቋሙ ፊዚካል ፋሲሊቲ 10%፣
ሀ) ሠርቶ ማሳያዎች ወይም ወርክሾፖች እንደየ ሥልጠና መስኩና ደረጃው
ተፈላጊውን ችሎታና ክህሎት ሊያስጨብጡ በሚያስችሉ መልኩ በሙያ ምደባዉ መሠረት
ልዩ ልዩ ማሽኖች ስለመኖራቸው፣
ለ) ሠርቶ ማሳያዎች ወይም ወርክሾፖች እንደየ ሥልጠና መስኩና ደረጃው
ተፈላጊውን ችሎታና ክህሎት ሊያስጨብጡ በሚያስችሉ መልኩ በሙያ ምደባዉ መሠረት
ልዩ ልዩ ቱልስና ኢኩፕመንት፣
ሐ) ሠርቶ ማሳያዎች ወይም ወርክሾፖች ውሀና መብራት ያለና እንደ ስልጠናው
አስፈላጊነት በትክክል የተዘረጋ መሆኑ፤
መ) ሠርቶ ማሳያዎች ወይም ወርክሾፖች አቀማመጥ በ“8 work station” መሰረት
መሆንና “5S”ን /አምስቱን ማዎች/ ተግባራዊ ያደረጉ ስለመሆናቸው፤
14
ሠ) የጥንቃቄ መስፈርቶችን (Safety Requirements) (የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ፣
የእሳት አደጋ መከላከያ) በሚያሟላ መልክ የተደራጁና የደህንነት ማስጥቀቂያ የለጠፈ ናቸው
፤
መማሪያ ክፍሎች 5%፣
ሀ) በቂ የተፈጥሮ ብርሃን ያላቸው፣ ንጹሕ አየር የሚዘዋወርባቸው፣ ንፅህናቸውን የጠበቁና
መብራቶችና ሶኬቶችና የሰልጣኝን የስልጠና ትኩረት የሚቀንሱ ክፍሎች ካሉ፤
ለ) አስፈላጊ ማቴሪያሎችና ቁሳቁሶችን ከስፋታቸው ጋር በተመጣጠነ ሁኔታ አሟልተው የያዙ
ናቸው (ለአሰልጣኝ ወንበርና ጠረጴዛ፣ ለሰልጣኝ አርም ቼር ወንበር ፣LCD ፕሮጀክተር፣
ጥቁር/ግሪን/ ሰሌዳ እና ነጭ ሰሌዳ፤
ሐ) ማስተናገድ ከሚችለው የሰልጣኝ ቁጥር አንፃር፡-
መገለጫዎቹ
-ከሰልጣኝ ጥምርታ አኳያ በቂ ስፋት
-ከሰልጣኝ ጥምርታ አኳያ በቂ ብዛት
የሚገኙ የህዝብ አደረጃጀትና ባለድርሻ አካላት ውይይት በማካሄድ ከተቀመጡት የመመዘኛ
ክብደቶች አኳያ ከ(20%) ነጥብ እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል እንዲያሳውቁ በማድረግ፣
የቅርብ ሃላፊ ምዘና የተካሄደው በተዘጋጀው የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በየደረጃው
የሚገኙ የሚመለከታቸው አካላት /የስራ ሃላፊዎች/ አስፈላጊውን ውይይት በማካሄድ
ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች አንጻር ከ(10%) ነጥብ እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል
እንዲያሳውቁ በማድረግ እና ከስትራቴጂካው ግቦች (ከስኮር ካርድ) (70%) ምዘና ለማካሄድ
በተዘጋጀው የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በየደረጃው የሚገኙ የምዘና ቴክኒክ ቡድኖች/
ባለሙያዎች ዓመታዊ የስትራቴጂካዊ ግቦች እቅድ አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ የተለያዩ
የመረጃ ምንጭ ዘዴዎችን በመጠቀም ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች እና ከተሰበሰቡት
መረጃዎች አንጻር ነጥብ እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል እንዲያሳውቁ በማድረግ ምዘና
ተካሂዷል፡፡
ከፈጻሚ አንጻር ለሚካሄድ ምዘናም የስኮር ካርድ ከ(70%) ፣ራስን የማብቃት እቅድ አፈጻጸም
ከ(10%)እና ከቅርብ ኃላፊ ከ(8%) ለሚካሄደው ምዘና በኬዝ ቲም አስተባባሪ ወይም በቅርብ
ኃላፊው የሚከናወን ሲሆን ቀሪው በስራ ባልደረቦቹ ከ(7%) እንዲሁም በራሱ በፈጻሚው
ከ(5%) እንዲሰጥ ተደርጎ ያገኙት ውጤት ተደምሮ ከ100% እንዲቀመጥ ተደርጓል፡፡በሁሉም
ተቋም እስከ ግለሰብ ድረስ የተደረገው ምዘና መረጃ በዋናነት በማስረጃ የተደገፈና በሁሉንም
አካላት ተቀባይነት ያላቸው ማስረጃዎች ላይ ትኩረት ተደርጓል፤ በሌላ በኩል በአንዳንድ
15
ተቋማት ለግቦቹ አፈፃፀም የሚቀርቡ ማስረጃዎች ተገቢነት የሌላቸው እና ከአፈፃፀሙ ጋር
የማይዛመዱ እንደነበር ታይቷል፡፡
ክፍለ ሁለት
ሰንጠረዥ 2 ተቋሞቻችን ደረጃ በቴክኒክና ሙያ የእውቅና ፈቃድ ቡድን
ተሰጥቷቸዋል
ተ.ቁ. መለያ መስፈርት የተሰጠ
ነጥብ
የተቋማት ስም
1 የተቋሙ አጠቃላይ
ሁኔታ፣
2 መመሪያና ደንብ
አከባበርና ቅበላን
በተመለከተ
3 የመረጃ አያያዝ፣
አቀራረብና አሰጣጥ
4 ውጤት ተኮር የስልጠና
አሰጣጥ
5 የአሠለጣጠን ስነዘዴ
አጠቃቀም ሂደት
6 ተቋማዊ አቅምን በተመለከተ
7 ድህረ ስልጠና ጥናት እና
የገበያ ፍላጎት ዳሰሳ
ተቋማቱ ያመጡት ውጤት
በመቶኛ
16
ደረጃ
ሰንጠረዥ 3 ተቋሞቻችን ደረጃ በቴክኒክና ሙያ የእውቅና ፈቃድ ቡድን
ተሰጥቷቸዋል ተጨማሪ መመዘኛ በእቅድ የተያዘ
ተ.ቁ. መለያ መስፈርት የተሰጠ
ነጥብ
እጩ ምርጥ ተሞክሮ
የክብደት መጠን ነጥብ
1 ውጤታማነትና ቀልጣፋነት 15%
2 የመስፋፋት ዕድሉና
ዘላቂነቱ
14%
3 ጠቀሜታው 14%
4 የህብረተሰቡ ተሳትፎ 14%
5 የአስፈጻሚ አካላት ትኩረት 14%
6 የአጋር አካላት ትብብር 14%
7 ስነ-ምግባራዊ ተቀባይነቱ 15%
Total 100%
17
During Presentation about Selecting Criteria of Model
Institute
Written testimony taking place in Yeka branch TVET Group
ADDIS ABABA CITY GOVERNMENT OF EDUCATION AND
TRAINING
INSTITUTION PROFESSIONAL QUALITY ASSURANCE,
OCCUPATIONAL COMPETENCY AUTHORITY YEKA BRANCH
EDUCATION AND TRAINING LICENSING, PROGRAM EXPANSION,
RENEWAL of LICENSING AND RE LICENSING
DIRECTORATE TVET GROUP PLAN
CITY GOVERNMENT OF ADDIS ABABA EDUCATION AND TRAINING
18
QUALITY OCCUPATIONAL COMPETENCY ASSURANCE AUTHORITY YEKA
BRANCH
EDUCATION AND TRAINING INSTITUTE LICENSING AND RE LICENSING
DIRECTORATE
TO: EMD, Ygna and Sister Yemesrach TVET institutions won respectively
ADDIS ABABA
SUBJECT: SENDING EVALUATION RESULTS OF PRIVATE INSTITUTIONS
In addition to the scan photo attached he following information have been
discussed the team. As may be remembered, audit for the first have been
carried out in private institutions. Accordingly, the criteria and standards for
evaluating TVET institutes have been set down as follows;
The auditors included new criteria this year if the institute is
comfortable for Special Needs 100%
1. The capacity of raising enrolment (15%) out of this the institute got
2. Minimizing dropout (15%) ---
3. Cooperative training (15%)--
4. Conducting training by certified professionals (15%) ----
5. Presenting trainees to center of competency assessment and certification
(CoCAC) for evaluation (25%) ---
6. Submitting monthly report in due time (10%) ---
7. Taking part in announcement, advertisement through media (5%) -----
8. Invention and Innovation____________ (additional criteria) 100% ---
We have attached here with the result obtained by conducting the evaluation
carried out on the basses of the criteria stated above. Based on this, the result
of the 3 TVET institutions out of 37 is now ranked 1st, 2nd and 3rd.
19
Model TVET institution a result arrived at by the judges’ clear winner of TVET
for 2020 is EMD finishing construction work second and third is Yegna and
Sister Yemisrach domestic work TVET institute judged by Committees member
awarded the three to TVET in Yeka branch.
1.5 መካተት ከሚገባቸው መጠይቆች የመጽሐፍት ግምገማ በስራዝርዝር በምን
መልኩ እንዲካተት ተመረጠ
20
የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ የመማሪያ ማስተማሪያ መጻሕፍት ዝግጅት፤ ህትመት
ተግባራትን እና ከዚህ ሊነጠል የማይችለውን የመማር ማስተማር ሥራ በመከታተል በትግበራ
የሚታዩ ክፍተቶችን እየለዩ አቅም የመገንባትና የማሻሻል ተግባራትን ማካተት
ይጠበቅበታል፡፡ ሆኖም የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅት የሚያከናውነው የእውቅና ፈቃድ
የቴክኒክና ሙያ ቡድን በቼክሊስት አካቶ በአግባቡ እየተሰራ ባለመሆኑ እና በሊሎች
ተግባራት ተጠምዶ በመቆየቱ በስርዓተ ትምህርት ትግበራ የጎላ ሚና ሳይጫወት ቆይቷል፡፡
እንደዚሁም ልዩ ትኩረት የሚያስፈልጋቸው የግል ተቋማት የጥራት ቅጥር ውልን አስመልክቶ
ተቋማት ምን ማድረግ እንዳለባቸው የሚሰጠው አቅጣጫ ግለጸኝነት ባለመኖሩ ከግል
ሰራተኞች ኤጀንሲ ጋር ማገናኘታቸውን መረጃ መጠየቅ ሲገባ ከማይገናኘው ውልና ማስረጃ
የተቋማት የሰራተኛ ቅጥር ማረጋገጫ መጠየቅ የለበትም ቴክኒክና ሙያ ትምህርት እና
ስልጠና በከተማደረጃም ይሁን በቅርንጫፍ ደረጃ አደረጃጀቱ በተገቢ ባለሙያ
ባለመመራታቸው የሚፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ ባለማስቻሉ ስያሜውም የስርዓተ
ትምሀርት ዝግጅትና በእውቅና ፈቃድ ቼከሊስቶች ውስጥ የመጽሐፍት ግምገማ በተገቢው
ተካቶ እየተሰራበት አይደለም::
1.6 የንግድ ሰራ፣ የመጸሐፍ ግምገማና ምዘና ማሳያዎች
የምግብ ሸቀጥ ዋጋ ንረት ከሊላው መሰረታዊ ፍላጎት ባብላጫ ሕዝቡን እያሰቃየ ነው፡፡
እንዴትስ ከዚህ ስግብግብነት በንጹህ ህሌና ፍርድ በመስጠት መገላገል እንችላለን፡፡ በስራ
ልምድ ያገኘሁት እውቀትን በሚመለከት ከሙያዬ ጋር በተያያዘ ስራ አስኪያጅ ሆኜ
ከሰራሁባቸው ሙያዎች አንዱ በተማርኩት የሆቴል አስተዳደር እውቀት ትንሽ ላካፍላችሁ፡
፡ የሆቴል ስራ አስኪያጅ ሆኜ ተቀጥሬ በምሰራበት ወቅት የማውቀውን ነገር ተግባራዊ
ለማድረግ ችግር የፈጠረብኝ የሂሳብ ሹሙ ነበር፡፡ ይህውም በተቀጠርኩበት ኃላፊነት
የምግብና የመጠጥ የሽያጭ ዋጋ በሬሲፒ መሰረት የምግብና መጠት ዋጋ ማውጣት ስላለብኝ
የሽጭ ዋጋ አውጥቼ በማናጅመንት አስወስኜ ወደስራ ገባሁ፡፡ በአጭር ጊዜ ወደስራ እንድገባ
ያደረገኝ ዝቅተኛ ዋጋ በማቅረቤ አብላጫውን ማናጅመንት ቡድን ስላሳመንኩኝ ነበር፡፡
በወቅቱ ባቀረብኩት የምግብና መጠጥ የሽያጭ ዋጋ ተቃውሞና ክርክር የለም ማለት
አይደለም፡፡ በአብዛኛውን የማናጅመንት ቡድን የተገልጋይ እርካታ በማጤን የዋጋ ንረት
ያበሳጨቸውን ደንበኞች ለማርካት አቋም የያዙ ስለሆነ ነበር እኔን ለመቅጠር የወሰኑት፡፡
ከተቀጠርኩም በኋላ እንደተረዳሁት አብዛኛውን ማናጅመንት ያበሳጨው ቀደም ብለው
ተቀጥረው ውጤታማ ያልሆኑ ስራ አስኪያጆች ያደረጋቸው የምግብና መጠጥ የመሸጫ ዋጋ
21
የተጠቃሚዎችን ገቢ ያላገናዘበ የዋጋ ንረትና የተቀጠሩበትን ኃላፊነት የማይመጥን ለግል
ጥቅማቸው ሲበዘብዙ መኖራቸው ነው፡፡ ከተቀጠርኩ በኋላ የምግብና የመጠጥ ዋጋ ቅሬታውን
ያቀረበው የሂሳብ ሹም ቀደም ብሎ ከኃላፊዎች ሲዘርፍ የነበረው በእኔ ዝቅተኛ የሽያጭ ዋጋ
ማቅረቤ አልተዋጠለትም ነበር፡፡ ያቀረብኩት የሽያጭ ዋጋ ለማሳያነት የአንድ ብርጭቆ ሻይ
የሽያጭ ዋጋ 0.20 ሳንቲም ብቻ መሆን አለበት በሚል ነበር ያቀረብኩት፡፡ በተጨማሪም
በወቅቱ ሊሎችንም ሽሮ እና በየአይነቱ 3 ብር ብቻ መሆን አለበት ያልኩኝ ሲሆን፡፡ የስጋ
ወጥ የሽያጭ ዋጋ 6 ብር ብቻ እንዲሆን ማስወሰኔ ነበር ሂሳብ ሹሙን ያበሳጨው፡፡ ውቅቱ
በ2000 እና 2001 ሲሆን የአንድ ኪሎ የስጋ ዋጋ ካራ አካባቢ 17 ብር እስከ 20 ብር ድረስ
ብቻ ነበር፡፡ ያውም በጅምላ አወዳድረህ በትራንፖርታቸው ሆቴላችን ድረስ ያመጡልን
ነበር፡፡ የሊላውን ትንተና ለጊዜው ትተን በወቅቱ የሻይ ሽያጭ ዋጋ ብቻ ለማሳመኛነት
ስናይ፡- በዝርዝር ያቀረብኩት አንድ ኪሎ ስኳር በምን ያክል ብር ይሸጣል? መልሱም የአንድ
ኪሎ ስኳር ዋጋ በአማካኝ ከ14 እስከ 19 ብር ነበር የምንገዛው፡፡ የሚቀጥለው ሻይ ለመጠጣት
የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ማስላት ነው፡፡ እሱም የግበአቶቹ ስብስቦች ለማሟላት የአንድ
እሽግ ሻይ ቅጠል ከነቅመሙ ምንያክል ይገዛል? በሚል ግበአቶቹን ማስላት ይቻላል፤ ሂሳቡን
ስንሰራው አንድ ኪሎ ስኳር 1000 ግራም ያክል ነው፡፡ ለአንድ ብርጭቆ ሻይ የምንጠቀመው
ስኳር 0.8 ግራም ብቻ ነው፡፡ ይህ ማለት አንድ የገበታ ማንኪያ ወይም (table Spoonful)
በመሆኑ ስኳር አጠቃቀም እንደማያሰጋን ለማሳየት ሞከርኩ፡፡ በመሆኑም በአቬሬጂ በብዛት
ስኳር የሚጠቀሙና፤ ስኳር የማይጠቀሙትን ተገልጋዮች እዛው አጣጥመን አንድ ኪሎ ስኳር
125 ብርጭቆ ሻይ ይወጣዋል ማለት ነው፡፡ ወደ ሻይ ቅጠል መጠን ስናልፍ አንድ እሽግ
የሻይ ቅጠል በአሁኑ ጊዜ ከ 12 ብር እስከ 15 ብር የምንገዛው፤ በዛን ወቅት ከ2 ብር ጀምሮ
እስከ 3 ብር ብቻ ነበር የምንገዛው፡፡ የቅመምም የግዢ ከፓኬት ሻይ ቅጠል የግዚ ዋጋ ብዙ
ስለማይበልጥ አያሰጋም፡፡ ያውም መስሪያ ቤታችን የሚገዛው በጅምላ በመሆኑ፣ በብዛት
ለሚገዛ ማንኛውም አካል ከዚህም ዋጋ ሊቀንስ ይችላል፡፡ አንዷ እሽግ የሻይ ፓኬት 100
የሻይ ብርጭቆ ይወጣዋል፡፡ ታዲያ የሂሳብ ኃላፊ ከ0.20 ሳንቲም በላይ የሽያጭ ዋጋ ማቅረብ
ተመራጭ ነው የምትለው በአጭር ጊዜ ለመክበር ነው? የሚል ጥያቄ ያቀረብኩለት፡፡ በዚህ
መልክ ያቀረብኩለት ሙያዊ ትንታኔ ክርክሩን ያነሳው የሂሳብ ሹም ደስ አላለውም? በወቅቱ
አለቃው ስለነበርኩኝ በኔ ቁጥጥር ስር በመሆኑ ስራውን እስከለቀቀበት ድረስ በሽርክና
ሲዘርፈው የነበረው የትርፉ ዋጋ በአጭሩ ሊያየው ስላልቻለ ለቆ እንዲወጣ አደረኩት፡፡ እኔም
የምሰራበትን ይህንን ኃላፊነት ለቅቄ እስከ ወጣሁበት ጊዜ ድረስ ትርፋማነትም ሆነ
የሰራተኛውን ተጠቃሚነትና እርካታ በጥናት መጠይቅ በማዘጋጀት ፍላጎታቸውን በመጠይቄ
ምግብ ቤቱ ለኪሳራ አልተጋለጠም፡፡ የጥናት ግኝቱ እንደሚያሳያው የምግብ ቤቱ
ተጠቃሚዎች እንደሚያነሱት ከሆነ ወጪ የለበትም ለምን ብዙ ክፈሉ እንባላለን ነበር
22
ይህውም ለውሃ፣ ለመብራት፣ ለቤት ክራይና የቁሳቁስ ማጓጓጪ በማያወጣበት ሁኔታ የምግብ
ሽያጭ ንረቱ ለምን እንደመጣ አልገባንም ነበር እያሉ የነበሩት፡፡ ምግብቤት ከወጪ ይልቅ፤
ገቢ ያለው ሲሆን እሱም የአዳራሽ ኪራይ ገቢ ምግብና መጠጥ አክሳሪ ነወ ከተባለ፤ እንዴት
መደጎም ያቅተዋል የሚል ነበር፡፡ እኔም በሀሳባቸው ተስማምቼ የጥናቱን ውጤት
ለማናጅመንቱ አስታውቄ ስራውን ጀምሬለሁ፡፡ የቀጠርናቸውን ሰራተኞች ክፍያን የማያሰጋን
መሆኑን አስመልክቶ በምግብ ቤቱ ውስጥ ስንሰራ የመብራት፣ የውኃና የቤት ኪራያ
ያማንከፍል መሆኑ ነበር፡፡ የምግብ ቤት ህንጻ ውስጥ ሁሉም አይነት የምግብ ዝግጅት፣
ማብሰያ ኦቭን / ማሽኖች፣ የምርት ማምረቻ ትልልቅ ማሽኖች የዳቦ፣ የወጥና የእንጀራ
ማብሰያ መኖራቸው፣ በተጨማሪ ምግቤት የሆነው ህንጻ ገቢ የሚያስገኘው እሁድ፣ ቅዳሜና
ማክሰኞ የሚያከራየው ለሰርግ እና ሳምንቱን ሙሉ ለስብሰባ አዳራሽ ያውም አዳራሹን
ለመከራየት በወረፋ የሆነ ነበር፡፡ ……
ብርሃኑ መአዛ የቴክኒክና ሙያ ገጽ | Facebook Food item inflation is hurting the
people more than any other basic need. How can we be free
from this greed by a clear conscience and judgment?
=============------------……………..-------------=======--
…………----------------============
Inflation is hurting the people more than any other basic need.
How can we be free from this greed by a clear conscience and
judgment? One of the professions I have gained as a manager
in terms of my work experience is to share with you some of my
knowledge of hotel management. It was the accountant who made
it difficult for me to apply what I knew when I was working as a
hotel manager. As a result, I had to set the price of food and
drink according to the recipe, so I set the price and decided to
go to work. I was able to get a job in a short period of time
because I was able to convince the majority management team
that I could offer a lower price. This does not mean that there is
no opposition to the sale of food and drink. Most of the
management team decided to hire me because they were
determined to satisfy the customers who were upset by the
inflation. After I was hired, I realized that most of the management
was frustrated by the fact that the cost of food and beverage
sales by formerly inactive managers was exploited by consumers
23
who did not take into account the income of consumers and did
not meet their responsibilities for personal gain. After I was hired,
the accountant who complained about the price of food and drink
did not agree with my lower price, which he had previously
robbed. To illustrate the point, I suggested that the price of a
glass of tea should be only 0.20 cents. I also told others at the
time “Shiro” sauce that it should be 3 birr and only. The decision
to sell meat sauce for only 6 birr, angered the accountant. The
seasons were between 2000 and 2001, and the price of a kilo of
meat in Kara area Yeka sub-city was only 17 birr to 20 birr. In
fact, they brought us to our hotel in bulk. Leaving aside analysis
for a moment, we see only the price of tea at the time. Answer:
The price of a kilo of sugar costs an average of 14 to 19 birr.
The next step is to calculate the resources needed to drink tea.
How much does it cost to pack a cup of tea to complement the
set of ingredients? The inputs can be calculated by: When we do
the calculations, one kilogram of sugar is about 1000 grams. We
use only 0.8 grams of sugar per cup of tea. I tried to show that
it is safe to use sugar because it is a table spoon. When we
move to the size of a tea leaf, we currently buy one pack of tea
leaves for 12 birrs to 15 birrs; At that time, we only bought from
2 birr to 3 birrs. The purchase of spices is not much more
expensive than packets of tea leaves. In fact, because our office
buys in bulk, it can be cheaper for anyone who buys more. One
pack of tea contains 100 cups of tea. So, the accountant says
that it is better to offer a sale price of more than 0.20 cents to
be honored in the short term? I asked him. Isn't the accountant
who raised the issue in my professional analysis happy? Since I
was the boss at the time, it was under my control, so I had to
let him leave because he could not see the value of the profits
he was plundering until he resigned. By the time I left this job,
the restaurant was not going to go unnoticed by researching the
profitability and satisfaction of the staff. According to the study,
the restaurant's users say that there is no cost, so why not pay
more for water, electricity, rent, and transportation? Restaurant
24
rather than cost; If he has an income and he is said to be a
banker who earns money from renting a hall; He wondered how
he could keep up. I agreed and informed the management of the
study and began work. The fact that we worked in the restaurant
did not have to pay for electricity, water and rent. In the restaurant
building there are all kinds of food preparation, cooking ovens,
large production machines, bakeries, kitchens and confessionary,
as well as the restaurant building, which is rented on Sundays
and Saturdays for weddings and weekends. ……
የኔን የንግድ አለም ከላይ ካቀረብኩት ተሞክሮ ባላነሰ ብዙ ውጣ ውረድ አይቻለሁ፡፡ የንግዱን
አለም እስከማውቀው ድረስ በምሳሌ ለማስቀመጥ ያክል ለተወሰነ ጊዜ ስሰራው የነበረውን
የሙባይል ካርድ ሽያጭን እንመልከት፡- የሀብታምና የድሀ ደረጃ በመግዛት አቅም የተለያየ
ነው፡፡ ልክ እደዚሁም የሰውልጅ የመግዛት አቅም ዝቅተኛ ይሁን ከፍተኛ ልክ እንደዚሁ
የተለያየ ነው፡፡ የመግዛትን አቅም ስናነሳ እኔ ካርድ በምሸጥበት ጊዜ የነበረው ልዩነት በጣም
ሰፊ ነበር፡፡ ለማሳየነት ያክል የተንቀሳቃሽ ሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ የሽያጭ
ሰንጠረዥ እስከ 3,000 ሺ ብር እንዳለ ስንቶቻችን እናውቃለን? አሁንማ የከፍተኛ ሽያጭ
በኦን ላይን የፈለግነውን ያክል መግዛት ስለምንችል፤ ከላይ ካስቀመጥቁት ብር መጠን በላይ
ይመስለኛል፡፡
በመሆኑም የሀገራችን የኑሮ ገቢ ደረጃ የሚገልጽ የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ግብይት
እንመልከት፡፡ በቀን የ5 ብር ካርድ የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ስሸጥ የነበረው በብዛት
ስንመለከት 1000 ሺ ካርድ በቀን ገዝቼ በመሸጥ እጨርስ ነበር፡፡ የ100 ብር የሙባይል
ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ካርድ ግን በቀን የምሸጠው ብዛት 10 ብቻ ነበር፡፡ ስንቶቻችን ነን
የቅድሚያ ክፍያ የ 3,000 ሺ ብር የሙባይል ስልክ እንዳለ የምናውቅ? በፊት ለጅምላ
አከፋፋዮች ይሸጥ እንደነበረ የማውቀው ነው፡፡ ይህንን ያክል ሊገዛ የሚችል ካፒታል ያላቸው
የግል ድርጅቶች እንዳሉም ማወቅ ይቻላል፡፡ ይህንን የቅድሚያ ክፍያ ካርድ ገዝቼ
በምሸጥበት ወቅት በወር ውስጥ አንድም ጊዜ የ 3,000 ሺ ብር የሙባይል ስልክ የቅድሚያ
ክፍያ የሚጠይቅ አልነበረም፡፡ በንግድ ሀገር ውስጥ የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ካርድ
ግብይት የሕዝቡን የኑሮ ደረጃ እያየ የየትኛው የገቢ አቅም ነው አትራፊ ብለህ ብትጠይቅ?
ከላይ በቀረበው የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ግዢ መሰረት ለማብራራት ያክል ሁለቱም
እኩልየሚሆኑበት ጊዜ መኖሩ ወይም ሦሥተኛው ከብዙ ወራቶች እና አመታቶች ቆይታ
ተፈላጊ የሚሆንበት ጊዜ መኖሩ እንደገበያ አጥኚ በጣም አስገራሚ የትርፍና ኪሳራ ቀመር
25
ስሌት ያደርገዋል፡፡ ምክንያቱም የግል ድርጅቶች በአትራፊነት ላይ የተመሰረቱ በመሆናቸው
ነው፡፡
በመሆኑም የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ስንገዛ የምንገዛበት ሂሳብ ለሱቋች አትራፊ
እንዲሆኑ ግዴታ ሽያጩ ከሚሸ ጡበት ዋጋ ግዴታ መቀነስ እንዳለበት ይታወቃል፡፡
ምክንያቱም ነጋዴው የሚሰራው ለማትረፍ እንጂ ለጽድቅ አለመሆኑ ይታወቃል፡፡ ከቴሌ
ለማትረፍ አውጥተው የሚሸጡ ጅምላ አከፋፋዮች የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ የ 5
ብሩን የአየር ሰአት ካርድ የምገዛቸው ከ 4.70፣ 4.75፣ 4.80 ሳንቲም እስከ 4.85 ሳንቲም
ድረስ ሲሆን፡፡ ብዙጊዜ ቀደም ብለው የተጻፉት ቁጥሮች በእርግጥ አይኖሩም፡፡ ሁልጊዜ ግን
የምሸጠው የ 5 ብሩን ካርድ ምንም አይነት መውጣት መውረድ ቢኖር ትርፌ እንዲሆን
በማስላት 0.5 ሳንቲም ትርፍ ብቻ ነበር፡፡ የ 100 ብር ካርድ በቀን የሚሸጥልኝ ብዙ ጊዜ
ባይሆንም ከ 5 ብር ትርፍ ሲሆን፤ ባብዛኛውን ጊዜ ግን ትርፌ 4 ብር ብቻ ነበር፡፡ የሚሸጥልኝ
የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ከፍ አለ ዝቅ አለ የ100 ብር የሙባይል ስልክ የቅድሚያ
ክፍያ እኔ ግን ባለሱቆቹ እንድሸጥላቸው የሚፈልጉት በ4 ብር ትርፍ ብቻ ስለነበረ የትኛው
አትራፊ የትኛው ብዙ ስው እንደሚፈልገውና አትራፊ እንደነበር ከላይ ባቀረብኩት የሂሳብ
ቀመር መረዳት ይቻላል፡፡
በመሆኑም ከላይ ባቀረብኩት የሽያጭ ፍላጎት ብዛት የገበያ ጥናት ሳያደርጉ ግንባታ ማካሂድ
እንደሊለባቸው የሪልስቴት ባለቤቶችና ለመንግስትም ጭምር በግልጽ የሚያመላክት ነው፡፡
በመሆኑም ከኢንቨስተሮቹ ወደ መንግስት እንግባ፤ በግምገማና ምዘና ዙርያ የተለያዩ ፀሃፊያን
የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት የግምገማና ምዘና አስፈላጊነት እና ምንነት ያስቀምጣሉ
ለአብነት፤- በጂኦርጂያ ዩንቨርሲቲ የህዝብ አስተዳደር ፕሮፌሰር የሆኑት Theodore H.
Poister እንደሚያስቀምጡት በመንግስት ተቋማት ወይም ትርፍን አላማቸው ባላደረጉ
ተቋማት የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና (Performance Measurement) ስንል የመንግስት
ፕሮግራሞች ወይንም ስትራቴጂዎች መሳካት አለመሳካቱን የምናረጋግጥባቸው ግልጽና ሊለኩ
የሚችሉ አመላካቾች መሆናቸውን ያስቀምጣሉ፡፡ የሚቀመጡት አመላካቾችም ብቃትን፣
ፍጥነትን (ቅልጥፍናን)፣ የህዝብ/ተገልጋይ እርካታን፣ የአገልግሎት ጥራትን፣ ወጪን፣
ምርታማነትና መሰል ጉዳዮችን ለመለካት የምንጠቀምባቸው ናቸው፡፡ፕሮፌሰሩ በዚሁአለም
አቀፍ ተቀባይነትን ባገኘ መጽሀፋቸው እንዳስቀመጡት የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና
(Performance Measurement) በተለይ በመንግስትና ትርፍን መሰረት ባላደረጉ ተቋማት
ረዘም ላለ ጊዜ በእሳቤው ላይ ፍላጎት ያሳደሩ ቢሆንም ከረጅም ጊዜ በኋላ ወደተግባር
እንዲገቡ ያስገደዳቸው ሁለት ምክንያቶች መሆናቸውን ያስቀምጣል፡፡ አንደኛ፤- በመንግስት
አካላት፣ በመገናኛ ብዙሀንና በአጠቃላይ በህብረተሰቡ ዘንድ የተጠያቂነት ስርዓት እንዲዘረጋ
26
ፍላጎት ማደር፤ ሁለተኛ፤- በአስተዳደር አካላትና በሰራተኞች ዘንድ እየጨመረ የመጣውን
የውጤታማነት ፍላጎት መሰረት እንደሆነ ያስቀምጣል፡፡፡
በዚህም የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና በአግባቡ ከተቀረጸና ከተከናወነ ለአስተዳደር አካላትም
ይሁን በውስጡ ለሚገኙ ሰራተኞች ተቋማቸውን የማስተዳደሪያና የመከታተያ መሳሪያ
በመሆን ያገለግላል፡፡ በዚህም ብቻ ሳይወሰን ለመንግስት አካላትም ይሁን ለበጀቱ መሰረት
ለሆነው ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ደጋፊ የሚሆን የተጠያቂነት ስርዓት በመዘርጋት
ወደሚፈለገው ግብ ለመድረስ ያግዛል፡፡
(Osborne and Gaebler፣ Reinventing Government,) በሚለው መጽፋቸው ግምገማና
ምዘናን መጠቀም ለምን አስፈለገን በሚል ጥያቄ መነሻነት የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ን
ጥቅምና አስፈላጊነት ያብራራሉ፡፡ በዚህ ጽሁፍም ወቅታዊ የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና
ተደራሽ ግብን ከማስቀመጥ ጀምሮ፣ ከስትራቴጂው ወይም ከፕግራሙ ወይም ደግሞ ከተቋሙ
ጋር ተያያዥ የሆኑ መረጃዎችን በመስጠት ለውሳኔ መሰረት በመሆንና በዚህም ወደተሻለ
የብቃት ደረጃ ለመሸጋገር እድል የሚሰጠን ሲሆን የተጠያቂነት ስርዓትንም በተሻለ ደረጃ
እንድንዘረጋ በማገዝ ረገድ ጉልህ ድርሻ ስለሚኖረው እንደሆነ ያስቀምጣሉ፡፡ (Osborne and
Gaebler) በዚሁ መጽሐፋቸው አያይዘው እንደሚያስቀምጡትም ያለ አፈጻጸም ግምገማና
ምዘና ስኬትን ከውድቀት ነጥሎ ማቅረብ አይቻልም፡፡“If you don’t measure results, you
can’t tell success from failure” (p. 147), ስኬት ካልታወቀ ደግሞ ተገቢና ውጤታማ
ማበረታቻ ለማድረግ ይቸግራል፤ በተመሳሳይ ውደቀት ካልታወቀም መንስዔውን ተረድቶ
ማስተካከያ መውሰድ አይቻልም፡፡ ስለሆነም ወቅታዊ የአፈጻጸም ግምገማና ምዘናን እንደ
አንድ ተቋምን የምንመራበት መሳሪያ አድረገው በጽሁፋቸው ያስቀምጡታል፡፡ይህንን መነሻ
በማድረግ በባለፉት ዓመታት በከተማ አስተዳደሩ ስር የሚገኙ ተቋማት በይበልጥ
የግንባታውን ሴክተር ጉድለቶች ተከታታይነት ያለው የመረጃ አቅራቢዎች ኦዲተሮችን
እየጠቀሱ ጽሑፋቸውን በሚገባ ማቅረባቸው ይታወቃል፡፡ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና
ሂደቱንም በየጊዜው በጥራትና በተቋማት ብዛት እየተሻሻለ መምጣቱ እና የተቋማት ውጤት
ተኮር ተግባራት አፈፃፀም በመጽሐፍ ግምገማና ግምገማና ምዘናው ትልቁን ድርሻ እንዲይዝ
የተደረገበት ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ በተከታታይ አመታት የተካሄዱ ግምገማና ምዘናዎች
እንዲሁም ግምገማና ምዘናው በተካሄደባቸው ተቋማት በተግባር አፈፃፀምና በአሰራሮቻቸው
ላይ ውጤቶች መጥቷል፡፡
/////……..=======///////////………..------
//////////…….,.,.,.,
27
2. ምዕራፍ ሁለት
2.1 የካ ቅርንጫፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት ደረጃ የተቋማት የትምህርትና ስልጠና
ፖሊሲና ስትራቴጂ አፈፃፀም ክትትል፣ ግምገማ
በየካ ቅርንጫፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት ደረጃ የተቋማት የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና
ስትራቴጂ አፈፃፀም ክትትል፣ ግምገማ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ቡድን ባለሙያዎች
የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና ስትራቴጂ አፈፃፀም እንዲሁም የተሰሩ ስራዎች አፈፃፀም
የሌላቸው ሴክተሮች ጊዜያዊ የመዛኝ ቡድን በማዋቀር በማዕከል ደረጃ በስሩ የሚገኙ ተቋማት
የፈፃሚ ግለሰቦችን የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና እንዲያካሂዱና ውጤት እንዲተነትኑ
ከመስፈርቱ በመሰረዙ መጠይቁ ውስጥ አልተካተተም
2.2 የመጽሐፍ ግምገማና የቀጠለው የፖሊሲ ክፍተት
ጥናት
Book review and subsequent policy gap study
2.3 ነባራዊ ሁኔታን መረዳት
/understanding the current situation/
ትምህርትና ስልጠና ሴክተር እንደ ሴክተር የሁሉም ሴክተሮች መሰረት ስለሆነ ለአንድ
ሀገር ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ትልቅ አስተዋጾ ያለው መሆኑ
ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት የኢ.ፌ.ዲ. ሪ ትምህርት ሚኒስቴር በመጀመሪያ ደረጃ ሆነ
በከፍተኛ ትምህርት ጥራት አግባብነት ኤጀንሲ የዜጎቹን አስተሳሰብ፣ አመለካከትና
እውቀት ለማጎልበት በተለያዩ ጊዚያት የተለያዩ ፓኬጆች፣ ስትራቴጂዎችንና
ፕሮግራሞችን በመዘርጋት የትምህርትንና ስልጠና ጥራት ለማረጋገጥ ጥረት ሲያደርግ
ቆይቷል፡፡
በመሆኑም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት፣ ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃት
ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን አዲስ አደረጃጀት በመከተል በክልሎች ደረጃ ሲመሰረት
ከላይ የተጠቀሱት ሴክተር አንዱ አካል ሆኖ በ2011 ዓ.ም በአዋጅ ተመሰረተ፡፡
በመሆኑም የተማሪዎችንና ሰልጣኞች ፍላጎት ለማርካት በተለያዩ ጊዚያት የተቀረጹትን
መርሀ ግብሮች በመቀበል ተግባራዊ በማድረግ ላይ ቢሆንም፤ በትምህርትና ስልጠና
ጥራት ላይ ያሉት ግድፈቶችን በወጣው ስትራቴጂና ፓኬጅ መሰረት በቼክሊስት አካቶ
ከመስራት አንጻር ችግሮቹን መቅረፍ አልተቻለም፡፡ ለዚህም ሲባል የትምህርትና ስልጠና
ተቋማት ወደ ለውጥ ስራ ውስጥ እንዲገቡ የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት
28
በማስጠናት ከ2011 ዓ.ም በአዲስ አደረጃጀት ተቅሮ ተገልጋዩን ለማርካት ተግባራዊ
ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ በዚህም መሰረት በትግበራ ወቅት ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዳሰሳ
ጥናት አድርጎ በስራ ሂደቶች አሰራር ላይ ክፍተት ያለባቸው መሆኑን ለይቷል፡፡
በመሆኑም የተዘጋጀው የክህሎት ክፍተት መሙያ ስልጠና ለኃላፊዎችና ለባለሙያዎች
ለ10 ተከታታይ ቀናት በሁለት ዙር የሚጠናቀቅ ተደርጎ የተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡
የተሰጠውን ስልጠና ለውጥ ማምጣቱና አለማምጣቱ የተደረገ ጥናት ባይኖርም፡፡ ልክ
ስልጠናው እንዳበቃ የስልጣኝ እርካታ መለኪያ ማሰባበቡ ይታወቃል፡፡ ሆኖም በመአከል
ደረጃ የእርካታ መለኪያ ማሰባሰቢያ ሆላ ቀር በሆነ የአሰባሰብ ዘዴ በመሰብሰቡ እስካሁን
ውጤቱ ይፋ ሳይሆን ቀርቷል፡፡ በእኔና አብረውኝ ሲሰለጥኑ በነበሩ ጓደኞቼ እይታ
የተሰጠው ስልጠና የአስፈጻሚዎችንና አመራሮችን አቅም የማይገነባ ሆኖ አግኝቸዋለሁ፡
፡ በመሆኑም ችግሮችን ለመፍታት አዲስ አደረጃጀት ቢዋቀርም የአመራርም ይሁን
የአስፈጻሚ አካላት አቅም ላይ ተቋማትንም ይሁን ኮለጆችን ከዘመኑ ወረርሺኝ የሚታደግ
አሰራር እየተተገበረ አይደለም፡፡
በዚሁ መሠረት ባለስልጣኑ ለማህበረሰቡ ማቅረብ ከሚጠበቅበት አገልግሎት አንዱና
ዋነኛው ጥራቱን የጠበቀ የትምህርት፣ ስልጠናና የተለያዩ አገልግሎት ቢሆንም
ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን አውቆ ከማስተግበር ረገድ በርካት ጉድለቶች አሉ፡፡ ለዚህ
ዋና ግመገማ ያደረሰኝ libraries and its facility እና በውስጥ የያዛቸው የመጽሐፍት
ዝግጅት የሚለው ከእውቅና ፈቃድ መስጫ ወቅት በመስፈርት ደረጃ አለመውጣቱ ነው
ይህንን አሰራር ትክክል አለመሆኑን ያወጣሁት፡፡ በመሆኑም ከምርጥ ተሞክሮ
ቅመራውስጥ እንዲወጣ በመደረጉ የአሰራር ክፍተቱን የጎላ እንደሆነ ለማሳየት የፈለኩት፡
፡ በመሆኑም በሁሉም የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ውስጥ የሚሰጠውን ውጤታማ
ለማድረግ የስርአተ ትምህርት ዝግጅት በወነኛነት የአካባቢያዊ ፍላጎት ባገናዘበ መልኩ
መቀረጽ ያለበት እንደሆነ ቢታወቅም መስፈርቱ እንዲወጣ መደረጉ በትምህርትና
ስልጠና ጥራት ላይ በሀገር ደረጃ የሚያመጣውን ችግር በኃላፊነት ላይ የተቀመጡ አካላት
እራሳቸው ይሸከሟታል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ ከተቋማት የሚጠበቀው የስርአተ ትምህርት ዝግጅት በመማሪያ፣
ማስተማሪያ፣ እና መመዘኛ (TTLM) የመጽሐፍ ጋር ተያይዞ ብቻ ሳይሆን መዘጋጀት
ያለበት፤ ለትምህርትና ስልጠና ጥራት ስርአተ ትምህርቱን ሊያግዙ የሚችሉ አጋዥ
መጻህፍት በተጨማሪነት ለተማሪዎቹ ለማጠቃሻነት አዘጋጅቶ በማቅረብ የመማር
ማስተማር መስተጋብሩን የተሳለጠ ማድረግ የማይታለፍ ሚና ቢኖረውም፤ አዲስ
ተቋማት በእውቅና ፈቃድ ጥያቄ ወቅትም ይሁን ነባር ተቋማትን ለቤንችማርኪንግ
29
ለመለየት እና ለመምረጥ ከመመዘኛ መስፈርት ውስጥ በመውጣቱ አሰራራችን ላይ ችግር
ፈጥሯል፡፡
በመሆኑም የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ተቋማትን የመመዘኛ መስፈርት በሚዘጋጅበት
ወቅት ተቋማት መጽሐፍ ዝግጅት እንደአንድ ስራ ሳይቆጠር ከማወዳደሪያ መስፈርቶች
መውጣታቸው ፖሎሲውንና ስትራቴጂውን ካለመረዳት ነው፡፡ የመማሪያ መጽሐፍት
ማዘጋጀትና ለሰልጣኝ ተማሪዎች ማሰራጨት እንደ ተቋም ስኬት ሊታይ ይገባል፡፡
ስራችንን በምንከውንበት ጊዜ ማለትም በእውቅና ፈቃድ ጥያቄ ወቅትም ይሁን ነባር
ተቋማትን ለሊሎች ማሳያ እንዲሆኑ (ቤንችማርክ ለማድረግ) የማስተማሪያ መጽሐፍ፣
የማጣቀሻና የመመዘኛ መጽሐፍት ህትመት በመስፈርት ደረጃ መያዝ ተገቢ መሆኑን
መረዳት አስፈላገጊ ነው፡፡ በተጨማሪም ተቋማት የተገልጋዮቻቸውን ፍላጎት ለማርካት
የማስተማሪያ መጽሐፍ እንደስራቸው መያዝ አለባቸው፡፡ ችግሮችን በተቋም ደረጃ
ለመፍታት የሚሰሪትን በግብ በማስቀመጥ መሰረታዊ መረጃዎችን በማሰባሰብና
በማጠናቀር ስራ መስራትን ተገቢ ነው፡፡…………
2.4 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ሥእላዊ መግለጫ /High level
Map/
ሥእል Figure 2 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ሥእላዊ መግለጫ /High level Map/
ተገቢነቱና ጥራቱ በተረጋገጠየስልጠና
ስርዓተ ትምሀርት የመማር ፍላጎት
የስልጠና ሥርዓተ ትምህርቱን ማዘጋጀት
ጥራቱን የጠበቀ የመጽሐፍት ሕትመት
ማካሄድን ማረጋገጥ
የማሰልጠኛ መጽሐፍት ትውውቅ ማካሄድ
የትምህርት ግብዓት
አቅርቦትና ስርጭት ተቋማቱ
ያሉበት ደረጃ መመዘን
የስልጠና ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ማካሄድ
የመሰልጠኛ ሥርዓተ ትምህርት ክትትልና ግምገማ
ማካሄድ
የስልጠና ማጣቀሻ መጽሐፍት፣ ማኑዋልና
ሞጁል ማዘጋጀት
30
2.5 የመጽሐፍ ምዘና፣ ግምገማና አፈጻጸማቸው ለተሻሉ ተቋማት ከመነሻ እስከ
መድረሻ /End to End /
የቴክኒከክና ሙያ የመጽሐፍ ምዘና ከትምህርትና ስልጠና ሞጁልና መርሃ ትምህርት
/syllabus/ ተረክቦ የቅረንጫፍ ጽ/ቤት አውድ በማስያዝ፣ የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሐፍ
ስታንዳርዱን በጠበቀ መልኩ በማዘጋጀት ትግበራውን በመከታተል በተማሪውና ሰልጣኙ
ውጤትና ስነምግባር ላይ አዎንታዊ ለውጥ በማምጣት ብቁ ዜጋ ማፍራት፡፡
2.6 የመጽሐፍ ምዘና እና ግምገማ ውጤትና ስኬት
ሠንጠረዥ Table 4 ውጤትና ስኬት
ግብዓት/Input/ ውጤት /Out put/
የግብ ስኬት /Out
come/
የትምሀርት አና
ስልጠና ጥራቱ
በተረጋገጠ ስርዓተ
ትምሀርት የመማር
ፍላጎት
ጥራቱንና ተግቢነቱን በጠብቀ ስርዓተ
ትምሀርት የትምሀርት አገልግሎት
ያገኙ ደንበኞች
ጥራቱና ተገቢነቱን
በጠበቀ የትምህርት
ግብዓት የትምሀርት
አገልግሎት በማግኘቱ
ብቁና መልካም
ስነምግባር ያለዉ ዜጋ
የተሟላ ትምህርት
ግብዓት አቅርቦት
ማግኘት
ለመማር አገልግሎት የተሟላ
የትምሀርት ግብዓት ያገኙ አግልግሎት
ፈልገው ወደተቋሙ የሚመጡ
ደንበኞች
2.7 የፒሊሲ ጥናት ክፍተቶች
2.7.1 የመጽሐፍት ግምገማ ወቅት በስራ ዘርዝር መካተት ከሚገባቸው መጠይቆች
በምን መልኩ እንዲካተት ተደረገ
የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሕፍት ዝግጅት፣
የህትመት ተግባራትን እና ከዚህ ሊነጠል የማይችለውን የመማር ማስተማር ሥራን
በመከታተል በትግበራ የሚታዩ ክፍተቶችን እየለዩ የአቅም መገንባትና አሰራርን የማሻሻል
ተግባራትን ማካተት ይጠበቅበታል፡፡ ሆኖም የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅት የሚያከናውነው
31
የእውቅና ፈቃድ የቴክኒክና ሙያ ቡድን በቼክሊስት አካቶ በአግባቡ እየተሰራ ባለመሆኑ እና
በሊሎች ተግባራት ተጠምዶ በመቆየቱ በስርዓተ ትምህርት ትግበራ የጎላ ሚና ሳይጫወት
ቆይቷል፡፡ አሁንማ ይባስ ብሎ የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሕፍት ዝግጅት ተቋም
እንደተቋም ሲመሰረት፣ እውቅና ሲያድሱና የስልጠና መስክ ስላስፋፉ ለሚጠየቅ የእውቅና
ፈቃድላይ ከመመዘኛ መስፈርቶች ውስጥ እንዳይካተት ሲያደርጉተ ትምህርትና ስልጠና
እየተመራ ያለው በትምህርትና ስልጠና ወይም በመምህርነት ያልተማሩ መሆናቸውን
እያረጋገጠልን ነው፡፡ እንደዚሁም ልዩ ትኩረት የሚያስፈልጋቸው የግል ተቋማት የጥራት
ቅጥር ውልን አስመልክቶ ተቋማት ምን ማድረግ እንዳለባቸው የሚሰጠው አቅጣጫ ግለጸኝነት
ባለመኖሩ ከግል ሰራአሰራረነን ተኞች ኤጀንሲ ጋር ማገናኘታቸውን መረጃ መጠየቅ ሲገባ
ከማይገናኘው ውልና ማስረጃ የተቋማት የሰራተኛ ቅጥር ማረጋገጫ መጠየቅ የለበትም፡፡
ቴክኒክና ሙያ ትምህርት እና ስልጠና በከተማ ደረጃ ይሁን በቅርንጫፍ ደረጃ አደረጃጀቱ
በተገቢ ባለሙያ ባለመመራቱ የሚፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ አልተቻለም፡፡ በእውቅና
ፈቃድ አሰጣጥ መጠይቅ ወቅት የስርዓተ ትምህርት ዝግጅት፣ የማስተማሪያና ማጣቀሻ
የመጽሐፍት፣ እውቅና ጠያቂው ተቋም መሟላትና አለመሟላት በእውቅና ፈቃድ ቼከሊስቶች
ውስጥ በተገቢው ተካቶ እየተሰራበት ባለመሆኑ የትምህርትና ስልተጠና ጥራት ጉዳይ ላይ
ችግር ፈጥሯል::
እንደሚታወቀው አጫጭር ስልጠና ተቋማት ቤተመጻሕፍት እንዲያሟሉ አይጠበቅም፡፡
ምክንያቱም 10 ሰልጣኝ እያሰለጠኑ ለላይብረሪ የቤት ክራይ እንዲከፍሉ አይጠበቅም፡፡ ነገር
ግን እናሰለጥናለን ብለው ለያዙት እቅድ የሰልጣኝ መጽሐፍ ጥምርታ ማሟላት እንዳለባቸው
መጠራጠር አያስፈልግም፡፡ ከዝርዝር መጠይቆቹ ምንምን አልተካተተመ?
ቤተመጻሕፍት
ሀ) በቂና ተፈላጊው የሰው ኃይልና ማቴሪያል/ኮምፒተር፣ ሼልፍ/ሎከር፣ ጠረፔዛና ወንበር/
ሁሉ ተሟልቷል (አግባብ ባለው ሙያ የሰለጠኑ ሀላፊና ረዳት) ፤
ለ) ከተፈቀደለት ሰለጣኝ ቁጥር አንፃር 25%ቱን ማስተናገድ የሚችል መሆኑ፤
ሐ) በቂ የተፈጥሮ ብርሃን፣ ፀጥታውን የጠበቀና የውጭ እንቅስቃሴ እይታ የማይረብሽ ከሆነና
ንጹሕ አየር የሚዘዋወርበት /ባቸው/ ነው /ናቸው/፤
32
መ) የንባብ ጠረጴዛዎችና መቀመጫዎቹ ምቹና ስታንዳርዱን የጠበቁ ናቸው፤
ሠ) የማሰልጠኛ ሞጁል /TTLM/ ለስልጠና ፈቃድ ለተጠየቀበት ሙያ መስክ፣ በሁሉም ሙያ
አይነት፣ በሁሉም ደረጃ፣ በሁሉም የብቃት አሀድና በ3 ኮፒ ብዛት በላይበራሪው ስለመኖሩ፡
፡
በእርግጥ ቼክሊስቱ የተዋጣለት ነው ማለት ባይቻልም፤ መሰረታዊ የሆነው (ሠ) ላይ
የተቀመጠውን መስፈርት አጫጭር ስልጠና ማሰልጠኛ ተቋማት ማሟላት ግን ገድ ይላል፡፡
/////……..=======///////////………..------
//////////…….,.,.,.,
3 ወሳኝ የመፅሀፍ ግምገማ እንዴት እንደሚፃፍ ትንተና
የመጽሐፍ ግምገማን አስመልክቶ መገምገሚያ ነጥቦች በማውጣት ነው ስራው የተጀመረው፡
፡ ጥልቅ ትንተናዎቹ ከመጽሐፍ ሪፖርት ወይም ከመጽሐፉ ይዘቶች ማጠቃለያ በላይ ነው
፡፡ ግምገማ ወሳኝ ድርሰት ነው የሚባለው አቅጣጫ ማሳየት ሲችልና የአካዳሚክ ሥራን
ብቃቶች መገምገም ሲችል ነው፡፡ ዓላማው መጽሐፉን እንዳነበቡ ማረጋገጥ አይደለም -
ማለትም እንደ ተሰጠው የተረዳ - ግን ስላነበቡት በጥልቀት ማሰብ እንደሚችሉ ለማሳየት
ነው።
መጽሐፉን በተሻለ ሁኔታ እንዲገመግሙ እንዲያነቡ በሚያነቡበት ጊዜ የሚከተሉትን ጉዳዮች
ግምት ውስጥ ማስገባት አለብዎት ፡፡
በሚያነቡበት ጊዜ ማስታወሻዎችን ይያዙ ፣ ስለዚህ ምልከታዎን አይረሱም ወይም ወደ ኋላ
ተመልሰው ማደን አለብዎት
ማጣቀሻዎች
ሀ. ዓላማ / መጽሐፉ-ደራሲው መጽሐፉን ለመጻፍ ዓላማው ምን ነበር? ዓላማዋን ገልፃለች?
33
በግልፅ ወይም በትክክል መገመት ነበረበት? ለመፃፍ ዓላማው ብዙውን ጊዜ መጽሐፉ ወይም
ክርክር ነው
ስራው. (ምንም እንኳን ምሁራን ብዙውን ጊዜ የሌላ ምሁር ሥራን ውድቅ ለማድረግ
መጻሕፍትን ይጽፋሉ ወይም ምክንያቱም
የሆነ ነገር እየተጓዘ ነው ፣ ለመፃፍ ዋናው ዓላማ ሁል ጊዜ ክርክር ለማቅረብ ነው) ፡፡
መጽሐፉ ግልጽ የሆነ ማዕከላዊ ፅሁፍ / ክርክር አለው? ምን ያህል እና ምን ያህል ውጤታማ
(ማለትም ፣
ይህ መጽሐፉ የተዘጋጀው በምን ዓይነት ማስረጃ ነው? ደራሲው ስለ እርስዎ ያሳምንዎታል?
የእሷ/ሱ ተከራካሪ / ክርክር ትክክለኛነት?
ለ. ምንጮች-ደራሲው ጥናቱን ሲያቀርቡ ምን ዓይነት ምንጮች ይጠቀማሉ? እነሱ ናቸው
በዋናነት የታተሙ ሰነዶች ወይስ የቅሪተ አካላትን መዝገቦችን ያካትታሉ? ደራሲው ይስላል?
ሌሎች እንደ ልብ ወለድ ፣ የሥነ ጥበብ ሥራ ወይም ቃለ-መጠይቆች ያሉ ሌሎች ቁሳቁሶች?
የደራሲው ምንጮች እንዴት ናቸው
በትረካው ውስጥ ተካትቷል? ያሉትን ዋና ዋና ምንጮች ሁሉ መታ አድርጋለች ብለው
ያስባሉ ወይም
ግድፈቶች አሉ?
ሐ. ዐውደ-ጽሑፍ-ደራሲው የክስተቶችን ሰፋ ያለ ዐውደ-ጽሑፍ ምን ያህል በደንብ ያስረዳል
ወይም
እየተነጋገረ ስላለው ልማት? መጽሐፉ በጠባብ ላይ ያተኮረ ነው ወይስ ደራሲው ለመገናኘት
ይሞክራል?
ሰፋ ያሉ ዕድገቶች?
መ. ዘይቤ-መጽሐፉ በደንብ ተጽፏል? ለመረዳት ቀላል ነው? በደንብ ይፈሳል? ጽሑፉ
ጥቅጥቅ ያለ ነው፣ ዘርዘር ያላለ ከባድ እና ለመረዳት አስቸጋሪ ያደርገዋል? ደራሲው
ለውጤታማነት ችሎታን ያሳያል?
ከቀላል መግባባት ያለፈ ጽሑፍ መጻፍ? መጻፉ መጽሐፉን የበለጠ ያደርገዋል? አስደሳች?
ሠ. የደራሲው ዳራ-የደራሲውን ብቃቶች እና ልምዶች ይመልከቱ ፡፡ ድረገጹን ይጠቀሙ
እና ደራሲው ያዘጋጃቸውን ሌሎች ሥራዎች እና ምን ምን እንደ ሆነ ለመመርመር ቤተ
መጻሕፍት ማውጫ
ያነሷቸው ርዕሶች ፡፡
34
3.1 መጽሐፍ ግምገማ መግለጫዋች.
ስለ መጽሐፉ ዓላማ መረጃ የሚያበረክት ፣ ለድርጊት ጥሪ የሚያደርግ ፣ ቁልፍ ምክሮችን
ወይም ቀጣይ እርምጃዎችን የሚያጠቃልል ከሆነ ወይም በመጽሐፉ ውስጥ የተጠቀሱትን
ቁልፍ ነጥቦችን እንዲያጤን በግምገማው መጥቀስ ተገቢ ነው ፡፡
አባሪ - በአባሪው ወይም በአባሪዎቹ ውስጥ ያለው ተጨማሪ ቁሳቁስ በሚገባ የተደራጀ ነው?
እነሱ ከይዘቶቹ ጋር ይዛመዳሉ ወይም ከአጉል ውጭ ይታያሉ? በጽሑፉ ውስጥ ይበልጥ
በተገቢው ሁኔታ ሊጣመር የሚችል ማንኛውንም አስፈላጊ መረጃ ይይዛል?
ማውጫ - ለስሞች እና ለርዕሶች ወይም ለአንድ የተቀናጀ መረጃ ጠቋሚ የተለዩ ማውጫዎች
አሉ ፡፡ መረጃ ጠቋሚው የተሟላ እና ትክክለኛ ነው? በመጽሐፉ ውስጥ የተወሰኑ ቦታዎችን
ለመለየት የሚያግዙ እንደ ፣ ደፋር ወይም ሰያፍ ቅርጸ-ቁምነገሮች ጥቅም ላይ ይውላሉ?
መረጃ ጠቋሚው ወደ ተዛማጅ ርዕሶች የሚመራዎትን “በተጨማሪ ይመልከቱ” ዋቢዎችን
ያጠቃልላል?
የውሎች የቃላት ዝርዝር - ትርጓሜዎቹ በግልጽ ተጽፈዋል? የቃላት መፍቻው የተሟላ ነው
ወይስ ቁልፍ ቃላት የሉም? በጽሁፉ ውስጥ የተጠቀሱት ማናቸውም ውሎች ወይም ፅንሰ
ሀሳቦች መካተት የነበረባቸው አልተካተቱም?
የግርጌ ማስታወሻዎች - ከምዕራፍ እስከ ምዕራፍ ሲያነቡ ማናቸውንም የመጨረሻ
ማስታወሻዎችን ይመርምሩ ፡፡ አስፈላጊ የሆኑ ተጨማሪ መረጃዎችን ይሰጣሉ? በጽሑፉ
አካል ውስጥ የተገለጹ ነጥቦችን ያብራራሉ ወይም ያራዝማሉ? ከመለያየት ይልቅ ማንኛውም
ማስታወሻዎች በጽሑፉ ውስጥ በተሻለ ሁኔታ የተዋሃዱ መሆን አለባቸው? ደራሲው የግርጌ
ማስታወሻዎችን ከተጠቀመ ተመሳሳይ ነገር ያድርጉ ፡፡
የቤተ-መጽሐፍት / ማጣቀሻዎች / ተጨማሪ ንባቦች - ማናቸውንም መጽሐፍ ማጣቀሻ
ጽሑፍን ይገምግሙ ፣ የመረጃዎችን ዋቢዎች ዝርዝር እና / ወይም ደራሲው ያካተተባቸው
35
ተጨማሪ ንባቦችን ፡፡ ምን ዓይነት ምንጮች ይታያሉ [ለምሳሌ ፣ የመጀመሪያ ወይም ሁለተኛ
፣ የቅርብ ወይም አሮጌ ፣ ምሁራዊ ወይም ታዋቂ ፣ ወዘተ.]? ደራሲው እነሱን እንዴት
ይጠቀማል? አስፈላጊ የዲጂታል ሀብቶችን ወይም የቅሪተ አካላትን ስብስቦችን ጨምሮ ጥቅም
ላይ መዋል ነበረባቸው ያሏቸውን ምንጮች አስፈላጊ ግድፈቶች ልብ ማለትዎን ያረጋግጡ
፡፡
3.2 ማጠቃለል እና አስተያየት መስጠት
አጠቃላይ መደምደሚያዎችዎን በአጭሩ እና በአጭሩ ይግለጹ። ለደራሲው የመደምደሚያ
ምዕራፍ እና / ወይም ለንግግሩ ልዩ ትኩረት ይስጡ ፡፡ ማጠቃለያው አሳማኝ ነው? ዋናዎቹን
ርዕሶች ይዘርዝሩ እና ስለእነዚህ ርዕሰ ጉዳዮች ፣ ዋና ዋና ነጥቦች እና መደምደሚያዎች
የደራሲውን ሀሳቦች በአጭሩ ያጠቃልሉ። ተገቢ ከሆነ እና አጠቃላይ ግምገማዎን ለማብራራት
፣ መግለጫዎን ለመደገፍ በጽሑፍ እና በጥቅስ የተወሰኑ ማመሳከሪያዎችን ይጠቀሙ ፡፡
የእርስዎ ጽሑፍ በጥሩ ሁኔታ ከተከራከረ መደምደሚያው በተፈጥሮው መከተል አለበት ፡፡
የመጨረሻውን ግምገማ ሊያካትት ይችላል ወይም በቀላሉ የፅሑፍ ጽሑፍዎን እንደገና
ይደግማል። በማጠቃለያው ውስጥ አዲስ መረጃን አያስተዋውቁ ፡፡ መጽሐፉን ከማንኛውም
ሥራዎች ጋር ካነፃፀሩ ወይም ክለሳውን ሲጽፉ ሌሎች ምንጮችን ከተጠቀሙ በመጽሐፉ
ግምገማ መጨረሻ ላይ የመጽሐፉ መገምገም በሚለው ርዕስዎ በተመሳሳይ መጥቀስዎን
ያረጋግጡ ፡፡
የመጽሐፍ ግምገማዎች. በመጻፍ ላይ ኮሎራዶ ስቴት ዩኒቨርሲቲ; የመጽሐፍ ግምገማዎች.
የጽሑፍ ማዕከል. የሰሜን ካሮላይና ዩኒቨርሲቲ; ጋስቴል ፣ ባርባራ ፡፡ "ልዩ የመጽሐፍት
ክፍል-መጽሔቶችን ለ መጽሔቶች ለመገምገም የሚያስችል ስትራቴጂ ፡፡" ባዮሳይንስ 41
(ጥቅምት 1991): 635-637; ሃርትሌይ ፣ ጄምስ ፡፡ ከዲሲፕሊንቶቹ ባሻገር የንባብ እና
የመፃፍ መጽሐፍ ግምገማዎች ፡፡
የአሜሪካ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ጆርናል 57 (ሐምሌ 2006): 1194–1207;
ሊ ፣ አሌክሳንደር ዲ ፣ ባርት ኤን ግሪን ፣ ክሌር ዲ ጆንሰን እና ጁሊ ኒኪስት በአቻ-
በተገመገመ ጆርናል ውስጥ ለህትመት የምሁራን መጽሐፍ ክለሳ እንዴት መጻፍ እንደሚቻል-
የሥነ ጽሑፍ ግምገማ ፡፡
36
ጆርጅ ኦቭ ኪራፕራክቲክ ትምህርት 24 (2010): 57-69; ፕሮክቶር, ማርጋሬት. የመጽሐፉ
ክለሳ ወይም የአንቀጽ ትችት ፡፡ የላቦራቶሪ ሪፖርት. የዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ጽሑፍ ማዕከል.
የቶሮንቶ ዩኒቨርሲቲ; እሱን ለመገምገም መጽሐፍ ማንበብ።
የደራሲው መጽሐፍ. የመፃፊያ ማዕከል. የዊስኮንሲን ዩኒቨርሲቲ ማዲሰን; ስካርኔቺያ ፣ ዴቪድ
ኤል "ለሪጅ ማኔጅንግ እና ሬንጅላንድስ ጆርናል የመፅሃፍ ግምገማዎች ፡፡"
ሬንጅላንድ ኢኮሎጂ እና አስተዳደር 57 (2004): 418-421; ሲሞን ፣ ሊንዳ ፡፡ "የመጽሐፍ
ግምገማ ደስታዎች." ጆርናል ኦፍ ምሁር ማተሚያ 27 (1996): 240-241; የመጽሐፍ ግምገማ
መፃፍ ፡፡ የጽሑፍ ላብራቶሪ እና ኦውኤል. የፕርዱ ዩኒቨርሲቲ; የመጽሐፍ ግምገማዎችን
መጻፍ. የመማሪያ አገልግሎቶች መጻፍ, የፈጠራ ትምህርት እና ማስተማሪያ ማዕከል.
ኢንዲያና ዩኒቨርሲቲ.
3.3 የጽሑፍ ጠቃሚ ምክር
ሁል ጊዜ መቅድሙን እና / ወይም ማጠቃለያውን ያንብቡ
የመጽሐፍን ዓላማ ፣ አደረጃጀት እና ከሌሎች ጥናቶች ጋር ያለውን ግንኙነት ለመገንዘብ
ጥሩ ቦታ ቅድመ-ንባብን ማንበብ ነው
ከመመሪያው የቃላት መፍቻው የተሟላ ነው ወይስ ቁልፍ ቃላት የሉም? በጽሁፉ ውስጥ
የተጠቀሱት ማናቸውም ውሎች ወይም ፅንሰ ሀሳቦች መካተት የነበረባቸው አልተካተቱም?
እዚህ ላይ ከመጽሐፍ መገምገሚያ መስፈርት በመነሳት እኔ የደረስኩበት ላብራራ፡፡ መጽሐፉ
ሲጀምር የመጽሐፉን ርዕስ ትርጉም የኛ ትርጓሜ ስለሌለው ሪልስቴትን በሚገባ ለመተርጎምና
ምንነቱንም በመተንተን ግልጽ አድርጓል፡፡ ነገርግን የሪልስቴት ሽያጭ ባብዛኛዎቹ መጽሐፉ
ውስጥ የተጠቀሟቸው ቋንቋዎች ከውጭ የተወሰዱ በመሆናቸው ማብራሪያ ትርጉም
(Glossary) የሚያስፈልጋቸው ሲሆን ይህውም መጻፍ ያለበት ከመጽሐፉ በስተመጨረሻ
የሚያስፈልገው መሆኑ፡- ለማሳያነት ከመጽሐፉ የወሰድኩት ቃላቶች
37
3.3.1 እዚህ ላይ የተጻፉት ገጾች ለሚቀጥለው እትም በስተመጨረሻ ለሚጻፈው
መጠቆም (INDEX) ለማውጫነት የሚረዱ ናቸው፡፡
ለማሳያነት ገጽ 73 management terminologies organizationalresource, page 125
appraisal evaluation, others, page 16 Legale terminologieslike tangible private, law
of affixation… page 226 real-estate terminologies likemortgage, lease, slender
building 191 solar power 175 condominium, 162real-estate business ገጽ 177
ንግድና ሽያጭ ቃላቶችflorigen direct investment (FDI), 180 Ethiopian investment
guide በመሆኑም ለሁሉም ማለትም ለሰልጣኞችም ይሁን ለማንኛውም አንባቢያን ግልጽ
እንዲሆን ግሎሰሪ ያስፈልጋል ያልኩበት ምክንያት ለዚህ ነው፡፡ ቀላልና በሁለተኛው
እትምላይ የሚስተካከሉት የገጽ 225 እና 226 ገጾች መደጋገማቻ እና የተወሰኑ የአርተኦት
ስራዎች ናቸው፡፡ እናንተን መጽሐፍ የጻፋችሁ ማሰልጠና ተ ተቋሞቻችንን ያለብንን
የማስተማሪያ መጽሐፎች ክፍተት ስላጠበባችሁ እያደነቅኩኝ! አሁንም የቴክኒክና ሙያ
መጽሐፍ በበቂ ሁኔታ በየቋንቋዎቹ ተሰርተው ተጠናቀዋል ወይ? ብለህ ብትጠይቅ፣ አሁንም
ከውቂያኖስ ውስጥ በጭልፋ እንደተወሰደ ብቻ ስለሆነ ለመስራትና ክፍተቱን ለማጥበብ ብዙ
ይቀረናል ነው የምለው፡፡
ሰላም ነው ደሳለኝ የቀሩ የምላቸውን እራሴ መስራት እንዳለብኝ አምናለሁ ከዚህ በፊት
ከኔጋር አብረህ ለመስራት ፍላጎት ስላደረብህ እስካሁን እየደከምኩኝ ነው፡፡ አብሶ ትርጉም
ላይ ልረዳህ ፈልጌለሁ እስካሁን የሰራሁት እስከ (E) ኢ ፍቺ ድረስ ብቻ ነው፡፡ በቅርብ ጊዜ
እስከ ዜድ (Z) ጨርሼ አስረክብሃለሁ አመሰግናለሁ፡፡ የሰራሁትን በተከታታይ እንደሚከተለው
አቅርቢያለሁ፡- መልካም ንባብ፡፡ እና ግብረመልስ ይሁንልኝ፡፡ በድጋሚ አመሰግናለሁ!
4 በየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን በ2012/13 በጀት በተቋሞቻችን
የተጻፉ መጽሐፍት ግምገማና ምዘና (የቅድመ እውቅና እና
የድህረ እውቅና የተገመገሙና የተመዘኑ ተቋማት) ውጤት
ከራሳችን የብቃት አኳያ ማየት
////………//////……//////…….//////……//////……
አጠቃላይ በየካ ቅርንጫፍ ትምህርት ስልጠና እና የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ጽ/ቤታችን
ስር የሚገኙ ማሰልጠኛ ተቋማት እና ኮሌጆች በ2012/13 በጀት ዓመት ካሉን ተቋሞቻችን
ሁሉ በመጀመሪያው ስድስት ወር ከዚህ በፊት የመጽሐፍ ግምገማ ግብረመልስ የጻፍኩለት
38
አንድ ማሰልጠኛ ተቋም ጨምሮ አሁን በአዲስ መልክ የተቀላቀለን ተቋም ናቸው፡፡
በሁለተኛው ስድስት ወር መጀመሪያ ላይ የመጽሐፍ ግምገማ የታየው ABUKELMSIS Real
Estate Training institute / ማሰልጠኛ ተቋማችን ብቻ የገበያ ጥናት በሙያቸው ለሰልጣኝ
ማጣቀሻ መጽሐፍ ጭምር የሚሆን መጽሐፍ የጻፉ በመሆናቸው እኔንም ከድንዛዜ አላቀው
ወደስራ እንድገባ ስላደረጉኝ ከልብ ከልብ ላመሰግናቸው እወዳለሁ፡፡ በዚህ ደረጃ በጻፉት
መጽሐፍ ተመርኩዤ የተገመገሙና የተመዘኑ ተቋማት ተቆጥሮ በተሰጣቸው የመጽሐፍ
የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና መሰረት ለመስራት ዝግጁ በመሆናቸው ሁለቱንም ተቋማት
ላመሰግን እወዳለሁ፡፡
እነዚሁ ተቋማት ለመስራት ተነሳሽነቱን የፈጠሩልን ለእኛ ብቻ ሳይሆን ሊሎቹም ተቋሞቻችን
የሚያሰለጥኑበትን የስልጠና መስክ ባላቸው ፕሮፌሺናል እውቀት መሰረት የስልጠና
መስካቸውን በመጽሐፍ በመጻፍ እና ለሰልጣኞች ግልጽ ከማድረግ ሊሎቹም ተቋሞቻችን
እገዛ እንዲደረግላቸው የራሳቸውን የስልጠና መስክ በመጻፍ መልክ ሊያሳትሙ ዝግጅት
በማድረግ ላይ ያሉ በመኖራቸው ፍላጎት እየጨመረ መጥቷል፣
ስልጠና በሚሰጡበት የትምህርትና ስልጠና ማጣቀሻ መጽሐፍ በመጻፍ ከመዛኝ አካል
የሚሰጡ ግብረመልሶች ተቋማት ወደ ተግባር ቀይረው ለመማር ማስተማሩ መሻሻል
የበኩላቸውን ጥረት እየተወጡ በመሆኑ ሊበረታቱ ይገባል፣
ተቋሞቻችን በመማር ማስተማር ዙሪያ አሰራራቸውን በቴክኖሎጂ በማዘመንና በመደገፍና
ለሚሰሩና ለሚተጉ ተቋማት ድጋፋችን አይለያቸውም፣
በኮቪድ ወረርሺኝ አማካኝነት የማሰልጠኛ ተቋሞቻችን ትምህርትና ስልጠና ሲቋረጥም
በአሰራሮቻቸውና በእቅድ ዝግጅት ላይ በተሰጣቸው ግብረመልስ መሰረት ከጊዜ ወደ ጊዜ
መሻሻል እያሳዩ ይገኛሉ፡፡
ለሰልጣኞች መርጃ የሚሆን ማጣቀሻ መጽሃፍ ጋር ተያይዞ በባለፉት አመታት ያካሄድናቸው
ግምገማና የመጽሐፍ ግምገማና ምዘናዎች ያለመኖራቸው ምክንያት ቀዳሚነትን የሚይዘው
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ላይ አመራሩ ላይ የሚታየው የብቃት ማነስ ሲሆን፣ የሚሰሩ
ሰራተኞችን የማበረታታት አሰራር አለመኖራቸው ብቻ ሳይሆን፣ ስራን በማዛባት ለሚሰራ
ሰራተኛ ዝቅተኛ ነጥብ የመስጠት ጭቆና እና አድልኦ እየፈጸሙም ይገኛሉ፣ ከዚህም
በተጨማሪ በኮረና ወረርሺኝ ምክንያት ስራችን ተደናቅፏል፡፡
39
በዋናነት ሦሥት የተለያዩ መስሪያቤቶች በመቀላቀላቸው አሰራሩን ሆን ብሎ በማምታታት
የተዛባ አሰራር እንዲሰራ የሚያደርጉ ኃላፊዎች ተበራክተዋል፡፡ እነዚህ ሁሉ ከላይ
የጠቀስኳቸው ችግሮች ቢኖሩም የእውቅና ፈቃድ አሰጣጥ ቲም ስራችንን በአግባቡ የሰራን
ነው ለማለት ያዳግታል፡፡ ጫናው እንዳለም ሆኖ እየሰራን ብንገኝም የተሰጠን የስራ አፈጻጸም
ውጤት እኛን የማይገልጽ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ በመሆኑም አንኳን አይደለም አሁን በኮረና
ዘመንም ጠንክረን የሰራን መሆናችንን ለማረጋገጥ በየወቅቱ የሰራናቸውን ስራዎች በዊብ
ሳይታችን የተሰነዱት ሰነዶች ዋነኛ ማሳያ ናቸው፡፡
በማሰልጠኛ ተቋሞቻችን በዚሁ በኮረና ወረርሺኝ አማካኝነት መስራት ስላልቻሉ
ለሰራተኞቻቸውና ለቤት ክራይ መክፈል ባለመቻላቸው ከገበያ ውጭ መሆናቸው አሳዛኝ ጊዜ
ማሳለፋችን ነው የሚያሳየው፡፡ በመሆኑም ከጥቂት አዳዲስ ተቋማት ከመቀላቀላቸው
በስተቀር፤ ከዚህ በፊት ከነበሩት ከግማሽ ያላነሱት ማሰልጠኛ ተቋማት ከገበያ ውጭ ሆነዋል፡
፡ የችግሩ ሰለባ የሆኑት እነዚሁ ተቋሞቻችን ደከመን፣ ሰለቸን፣ ለሰራተኞቻችን የምንከፍለው
አጣን ሳይሉ ስራ ሳያቋርጡ እና ከገበያ ሳይወጡ ትምህርትና ስልጠናቸውን እየሰጡ
መሆናቸው በእውቅና አሰጣጥ ቲም ስም ሳላደንቃቸው አላልፍም፡፡
ወደስራችን ስንመለስ እነዚሁ ከፍተኛውን የትምህርትና ስልጠና ስራ እየሰሩ ያሉ የግል
ተቋሞቻችን የተቀመጡ ጠንካራ ጎኖች ቢኖራቸውም፤ ችግሮችም እንዳሉ ባቸው
ተስተውሎባቸውም ነበር፡፡
ከእነዚህም መካከል የቅድመ እውቅና እና የድህረ እውቅና የተገመገሙና የተመዘኑ ተቋማት
ለግምገማና የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና የሚጠቅሙ መረጃዎች በተገቢው መልኩ አደራጅቶ
አለማስቀመጣቸው፣
አንዳንድ ተቋማት የተገመገሙና መዛኝ አካላት የሚሰጣቸው የፅሁፍና የቃል ግብረመልሶች
በተገቢው መልኩ ተቀብለው ወደ ተግባር አለመቀየር፣ በፕሮግራሙ፣ በቼክሊስት በሚታዩበት
ወቅት እንዲሁም በመጽሐፍ ግምገማ ወቅት በእኛም በኩል በሰአት አለመገኘት፣ በቀጠሮ
መሰረት መዛኝና የመጽሐፉ ገምጋሚዎች አለመገኘትና ግብረመልስ አለመስጠት፣ ቴክኒክና
ሙያን የማያቁ መዛኞችን ችግር አለባቸው በተባሉ ተቋማት ላይ የመማር ማስተማር
ሞጁሎች (የማሰልጠኛ ማቴሪያል) አቅርቡ ተብለው ያላቀረቡ ተቋማት ላይ ሆን ተብሎ ችግሩ
እንዲቀጥል መላካቸውና የተላኩት ባለሙያዎች የተዛባ መረጃ ይዘው መቅረባቸው፣
40
የጠራ የገበያ ጥናት እቅድ በማቀድ ሰልጣኞቻቸውን ከስራው አለምጋር ለማስተዋወቅ
ከሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር በማገናኘት ለዚህም ስራ መሳካት በየደረጃው ካሉ የተቋም
አመራርና አሰልጣኞች ጋር በቂ በሆነ የትምህርትና ስልጠና የቅድመ ዝግጅት ስራዎች
ባለመካሄዳቸው የሚያሰለጥኑት ስልጠና ገበያ በማጣቱ ሰልጣኞች በየተቋሞቻቸው አለመኖር
ባብዛኛዎቹ ተቋሞቻችን ላይ የታየ መሆኑ፣
ከሚመለከታቸው ሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር በመሆን ለሰልጣኞች የስራ ፈጠራና ብሎም
ቅጥር ለሚፈልጉም ለማስቀጠር ይረዳ ዘንድ የትብብር ስልጠና የመግባቢያ ሰነዶች
ባለመፈራረም የስራ አጥ ዜጎቻችን ወደስራ ማሰማራት ላይ እጥረቶች በመኖራቸው ሰልጣኝ
የሚሆኑ በየተቋማቱ መታጣት፣
በራሳችንም አሰራር ላይ በፖሊሲና በስትራቴጂ የተያዙ ግልጽ የሆኑ አሰራሮች ላይ መግባባት
ሳይደረስ ወደ ተግባር በመገባቱ በስራችን ላይ ክፍተቶች መፍጠራቸው፣
በእኛም በኩል ስራችንን በምናከናውንበት ወቅት የግምገማና የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና
ብቃትና ጥራት በሚፈለገው ደረጃ ያለው አሰራር በመዘርጋትና የሚሰሩትን ስራዎች
ክትትልና ድጋፍ በምናካሂድበት ጊዜ የእውቀት፣ የክህሎትና የአመለካከት ውስንነቶች
መኖራቸው፣
በተቋሞች ላይ የተቀመጠውን ግብ የሚያስገኙ ውጤት ተግባር በጠራ መልኩ ለአሰልጣኞችና
ለባለሙያዎች ስራ፣ ተግባር፣ ኃላፊነት ውክልና በመስጠት ስራዎች እንዲተገበሩ አለማድረግ፣
በተቋሞቻችን እና በእኛም የመንግስት አስፈጻሚ አካላት ላይ የአሰራር ስራ ዝርጋታ የሚታይ
የጥራት፣ የብቃት፣ ምቹነት፣ ተፎካካሪነትና ወዘተ የሚከወኑ ተግባራት ላይ የአፈጻጸም ብቃት
ከመለካት አንጻር ውስንነቶች መኖራቸው ዋና ዋና ተብለው የተለዩ ችግሮችና መፍትሄ የሚሹ
ናቸው ፡፡
በዚሁ መሰረት በ2012/13 በጀት ዓመት ከላይ የተጠቀሱትን ውጤቶች ይበልጥ በማጠናከርና
ችግሮቹን ደረጃ በደረጃ በመቀነስ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስር የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ
ተቋማትንና በአዲስ መልክ የተቀላቀሉንን ማሰልጠኛ ተቋማትን መደገፍና ማበረታታት
አለብል፣
41
ተቋማት በስራቸው የሚገኙ አሰልጣኞችና የስራ ሂደቶችን፣ እንዲሁም በእኛም የመንግስት
አስፈጻሚ አካላት ላይ የሚታየውን የውስጣችን ያለ የየመጽሐፍ ግምገማና ምዘና እና ውጤት
አሰጣጥ ችግር በትክክል በመፍታት የተሻለ አፈፃፀም ያላቸውን ሰራተኞች ማበረታታትና
እውቅና ለመስጠት፤ እንዲሁም ዝቅተኛ የአፈፃፀም ውጤት ያላቸውን ለመደገፍና ለማብቃት
መስራት እንዳለብን በማመን ነው ይህን ጥልቅ አስተያየት ያወጣሁት፡፡ የመንግስት ኃላፊዎች
ሆን ብለው ለሰራተኞች እየተዛባ ለሚሰጠው የስራ አፈጻጸም ውጤት ተጠያቂ መሆን
አለባቸው፣
ምክንያቱም ሰራተኞች ባገኙት የተዛባ የስራ አፈጻጸም ውጤት ስልሆነ የመንግስት ከፍተኛ
ቦታ የሚሰጣቸው፤ የስልጣን ቦታውን ካገኙ በኋላ ሕሊና የሚባል ስላልፈጠረባቸው፤ ብልሹ
አሰራርን አይዋጉም፤ ከሕጋዊ የመንግስት ሊቦች ጋር በመሻረክ ሕዝብ ይበድላሉ፣
በእኛም አስፈጻሚ ሰራተኞች ላይ የሚታየውን የተዛባ የስራ አፈጻጸም ውጤት ለማሻሻል
ሳይሆን በማን አለብኝነት መዛባቱ፣
አሰራራቸውን ለማዘመንና የተሸለ ለማድረግ ከዚህም በላይ ባቀረብኩት ስልቶች መስራት
ችግሮችን መፍታት ይቻላል፣ ኃላፊዎች የአሰራር ግድፈት ላይ ያለባቸውን ክፍተት ከዚህ
በፊት በተደጋጋሚ ስለጻፍኩበት ልተወውና፤ በተቋሞቻችን ዙሪያ የሚታዩ ክፍተቶች
ለመሙላት የምለው ለእድገታቸው የሚጥሩትን ለማበረታታት፣ ለመሸለምና አይዟችሁ በርቱ
ለማለት በማሰብ ነው ይህንን ጽሑፍ የጀመርኩት፡፡
4.1 የመጽሐፍ ግምገማ (book review)
…………………………………………
በቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛነት የተቀላቀለን አዲሱ ABUKELMSIS Real Estate Training
institute የመጽሐፍ ምረቃት "ሪልስቴት ኢንቨስትመንት አስተዳደርና ግብይት” በሚል
በኢንጂነር ደሳለኝ ከበደ የተጻፈ መጽሐፍ ዛሬ ማለትም በየካቲት 13 2013 ዓ.ም በ 9 ሰዓት
በሳፍየር አዲስ ሆቴል ቦሌ ተመርቋል። ድንቅ ጽሑፍ ነው እኔም ለማንበብና ለመረዳት
ሞክሬለሁ፡፡ እናንተም አንብቡት! እናመሰግናለን ኢንጂነር ደሳለኝ ከበደ! በነገራችን ላይ
ኢንጂነር ደሳለኝ ማለት የኢንጂነሪንግ ማስተርስ ዲግሪ (MSC) እና በዓለም አቀፍ ንግድ
ትምህርት ሥራዎች ማስተርስ ዲግሪ አለው ማለትም ኤም.ቢኤ-አይ.ቢ (MBA-IB) is a
42
general management course with special emphasis on International Business፡፡
እኛም አሰልጣኞቹን ስንመለከት ከእኛ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ መስፈርት ጋር የተጣጣመ
ደረጃ 4 ምዛናቸውን ያረጋገጡ አሰልጣኝ የሆኑ ምሩቃን ጀምሮ እስከመጨረሻው የትምህርት
መአረግ ዶክተር (PhD) እና ፕሮፌሰሮች (professors) የሰው ኃይል አደረጃጀት ጥራታቸውን
የጠበቁ ምሁራን ያለበት ማሰልጠኛ ተቋም ነው፡፡
ኢንነጂነር ልትኮራበት የምፈልገው በዚህ ደረጃ የጻፍከው ጽሁፍ እስካሁን በሀገራችን ተጽፎ
የማያውቅ በመሆኑ ነው፡፡ ኢንጂነር ተጨንቀህ የሰራኽው ታላቅ ስራ ለሰልጣኞች ማጣቀሻ
መጽሐፍ የሚሆን ሲሆን፡፡ በተጨማሪም መንግስት ለመሆን በምርጫ ተሚፎካከሩ አሸንፈው
መንግስት ለሚሆኑ ሁሉ ፖሊሲ ለማርቀቅ የሚጠቅም ጭምር ግበአት ይሆናል ብዮ
አምናለሁ፡፡
መጽሐፉን አንብቤ እንደተረዳሁት የራስህ ንብረት እስከሆነ ድረስ፤ ምንም እንኳን ጭቃ
ቤትም ከሰራህ ሪልስቴት ነው የሚባለው፡፡ እውነትም የዜጎችን ችግር ያልተማረ ህሌና የሊለው
ደላላ ሳይሆን የሚፈታው፤ የተማረ፣ ሕሌና ያለው፣ የአመራር ክህሎት ያለውና፣ በዘርሳይሆን
ልክ እንደአዲስ አበቤ ሕብረት አስተሳሰብ ያለው እና በሁሉም መስክ የሰለጠነ ዜጋ ነው
የሚያስፈልገው፡፡ እምዬ ምኒሊክም (ዳግማይ ሚኒልክ) ያሉት ላልተማረ ሰው ስልጣን
አትስጥ፤ ንብረትህን እንዳታወርስ ገዝቼሃለሁ ያሉበት ምክንያት መሬታችንን ይሸጣል ብለው
ስላመኑ ነበር፡፡ ስጋታቸው እውን ሆኖ ምሁራን ሲደኽዩ ህሊና የሊላቸው ሕገወጥ ደላሎች
ቆርቆሮ ቤት እየቀየሱ ሲሸጡ እንደነበረና ሀብት እያግበሰበሱ እንደነበር የሚታወቅ ነው፡፡
ከላይ እንዳስቀመጥኩት ጭቃ ቤት ስል ከኔ የመነጨ ሳይሆን የኛን የግንባታ በሐል ከጥንት
ጀምሮ ያስቀመጠው ከራሱ ከኢንጂነር ደሳለኝ የወሰድኩት ነው፡፡ በከተማ የሚኖረው
ህብረተሰብ አቅሙ ዝቅተኛ የሆነ ዜጋ የቤት ባለቤት መሆን አለበት ብሎ የተነሳ ይመስላል፡
፡ እስካሁን በብዛት በማንጠቀምባቸው ምድራችን፣ ከርሰምድርና አየራችን እራሱ ሃብታችን
በመሆኑ በምንም ምክንያት የቤት እጥረት ለሰው ልጆች ሊኖር አይገባም ባይ ነው፡፡ ይህ
ግን ሊሳካ የሚችለው ቢሮክራሲው ፍቃደኛ ሲሆን ሁሉንም ሀብታችንን ማልማት ስንችል
ብቻነው በሚል በምረቃው ወቅት ያቀረቡት የሁሉም የሪል ስቴት አልሚዎች አስተያየት
ነበር፡፡ ሪል ስቴት አልሚዎች መንግስት ከደገፋቸው እስካሁን ከሚሰሩት እጅግ ጥራታቸውን
የጠበቁ ቪላዎቸ፣ ለንግድ የሚሆኑ እንጻዎች ወዘተ.. የድሃውን ሕብረተሰብ ሊጎበኙና ችግር
ሊፈቱ የሚችሉ መሆናቸውን እየነገሩን ነው፡፡ የሀገራችን ተመራጭ ፓርቲዎች የምርጫ
43
ቅስቀሳቸውን በዚህ ስራ የያዙትን ፖሊሲ ለምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻ ለሚመርጣቸው ሕዝብ
በምረጡኝ ቅስቀሳ ቢያሳውቁ ማሸነፍቸው አይቀሬ መሆኑን ነግረውናል፡፡
እንደዚህ በአንድ ላይ ሁላችንንም እንድንሰባሰብና እንድንወያይ ላደረጉን በዋናነት የመጽሐፉ
ባለቤት ለሆኑት ኢንጂነር ሲሆን በተጨማሪ የመጽሐፉን ምረቃ ለደጎሙት ባለሀብቶች
ጭምር እናመሰግናችኋለን ነው የምለው፡፡ የከተሞቻችን የቤት እጦት ችግር የከፋ ስለሆነ
ነው፡፡ ወጣቶች በቤት እጦት መጋባት ማቋማቸው እየተነገረ ነው፡፡ የተጋቡትም የሚፋቱት
የቤትክራይ ውድነት መሆኑ አንዱ ማሳያ ነው፡፡ በይበልጥ በሁሉም ገዜዎች የተጠቁት የአዲስ
አበባ ልጆች በነባር ቤቶቻችን ላይ መጋባት ከባድ ስለነበር በርካታዎቹ ሳይወልዱ
እስከወዲያኛው ያሸለቡ ሁሉ አሉ፡፡ ከዚሁ ከቤት እጥረት የተነሳ መርካቶ አካባቢ ኮርኒስ
ቤት ውስጥ የሚኖሩ ባልና ሚስቶች የሚተኙበት አልጋ ጠባብነት የወለዱትን ልጂ ሲገላበጡ
ባለፊት ጊዜያት ውስጥ ስለሞተባቸው፤ በድጋሚ የወለዱት ልጅ አብረውት እንዳያድር
እንዳደረጉት ይነደራል፡፡
እዛች የሚያድሩባት ኮርኒስ ቤት ውስጥ ወይ ፍቅር ሲሰሩ ወይ እንቅልፍ ወስዷቸው ሲገላበጡ
እንዳይሞትባቸው አስበውና ተጨንቀው ግድግዳ ላይ በፊስታል ሰቅለው ያሳድራሉ የሚል
ወሬ ተሰምቷል፡፡ የጎዳና ተዳዳሪዎችም በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ላይ በአይናችን የምናያቸው
ስለሆነ ምንም ማስተባበል አይቻልም፡፡ ችግራችን የዚህን ያህል የከፋ ብቻ ሳይሆን ከዚህም
በላይ መሪዎች ለገጽ ግንባታ ከሚያወጡት በላይ የከፋ ስለሆነ ነበር፡፡
ብር አለኝ ብሎ ተከራይቶ የሚኖረውም በአከራዮቹ የሚደርስበት ግፍ፣ በደልና ማንገላታት
አንዳንዴማ አስገድዶ መድፈር የሚያሳፍር ነው፡፡ በርግጥ ይህንን ስል ሁሉም አከራይ እንዲህ
ያደርጋሉ ማለቴ እንዳልሆነ ይታወቅልኝ፡፡ ይኽው ምስኪን ደክሞና ለፍቶ የሚያድር ሰራተኛ
በደል የሚደርስበት የመኖሪያ ቤት ችግር ስላለበት የኮንደሚኒየም ቤት ይደርሰኛል ብሎ
ብሩንም አጠራቅሞ በዘርና በመድሎ ከፍሎም (በሚዛን ሲሰፈሩ የተሰጣቸው ቤት
የማይገባቸው) ሆነ በርካቶች ላልከፈሉ ሰዋች በስደተኛ ስም የኮንደሚኒየም መኖሪያ ቤት
ሲከፋፈል ተስፋ ያስቆርጣል፡፡ በይበልጥ የጉዳዩን አሳሳቢነት የሚጨምረው 54 ቢሊዪን ብር
እዳ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ለንግድ ባንክ ባለመክፈሉ፤ ይህ ብር ካልተከፈለኝ
ከአሁን በኋላ ምንም አይነት የብር ክፍያ አልሰጥም ያለው ንግድ ባን አንዱ ማሳያ የመንግስት
ባለስልጣናት ሕጋዊ ዘርፊያን ነው፡፡ በመንግስት ስም ሕጋዊ ማፊያዎች እንዳሉ አንዱ ማሳያ
44
ነው፡፡ በመዲናዋ አዲስ አበባ የመኖሪያ ቤት ችግር እንዳለ እና ሙሉ ክፍያ ላደረገው ከፋይ
አማራጭ ቤት እንድናገኝ አለመደረጉ የሁላችንም ፍላጎት በእንጥልጥል ላይ ነው፡፡
በርግጥ የቤት እጦት የበለጸጉት ሀገራት ጭምር / ኃያላን ሀገራትንም እየነካ ነው፡፡ ምክንያቱ
ደግሞ በኮረና ወረርሺኝ ክፉኛ ስለተመቱና በድሀ ሀገራት ውስጥ በሚከሰተው ጦርነት
የሚሰደዱ ሰዎች ስላጥለቀለቋቸው ችግሩ እየከፋ ሄዶ፡፡ ለማሳያነት ሁለት ሀገራት ላቅርብና፤
-
በቅድሚያ ከወረርሺኙ ጋር ተያይዞ እንዲሁም ተጨማሪ ችግሮቻችንን ማየት ይቻላል በሚል
የመጀመሪያው እንደሚከተለው ማየት እንችላለን፡- poverty in USA ብሎ የሚጀምረው DW
Documentary ሊላን ሳይት ጠቅሶ እንዳብራራው ከሆነ how poor people survive in the
USA በሳውዘርን ካሊፎርኒያ ሰወች በተንቀሳቃሽ ቤታቸው እንዴት እንደሚኖሩ ያሳየ ሲሆን፡
፡ በውስጡ ተጠቂ የሆኑት ሴቶች ሲሆኑ ያውም ያገቡ ሴቶች ፍቺ ስለገጠማቸው እና
ወረርሺኙ ባስከተለው ጭንቀት እንዴት ቤተሰብን እንዳለያየና ወንዲችም ጭምር ለብቻቸው
በመኪናቸው ማደር፣ የስራ ቦታ ማድረግ ጭምር መጀመራቸውን የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም
ነበር፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ ይኽው DW Documentary Berlin, homeless capital of Germany
በሚል ያቀረበው ዘጋቢ ፊል ነበር፡፡ ዳክመተሪ ፊልሙ እንዳስቀመጠው ከሆነ በበርሊን ከተማ
ምን ያክል የቤት አልባ ስደተኞች እዳጥለቀለቋቸው ማሳያ መሆኑን ያትታል፡፡ ለማሳያነት
ዘጋቢ ፊልሙ ሲጀምር where the number of eastern Europeans sleeping rough on
the streets has been rising for several years and local authorities are struggling
to cope... በሚል ከሦሥት አመት በፊት ዘጋቢ ዶክመንተሪ ፊልሙን ሰርቶታል፡፡
ሪልስቴት ኢንቨስትመንት አልሚዎቹ ከዚህ በተሻለ ለመስራት አስበው ወስነዋል፡፡ የስራ
አጡንም ቁጥር ለመቀነስ ከዝቅተኛ የስራ ደረጃ እስከ ከፍተኛ የስራ ደረጃ ማለትም በሁሉም
ዘርፍ ወስነዋል፡፡ መንግስት ባለበት ሀገር በድንቁርና ታውረው የሰው ልጆች መሰረታዊ
ፍላጎት የሆነውን የመኖሪያ ቤት ለዜጎች አለማሟላት እንዴት ያሳፍራል፡፡ መጽሐፉ አምርሮ
ሳይሆን በለሆሳስም ቢሆን ይህንን የቤት እጦት ችግር ኮንኗል፡፡ ይህንን ያልኩበት ምክንያት
በርካታ የዜጎች የቤት እጦት ችግር በኦንላይን አሰባስቦ ማቅረብ የሚችል መሆኑን ማሳያ
ስላለነው፡፡ ምንም እንኳን በርካታ የኢንጂነሪንግ ሶፍትዌሮችን ተጠቅሞ እየሰራ መሆኑ
45
በርካታ ማሳያዎችን አቅርቦልን ነበር፡፡ ነገር ግን ኢንጂነርና ቴክኖሎጂ ሲራራቁ ማየት
እንዴት ደስ እንደማይል ማሳያ የሚሆነው የሕንጻ ግንባታ ላይ የሚታዩ የጥራት መጓደሎች
ናቸው፡፡
መጽሐፉን ሳይሆን መንግስትን በሚመለከት በተደጋጋሚ ከሪልስቴት ኢንቨስትመንት
አስተዳደርና ግብይት፣ የፖሊሲ እና የሕግ መአቀፍ ጋር ተያይዞ ስትረቴጂክ እቅድ
እንደሚጎድሉት በተለያዩ ምሁራኖች ተጠቅሷል፡፡ ሁላችሁንም አመሰግናለሁ፡፡
ገጣሚና አንጋፋ ደራሲያን በግጥምና በቅኔ ነፍሴን አስደስታችኋታል እና ሁላችሁንም
ክበሩልኝ እላለሁ፡፡ በስተመጨረሻ ይበልጥ ቀልቤን የሳቡት ልክ እንደ ጉድበል ጎንደር
አማረኛ ሊያስተምርህ …….መጣ አይነት ቧልት የራሱ የጎጃም አማረኛ እጥረት በጋዜጠኛና
ገጣሚ ደመቀ ከበደ የተገለጹ(ጡ) እጥረት አይነት እና ሊሎቹም የማላስታውሳቸው አስቂኝ
ቀልዶች ሲሆኑ፣ ገጣሚና ደራሲ ኤፍሬም ስዩም ወቅታዊ ነገር መናገር ይከብዳል በሚል
እስኪ ላስብበት እፈልጋለሁ ብሎ በኋላ ላይ አስቦና ተመራምሮ ያቀረበው ያውም ያነበነበው
የተጻፈ ሳይሆን በቃል ያነበነበው ከምርጫ ጋር ተያይዞ ግጥምና ቅኔ በጣም ፈገግ ያሰኘኝ፡፡
በድጋሚ ያልጠቀስኳችሁን አርቲስቶቻችንንም ከልብ ከልብ አመሰግናለሁ!
አንጋፋው ኢንጂነር ደሳለኝ መጽሐፍ ውስጥ የታዘብኩት በሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን
መጽሐፍ ሲጽፍ በርካታ ነገሮችን ማሳየት የቻለ ሲሆን በዋናነት አካላዊ የመሬትና ሪል
እስቴት መገለጫዎች በሚል ወይም ሪልስቴት "የምንለው ቋሚ፣ የማይንቀሳቀስ እና ቅይጥ
ወይም የተለያዩ ገጽታዎች ውህድ (ለምሳሌ መሬት እና ሐይቅ) የሆነውን ገጽታ ነው" በግልጽ
ያሳዩን፡፡ ገጽ 9 ላይ የሚለው "ኢኮኖሚያዊ (ምጣኔ ሀብታዊ) የመሬት መገለጫዎች፤-
የምንለው የመሬት እጥረት፣ ፋላጎትን፣ ከአንድ ወደ ሌላው በይዞታ መተላለፍን ነው ፡፡
ጠቅለል ባለ ዕሳቤ መሬት ሲባል የምድራችን የላይኛው ክፍል (ገጸ ምድር) ቢወከልም
በዘመናዊው ዓለም ግን የመሬት ባለይዞታነት እና የተጠቃሚነት መብት የመሬትና አፈር፤
ድንጋይ እና ሌሎች ከመሬት ወለል በታች ያሉ መዕድናትን የመጠቀም እና ከመሬት ላዕላይ
ገጽታ በላይ ያለውን የአየር ክፍል መጠቀምን ያካትታል፡፡ …" እዚህ ላይ በርካታ ነገሮችን
ያሳየናል ተንቀሳቃሽ ያልሆነ ሀብትን ለማሳየት የሞከረበት እርቀት የአፈራችን፣ የድንጋይና
መአድናችንን የሚጎዳውን የውሃን ክፍል የያዘው ሐይቃችንን ተሻግሮ በረሃማ ያደረገንን
አባይንም ሆነ ተከዜን እንዲሁም ሊሎቹን የወንዞቻችን ጉዳት በይበልጥ ያመላክታል፡፡
ማልማት የምንችለው አፈርና፣ ድንጋይ፣ መአድናት በውሃችን ተጠራርጎ ሲወሰድ ዝም ካልን
46
የበረሃማነትን መስፋፋትን እሺ ብሎ መቀበል ያክል ነው፡፡ ለበርካታ ጊዜ በጃፓን መንግስት
ተረድቶ የተገነባው ድልድይ በአፈር መሸርሸር ስትጊዜ በድጋሚ የተሰራ ከሆነ በኋላ ነው፡፡
አሁንም ከፍተኛ ብር ወጥቶበት የተሰራው ድልድይ በአፈር መሸርሸር ምክንያት አሁንም
አስተማማኝ ድልድይ አይደለም እየተባለ ነው፡፡ በመሆኑም አፈርን፣ ዲንጋይንና ሊሎቹንም
የጠቀሰበት አግባብ የሀገር ሀብት ያንተም ሀብት ነው ጠብቀው ተንከባከበው እንደማለት ነው፡
፡
የቤት ችግርን አስመልክቶ ሰለባ የሆኑ ዜጎች ያለባቸውን የመኖሪያ ቤት እጥረት በቁጥር
ማስቀመጡ ጠንካራ ጎን ሆኖ አግኝቼዋለሁ፡፡ መጽሐፉ ቢያካትታቸው የምለው ተጠቃሚዎች
እንዲሁም የቤት አልባ ከሆኑ ሰዎች ቃለመጠይቅ ቢካተት፡፡ የችግሩን ስፋት የማሳየት
አቅሙ የጎላ ይሆናል የሚል አመለካከት አለኝ፡፡ የኢንጂነር፣ አርክቴክት፣ ማርኬቲንግና
የሶፍትዌር ዲቨሎፐር ስራ የተማረ እንጂ፤ ማንም መንገደኛ የማይሰራው ስለሆነ መካተት
ያለበትን የሕግ ክፍተቶች፣ መገለጫ ያላቸው የውጭና የሀገር ውስጥ ኬስ ስተዲዋች፣
ኢንዴክስና ግሎሰሪ በስተመጨረሻ አለመካተታችው ብቻ ለሚቀጥለው በተሻሻለ እንዲሰራው
ይረዳዋል ብዮ አስባለሁ፡፡ የመኖሪያ ቤት አለመኖር የፈጠረባቸውን ችግር ከራሳቸው ሰለባ
ከሆኑ ከሰዎቹ አንደበት አለማካተቱ ብቻ ክፍተት አለው ብዮ አምናለሁ፡፡ በዋናነት ሳላደንቅ
የማላልፈው የሀገራችንን የሕዝብ ብዛትና የመኖሪያ ቤት ፍላጎት ለማጣጣም ያለውን ክፍተት
በቁጥር በተደገፈ ለማውጣት የተኬደበት ርቀት ሊበረታታ ይገባል እላለሁ፡፡ የመጽሐፉ ደረጃ
የተዋጣለት ስለሆነ ድጋሚ መታተም እንደሚችል አልጠራጠርም፤ የዛኔ ይካተታሉ የምነው
ከላይ ከቀረብኳቸው qualitative studies እንዳካተተው ሁላ በተጨማሪ በተለያየ መልኩ
እሳቤዎች (ሰለባ የሆኑ አዲስ አበቢዎችና ሊሎች የሀገራችንና ተመሳሳይ ከተሞች አንድ
ወይም ሁለት) ቢያቀርብ፣ በዋናነት quantitative studies and case studies ከላይ ቢጨመሩ
ካልኳቸው በተጨማሪ ድጋሚ ሲታተም አሻሽሎና አካቶ ያቀርባል የሚል ልባዊ ምኞት
አለኝ፡፡ በድጋሚ ብቻ ሳይሆን በተደጋጋሚ ኢንጂነር ዳንኤልን እውቀትህን ሳትደብቅ
ስላካፈልከንና የጋን ውስጥ መብራት ስላልሆንክ ነው በታላቅ አክብሮት ከመቀመጫዬ
በመነሳት የማመሰግንህ! ቤተሰብህን ጭምር እግዚያብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ!
ማጠቃለያ
በየካ ቅርንጫፈረ የተጀመሩ የትምህርትና ስልጠና የተቋማት ምዘና አስመልክቶ በርካታ
መስፈርቶችን አዘጋጅቶ ሲመዝን ነበር፡፡ በዋናነት መማር፣ ማስተማር በተሸለ ጥራት
47
ለማስቀጠል ሥርዓተ-ትምህርት፣ የማጣቀሻ የመጽሐፍት፣ TTLM እና ማንኛውም reference
books በተቋም እንዲኖር ማድረግ አንዱ ግበአት ማሟላት ነው፡፡ በመሆኑም የሥርዓተ-
ትምህርት፣ TTLM እና ማንኛውም reference books ለሰልጣኞች በተቋማት በተሟላ መልኩ
ተዘጋጅቶ መቅረቡና አለመቅረቡ በግምገማና ምዘና ሊታይ መገባቱ ከትምህርተና ስልጠና
አንጻር ተገቢነው፡፡ ይህ አሰራር በተቋማት ደረጃ ከግበአት ማሟላት አንጻር ታቅዶ የተጀመረ
ስራ ነበር ፡፡ የማሰልጠኛ መጽሐፍት በቤተመጽሐፍት መኖራቸውና አለመኖራች መታየት
ይገባቸዋል ፡፡ እነዚህን የማሰልጠኛ መጽሐፍት ቢያንስ 5 በቁጥር ሊኖር ይገባል፡፡ ስለሆነም
በተቋም የማሰልጠኛ ማንዋሎች አስፈላጊ መሆኑን እና ሰልጣኞች ለማንበብ ጠቃሚ እንደሆነ
መገንዘብ በጣም ጠቃሚ ነው ፡፡ በመሆኑም በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን እነዚህን በመገምገሚያ
መስፈርት አካተን ለመስራት የወሰንን ቢሆንም፤ ነገርግን የመጸሐፍ መስፈርት እንደ
ማወዳደሪያ ፎርማሊቲ አይካተትም በሚል ትእዛዝ በመምጣቱ በተቋማት ውስጥ ከግምገማ
አውጥተነዋል፡፡ በመሆኑም ይህ አሰራር የትምህርትና ስልጠና አሰጣጥ ጥራት ላይ አሉታዊ
ተጽእኖ ስለሚያሳድር ሊታሰብበት ይገባል እላለሁ፡፡
የለውጥ ሥራዎችን ውጤታማ እንዲሆኑ ለማድረግ እያንዳንዱ ተቋም በውጤቱ የሚመዘንበት
ሥርዓት በመዘርጋት በተለይም ውጤትን መሠረት ያደረገ የምዘና ሥርዓት በዋነኝነት
በየደረጃው የልማትና የመልካም አስተዳደር እና አሰራርን በመፍጠር ተግባራዊ ማድረግ
መሠረታዊ ጉዳይ ነው፡፡ ስለሆነም ውጤትን መሠረት ያደረገ የተቀናጀ የምዘና ሥርዓትን
ወቅታዊና ተከታታይነት ያለው እንዲሆን ለማድረግ ተገቢውን የእርምትና የማስተካከያ
እርምጃ ለመውሰድ እንዲሁም ውጤት ያመጡና ወደ ፊት የወጡ ተቋማት ሞዴል ምርጥ
አፈጻጸም ያላቸው ተቋማት የሚበረታቱበትና የሚሸለሙበት በአንፃሩ ወደ ኋላ የቀሩና
በንፅፅር ውጤት ያላስመዘገቡ ተቋማትን የሚደገፍበት ስርዓት በመዘርጋትና ከጉድለታቸው
ተምረው፣ የተገኙ አስተምሮዎችና ተሞክሮዎችን ለ2014 በጀት አመት በዋነኝነት
የሚያገለግል ጠቃሚ ልምዶችንና ትምህርቶችን ማግኘት የተቻለበት የምዘና ስራ መሆኑን
ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ በመሆኑም በ2013 በጀት ዓመት የምዘና ውጤት መነሻ በማድረግ
የተሻለ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ በምዘናው ሂደት የተገኙ አስተምሮቶችን እና ምርጥ
አፈፃፀሞችን በማስፋት፣ 37 ተቋማት በተመረጡ ሁለት ተቋማት ውጥ የተቀመረ የልምድ
ልውውጥ ተካሂዷል፡፡ ይህንን ስኬታማ አሰራራችን በ2014 በጀት ዓመት አሰራራችንን
በጥናትና ምርምር ላይ የተመሰረተ በማድረግ እንዲሁም የባለፉት ዓመታት አሰራራችንን
አጠናክሮ በመቀጠልና የተለዩ ክፍተቶች ላይ አተኩሮ በመስራት ለአገልግሎት አሠጣጥና
48
መልካም አስተዳደር መስፈን ትኩረት በማድረግ በየካ ቅርንጫፍ የሚገኙ ተቋማትን
አፈፃፀም ተቀራራቢ ደረጃ ላይ ማድረስ ከወዲሁ የያዝነው ቀጣይ እቅድ ነው፡፡ በመስፈረውት
በተደገፈ የምዘና ሂደት አልፋችሁ አብላጫ ውጤት አግኝታችሁ ተመርጣችሁ አሸናፊ
የሆናችሁ ተቋማት እንኳን ደስ አላችሁ እካለሁ!
49
Summary
Congratulations to the institutions that have passed the assessment process and
received the highest marks!
The Yeka branch has developed a number of criteria for the evaluation of educational
and training institutions. One of the main goals is to have a curriculum, reference
books, TTLM and any reference books in an institution in order to maintain the
quality of teaching and learning in a better way. Therefore, whether or not
curriculum, TTLM and any reference books are fully developed for trainees should
be considered in the context of education and training. This was a planned initiative
at the institutional level in terms of input supply. The availability and absence of
training books in libraries should be considered. There should be at least 5 of these
training textbooks. Therefore, it is important to understand that training manuals are
important in the institution and that it is important for trainees to read them.
Therefore, although we have decided to work at our branch office with these
evaluation criteria, However, we have excluded it from the review due to the fact
that the standard of the book is not included in the comparison format. Consequently,
I think this practice should be considered as it has a negative impact on the quality
of education and training.
50
In order for change to be effective, it is important to establish a system for measuring
the results of each institution, especially the implementation of a system based on
the results of development and good governance at all levels. Therefore, in order to
make the results-based integrated assessment system up-to-date and consistent, it is
necessary to take appropriate corrective and corrective measures and to promote and
reward the best-performing institutions that have achieved results. It has been proven
that the year is an evaluation process that provides valuable experience and lessons.
Therefore, based on the evaluation results of the 2013 fiscal year, better monitoring
and support was provided, and the training and best practices achieved in the
evaluation process were shared with 37 selected institutions. Our next plan is to bring
this success to the level of the performance of the institutions in Yeka branch by
focusing on research and development in the 2014 fiscal year, focusing on specific
gaps and focusing on service delivery and good governance.
51
የምስጠው ምክረ ሀሳብ
• የማሰልጠኛ ግቭአት ማለትም የሥርዓተ-ትምህርት፣ TTLM እና reference books
ዝግጅትና ስርጭት ለሰልጣኞች በ ክህሎት፣ በእውቀት እና በአመለካከት ለመቅረጽ
እና ለውጥ ለማምጣት የሚያበረክተው አስተዋውጽኦ ከፍተኛ ነው ብሎ በአመራሩ፣
በትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ አውጪዎችና በከፍተኛ ባለሙያ ደረጃ ማመን ተገቢ
ነው፡፡
• በመሆኑም በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን እነዚህን በመገምገሚያ መስፈርት አካተን
ለመስራት የወሰንን ቢሆንም፤ ነገርግን የመጸሐፍ መስፈርት እንደ ማወዳደሪያ
ፎርማሊቲ አይካተትም በሚል ትእዛዝ በመምጣቱ በተቋማት ውስጥ ከግምገማ
አውጥተነዋል፡፡ በመሆኑም ይህ አሰራር የትምህርትና ስልጠና አሰጣጥ ጥራት ላይ
አሉታዊ ተጽእኖ ስለሚያሳድር ሊታሰብበት ይገባል እላለሁ፡፡
• በመአከል ደረጃ አሰራራችን በጥናት በታገዘ እንድንተገብር የሚያበረታታ አካል
ባይኖርም አንዳልሰራ የሚያደርጉ ተጽንኦዎችን በመቋቋም እንዲህ ያሉትን ችግሮች
በጭላንጭልም ቢሆን ለማቅረብ ሞክሬያለሁ፡፡ በመሆኑም በጥናትና ምርምር የሚሰሩ
ስራዎችን ከባለድርሻአካላት ብቻ ጋር ከመስራት በስራባለቤቶቹም የሚሰሩ የጥናትና
ምርምር ስራዎች የማበረታቻ መንገዶችን ቢቀይስ፡፡
• ለሰልጣን የሚጠቅሙ የወርክሾፕ ደረጃውን የጠበቀ ማኑዋል ይዘጋጃል፣ የዋናው
ማሰልጠኛ ማንዋል በስርአተ ትምህርቱን በአግባቡ ሊያግዙ የሚችሉ መጻሐፍትና
ማጣቀሻ መጽሐፍት ይዘጋጃሉ
• በመሆኑም በተቋም ደረጃ የመጽሐፍት ምዘና እና ግምገማ በTTLM እና reference
books በመስፈርት ደረጃ መኖሩ ተጠቃሚ የሚሆኑት የማሰልጠኛ ተቋማት በዋነኛነት
ሰልጣኞቻቸው በመሆናቸው ወደፊት በመገምገሚያ መስፈርት እንዲካተት
ሊታሰብባት ይገባል፡፡
• ይህ በተቋማት ደረጃ የመጽሐፍት ግበአት በበቂ ማሟላትና ያቀረቡ ተቋማት በምዘና
በማረጋገጥ ማበረታቻ እና መሸለም ተገቢ በመሆኑ ውጤቱም የስልጠና ጥራት
ይጨምራል እንዲሁም ትውልድን የማዳን ስራ ነው ብሎ ማመን ተገቢ ነው፡፡
• በዋናነተግ የአሰራር ችግር በመፍጠር ላይ ያሉት የለሙያቸው በጓደኝነትና በፖለቲካ
ወገንተኝነት ስራው ላይ የተመዱ አካላት መሆናቸውን ጠንቅቆ በማወቅ፤ እነዚሁን
አካላት ለይቶ በማውጣት ወደሚመጥናቸው ስራ ማሰማራት ተገቢ ነው፡፡
• በመሆኑም እነዚህ ያለ ሙያቸው የተመደቡ አመራሮች፣ ፖሊሲ አውጪዎችና ከፍተኛ
ባለሙያዎች ወደሚመጥናቸው ስራ መመደብ አለባቸው እላለሁ፡፡
My recommendation
• It is important to believe in the leadership, education and training policy makers and senior
professionals that the development and distribution of training curricula, TTLM and reference
books will greatly enhance the skills, knowledge and attitudes of trainees.
52
• Therefore, although we have decided to work at our branch office with these evaluation criteria,
However, we have excluded it from the review due to the fact that the standard of the book is not
included in the comparison format. Therefore, I think this practice should be considered as it has
a negative impact on the quality of education and training.
• Although there is no one who encourages us to implement our system in a research-based
manner, I have tried to present such problems in the slightest, by resisting the pressures that
make it work. Therefore, instead of working on research projects with stakeholders only, the
research work done by the staff should be designed to encourage them.
• A standardized workshop manual will be developed for training; the main training manual will
be provided with books and reference books that can help with the curriculum.
• Therefore, at the institutional level, textbook evaluation and evaluation at TTLM and reference
books should be included in the evaluation criteria in the future as the training institutions will be
the main beneficiaries.
• At the institutional level, it is appropriate to encourage and reward the supply of textbooks at
the institutional level, and it is important to believe that the result will increase the quality of
training and save generations.
• Recognizing that the main culprits are those whose professionalism and political affiliation are
at stake; It is important to identify these components and deploy them to their appropriate
functions.
• Therefore, I say that these unskilled leaders, policymakers and senior professionals should be
assigned to the right job.
REFERENCES
– Belcher, Wendy, “Writing the Academic Book
Review.”
http://www.chicano.ucla.edu/press/siteart/jli_bookre
viewguidelines.pdf
– Lee, Alexander D., Bart N. Green, Claire D.
Johnson, and Julie Nyquist, “How to Write a
53
Scholarly Book Review for Publication in a
Peer-Reviewed Jounal.” The Journal of
Chiropractic Education.
http://www.journalchiroed.com/2010Spring/JCESpri
ng2010Lee.pdf
– Purdue OWL, “Writing a Book Review.”
http://owl.english.purdue.edu/owl/resource/704/1/
– The Writing Center at UNC-Chapel Hill, “Book
Reviews.”
http://writingcenter.unc.edu/resources/handouts-
demos/specific-writing-assignments/book-reviews
– The University of New South Wales, Learning
Centre, “Writing a Critical Review.”
http://www.lc.unsw.edu.au/onlib/critrev.html
– Columbia University Writing Center,
http://www.columbia.edu/cu/ssw/write/handouts/su
mmary.html
– Los Angeles Valley College Library,
http://www.lavc.edu/library/bookreview.htm
– University of North Carolina at Chapel Hill
Writing Center,
http://www.unc.edu/depts/wcweb/handouts/review.
html
http://www.unc.edu/depts/wcweb/handouts/fallacie
s.html
አባሪዎች
የአ/አ ከ/አ/የትምህርትና ስልጠና ጥራት፣ የሙያ ብቃት ምዘና
ማረጋገጫ ባለስልጣን
የተቋማት እውቅና እድሳት ፈቃድ ዳይሬክቶሬት የካ ቅርንጫፍ
ጽ/ቤት
54
የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ስልጠና እውቅና ፈቃድና እድሳት
ቡድን
በእውቅና እድሳት ውጤት መሰረት ስታንዳርዶችን ያሟሉ
የቴ/ሙ ማሰልጠኛ ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት
የተዘጋጀ ፕሮፖዛል
መጋቢት 2013 ዓ.ም
አዲስአበባ
1.መግቢያ
❖ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት በሚሰጡት ለኢንዱስትሪው የበቃ የሰው ኃይል
የማፍራት ሂደትን ተቋማት የሚጠበቅባቸውን አሟልተውና ህጋዊ ሆነው በግብአት ራሰዋቸውን
እያደራጁ መሄዳቸውን እየተመዘኑ ያሉበትን ደረጃ እየገመገሙ መሄድ እንደ አንድ ቁልፍ ጉዳይ
ተወስዶ በየአመቱ ይሰራል በዚህም መሰረት የስልጠና ጥራትን ለማስጠበቅ ከሚደረጉ በርካታ
55
ስራዎች ውስጥ ዋነኛው ሁሉም የስልጠና ተቋማት በሀገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው ስታንዳርድ
በመለካትና ያሉበትን ደረጃ በመፈተሸ እውቅና እና እድሳት የመስጠቱን ተግባር አጠናክሮ
ማስቀጠል ነው፡፡በዚህም መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትመህርት ስልጠና ጥራትና
ሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የእውቅና አሰጣጥና እድሳት
ዳይሬክቶሬት ይህንን መነሻ በማድረግ ለ33 የግል ተቋማት ፍቃድ ተሰጥቶአቸው በማሰልጠን
ስራ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ ተቋማትን በተሰጣቸው ፍቃድ መነሻነት
በተቀመጠው መመሪያ እና ደንብ መሰረት በማድረግ መሰረተ ተቋማት የተሻለ አፈፃፀም
ያስመዘጉቡትን በመለየት እንዲበረታቱ ማድረግና በመካካለኛ ደረጃ ላይ ያሉትን ወደተሻለ ደረጃ
እንዲመጡ ፤እንዲሁም የአፈፃፀም ክፍተት ያለባቸውን እንዲስተካከሉ አቅጣጫ ለመስጠት ምርጥ
ተሞክሮን ለመቀመርና በየተቋማቱ ተደራሽ እንዲሆን በጥሩ አፈፃፀም ላይ ያሉትን መነሻ
በማድረግ በተሞክሮነት ለሆኑ የሚችሉትን ተቋማት ለይቶ ለማውጣት የቅርንጫፍ ጽ/ቤት
የትምህርትና ስልጠና የተቋማት እውቅና ፈቃድና እድሳት ዳይሬክቶሬት የቴ/ሙ ቡድን
ከመጋቢት 20 ቀን 2013 ጀምሮ ለ10 ቀናት የሚቆይ ፕሮፖዛል እንደሚከተለዉ ተዘጋጅቷል፡
፡
2.ዓላማ
❖ ተቋማት የተሻለ አፈፃፀም ያስመዘጉቡትን በመለየት እንዲበረታቱ ማድረግና
❖ በመካካለኛ ደረጃ ላይ ያሉትን ወደተሻለ ደረጃ እንዲመጡ ፤እንዲሁም የአፈፃፀም ክፍተት
ያለባቸውን እንዲስተካከሉ አቅጣጫ መስጠት ራሳቸውም ምርጥ ተሞክሮ ካላቸው ተቋማት
ልምድ እንዲወስዱ ለማድረግ ይረዳል፤
ሠንጠረዥ Table 5የስራው አስፈላጊነት
56
❖ በ2013 ዓ.ም መልካም ተሞክሮዎችንና የልምድ ልውውጦችን ከትምህርት ቤቶች
ጋር በማካሄድ በልምድ ልውውጡ ሰፊ የአሰራርና የክህሎት ልምድን በማዳበር
የሚያስችል ስልቶችን መቅሰምና ማዳበር ያስችላል፡፡
ተ.ቁ የሚከናወኑ ተግባራት ፈፃሚአካላት የክንውንጊዜ ምርመ
ራ
1
መርሃ ግብር ማዘጋጀት፣ ቡድን ማዋቀርና
የትግበራ ጊዜ ሰሌዳ በእያንዳንዱ ተቋማት
ማዘጋጀትና ከባለሙያወች በጋር በመወያየት
የጋራማድረግ
የእውቅና ፈቃድ እድሳት
ቡድን መሪና ባለሙያዎች
30/7/2013
2
ዝክረ ተግባር (ፕሮፖዛል) ማዘጋጀትና
ማፀደቅ
የካ ቅርንጫፍ የትምህርት
ስልጠና የተቋማት እውቅና
እና እድሳት ፈቃድ
ዳይሬክቶሬት
30/7/2013
5
ለባለሙያዎች በእውቅና እድሳት ውጤት
መሰረት ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ
ማሰልጠኛ ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ
ተቋማትን ለመለየት ስራዉን አስመልክቶ
መመሪያ መስጠት
የካ ቅርንጫፍ የትምህርት
ስልጠና የተቋማት እውቅና
እና እድሳት
ፈቃድዳይሬክቶሬት እውቅና
አሰጣጥና እድሳት ቡድን መሪ
1/08/2013
6
በእውቅና እድሳት ውጤት መሰረት
ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ ማሰልጠኛ
ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን
ለመለየት የሚሰሩት ባለሙያዎች ቦታው ላይ
በአካል በመገኘት ስራውን መስራት
የእውቅና አሰጣጥና እድሳት
ባለሙያዎች
ከ04/08/2013
-
15/08/2013
8
የቤንች ማርክ ተቋማት ግኝቱን አስመልክቶ
የተጠቃለለ ሪፖርት ማዘጋጀት
የእውቅና አሰጣጥና እድሳት
ዳይሬክቶሬት
9 የተጠቃለለ ሪፖርቱን መገምገም
የካ ቅርንጫፍ የትምህርት
ስልጠና የተቋማት እውቅና
እና እድሳት ፈቃድ
ዳይሬክቶሬት እውቅና
አሰጣጥና እድሳት ቡድን መሪ
10 ሪፖርት ለሚመለከታቸዉ አካላት ማሳወቅ
ቡድን መሪ ና የእውቅና
አሰጣጥና እድሳት
ባለሙያዎች
57
1. በእውቅና እድሳት ውጤት መሰረት ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ ማሰልጠኛ
ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት የተያዙ የትኩረት ጉዳዮች
❖ ተቋማት የተሻለ አፈፃፀም ያስመዘጉቡትን በመለየት እንዲበረታቱ ማድረግና በመካካለኛ
ደረጃ ላይ ያሉትን ወደ ተሻለ ደረጃ እንዲመጡ የሚያስችለውን ሂደት መከተልና ተቋማትን
ቤንች ማርክ የሚሆኑ ለይቶ ማውጣት፡
❖ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠናን እየሰጡ ያሉ ተቋማት ባለቤቶችና አመራር
ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ገለፃ በመስጠትና ያላቸውን ውጤት አጠናክረው እንዲያስቀጥሉ
ማስቻል እና ሁሉም ተቋማት ወደ ተሻለ አፈፃፀም የሚያመጣቸውን አሰራር
እንዲከተሉ፤
❖ በቅርንጫፉ ስር የተገኙትን ሞዴል የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት
አጠቃላይ ሪፖርት ማጠናቀር፣
❖ በተገኙት ሞዴል ተቋማቶች ክትትል አድርገን ያገኘንውን ግኝት አስመልክቶ
የተጠቃለለ ሪፖርት በማዘጋጀት ለዳይሬክቶሬቱና ለሚመለከታቸዉ አካላት ማሳወቅ፡
፡
2. ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት የሚጠበቅ ውጤት
❖ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠናን በሞዴልነት እየሰጡ ያሉ ተቋማት ያሉትን
በመለየት ለሌሎች ተቋማት በቤንች ማርክነት ለይቶ በማውጣት ማበረታታትና ሌሎች
ተቋማቶች እንዲያውቋቸው ማድረግ፤
የሚከናወኑ ተግባራትና የጊዜ ሰሌዳ
በ2013 ዓ.ም በቅርንጫፉ ስር የተገኙትን በእውቅና እድሳት ውጤት መሰረት
ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ ማሰልጠኛ ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን
ለመለየት
የከፍተኛ ባለሙያዎች በተቋም በመገኘት ገምጋሚ ቡድን ስም ዝርዝር፡-
1. ብርሃኑ ታደሰ
2. ራሔል ማሞ
3. መስፍን መኩሪያ
አስተባባሪዎች ስም
1.ኃይለሚካኤል አባይነህ
58
1. ፍቅሩ ኃ/አጋዝያኢት
ሠንጠረዥ Table 6 እጩ ተቋማት ዝርዝር
ከሚያዚያ 4/2013 እስከ ሚያዚያ 15/08/2013ዓ.ም 10 የስራቀናትየሚያስፈልገው አጠቃላይ ወጪ
ዝርዝር፡
ሠንጠረዥ 7 የሚያስፈልገው በጀት
ተ.
ቁ
የወጪ ርእስ የተሳታፊዎች
ብዛት
ቀናት ብዛት የተያዘ በጀት አስተያየት
1 የትራንስፖርት አበል ለእውቅና
ፍቃድና እድሳት በላሙያዎች 3 10 3*10*100 = 3000
ብር
2 የትራንስፖርት አበል ለእውቅና
ፍቃድና እድሳት ቡድን አስተባባሪዎች 2 10
2*10*100 = 2000
ብር
3 ድምር 5 5000 ብር
❖ በእውቅና እድሳት ውጤት መሰረት ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ ማሰልጠኛ
ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት የሚያስፈልገው ወጪ 5000
ብር/አምስት ሺህ ብር /ወጪ ሆኖ እንዲከፈል እንጠይቃለን፡፡
ፕሮፖዛሉን ያዘጋጀው ፕሮፖዛሉን ያፀደቀው
ስም----------------------------------- ስም--------------------------------------
ፊርማ-------------------------------- ፊርማ-------------------------------------
ቀን-------------------------------- ቀን----------------------------------------
ተ.ቁ የተቋሙስም
የሚገኝበት ልዩ
ቦታ
የሚሰራበት ቀን
1 ኢኤምዲፊ/ኮንስተራክሽን ማሰልጠኛ
ቁ.1
ሾላ
ከ04/08/2013 እስከ 15/08/2013
2 ኢኤምዲፊ/ኮንስተራክሽን ማሰልጠኛ
ቁ.2
ኢንግሊዝ ኢንባሲ
3 አስካፌየር የምግብ ዝግጅት ማሰልጠኛ አያት
4 የኛ የቤት አያያዝ ማሰልጠኛ ጉርድ ሾላ
5 አቡቀለመሲስ የሽያጭ ማሰልጠኛ ወሰን
6 ግሎባል የምግብ ዝግጅት ማሰልጠኛ ሾላ
7 ንስር የኢንተርፕርኒየር ሽፕ ማሰልጠኛ ሾላ
8 ሄለን የምግብ ዝግጅት ማሰልጠኛ መገናኛ
59

Book review and bast practice in tvet institution yeka branch amharic edited 2013 berhanu tadesse

  • 1.
    በአዲስ አበባ ከተማአስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራትና ሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ የትምህርት ስልጠና የተቋማት እውቅና አሰጣጥና እድሳት ዳሬክቶሬት የቴክኒክና ሙያ ቡድን የ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት የምርጥ ተሞክሮ መለያ፣ መቀመሪያ እና ማስፋፊያ እቅድ ክንውን በብርሃኑ ታደሰ ታዬ 2013 ዓ.ም
  • 2.
    ረቂቅ ማውጣት በአዲስ አበባከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራትና የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ የትምህርት ስልጠና የተቋማት እውቅና ፈቃድ፣ እውቅና እድሳት እና ፕሮግራም ለማስፋፋት የሚጠየቁ ቴክኒክና ሙያ ማሰለልጠኛ ተቋማት እውቅና ፈቃድ ለማግኘት ሲመጡ በቴክኒክና ሙያ ቡድን በቼክ-ሊስት የተደገፈ እየሰጠ እንደነበር ይታወቃል፡፡ በመሆኑም በዚህ አመት ከባለፈው አመት በተጨማሪ በስታንዳርድነት የተጨመረው የማሰልጠኛ መጽሐፍ ሆነ ማጣቀሻ መጽሐፍ ጽፈው ለሚያበረክቱ ተቋማት በመስፈርትነት ወጥቶ የተሻሉ ተቋማት በሚል ማበረታቻ ሆኖ ቀርቧል፡፡ በባለፈው አመት የቴክኒክና ሙያ ቡድን የ2012 በጀት ዓመት የምርጥ ተሞክሮ መለያ፣ መቀመሪያ እና ማስፋፊያ እቅድ ክንውን መመዘኛ መስፈርት አውጥቶ በተመረጡ ሦሥት ተቋማት በደረጃ በማስቀመጥ አሸናፊዎችን ይፋ ማድረጉ የሚታወቅ ነው፡፡ በመሆኑም ካሉት ተቋሞቻችን በድምሩ 38 ሕጋዊ ተቋማት አብላጫ ውጤት በማግኘት ኢኤም ዲ ኮንስስራክሽን ፊኒሺንግ (EMD Construction Finishing Works and Training Centre) አንደኛ መውጣቱ ይተታወቃል፡፡ በዚህ አመት 33 ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ያሉን ሲሆን፡፡ ከባለፈው አመት ስታንዳርድ በተጨማሪ የማሰልጠኛ ማቴሪያል እና የማጣቀሻ መጽሐፍ የጻፉ ተቋማት እንዲካተቱ በእውቅና ፈቃድ ከፍተኛ ባለሙያዎች ተይዟል፡፡ በመሆኑም 2013 ዓ.ም የማጣቀሻ መጽሐፍ የጻፉ ተቋማት ተለይተዋል እነሱም 1 ABUKELMSIS Real Estate Training Institute 2. Nisir food and entrepreneurship training center 3. EMD ጽፈው ለሰልጣኞቻቸው ያበረከቱ ሲሆኑ፡፡ የቀድሞው አሸናፊም በTTLM ማጣቀሻ መጽሐፍ ለሰልጣኞቹ ያበረከቱ በመሆናቸው የአሁኑንም የውድድር አመት ያሸንፋሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ከበላይ አካላት የመጽሐፍ መስፈርት ከምዘና መስፈርትነት እዲቀነስ መወሰኑ ከትምህርትና ስልጠና ጥራት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ያሳድራል፡፡ ከ37 ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ውስጥ 10 ተቋማት በመልካም አፈጻጸም ሲመረጡ ከነዚህ ተቋማት ውስጥ 4 ተቋማት በተሻለ አፈጻጻም የሁለተኛውን ዙር ልየታ ያጠናቀቁ ሲሀን፡፡ እነዚህ ተቋማት የ2013 ዓ.ም አብላጫ አፈጻጸም ውጤት የተቋማቱ ስም እና ደረጃቸው እንደሚከተለው ይቀርባል 1. እስካፌር 3ኛ 2. ሄለም 4ኛ 3. ኢኤምዲ 1ኛ እና
  • 3.
    4. የኛ ተቋማት2ኛ ሲሆኑ Table 1 ለአጫጭር ስልጠና የዕውቅና፣ የእድሳት፣ የማስፋፋትና ደረጃ ማሳደግ ፈቃድ ግምገማ ሲካሄድ አስፈላጊ ፋሲሊቲዎችና መረጃዎች ስለመሟላታቸው ማረጋገጫ ቅፅ (Check List) የተቋማት ውጤት ማሳያ ተ/ ቁ Checklist as Criteria decide on Model Technical and Vocational Institutions የሚ ጠበቅ ውጤ ት የተቋማቱ ስም ኢኤም ዲ ያገኘው ውጤት የኛያገኘ ው ውጤት እስካፌር ያገኘው ውጤት ሄለን ያገኘው ውጤት አስ ተያ የት 1 institution's physical facilities 15% 12.50% 11.87 9.37% 6.25% 2 Workshops / Laboratories / Demonstrations 20% 19% 19% 18% 12% 3 Classes size 20% 20% 20% 16.67% 8.33% 4 Registrar / Record Office 15% 15% 15% 15% 12.18% 5 Manpower 20% 20% 17.5% 17.5% 16.25% 6 Data and Documents (Renewal) 10% 9.16% 9.16% 9.16% 1.66% Total 100 % 95.66% 92.52% 85.70% 56.67% Ranke 1st 2nd 3rd 4th የተቋማት ውጤት ማሳያ በቻርት ሲገለጽ
  • 4.
    Organizational stracture thisis all 0% 200% 400% 600% 800% 1000% 1200% የሚጠበቅ ውጤት የተቋማቱ ስም ኢኤምዲ ያገኘው ውጤት የተቋማቱ ስም የኛያገኘው ውጤት የተቋማቱ ስም እስካፌር ያገኘው ውጤት የተቋማቱ ስም ሄለን ያገኘው ውጤት የተቋማቱ ስም አስተያየት Chart Title 1 institution's physical facilities 2 Workshops / Laboratories / Demonstrations 3 Classes size 4 Registrar / Record Office 5 Manpower 6 Data and Documents (Renewal) 6 Total 6 Ranke
  • 5.
    0 0.2 0.4 0.6 0.8 1 1.2 11.87 19 2015 17.5 9.16 92.52 2nd 12.50% 19% 20% 15% 20% 9.16% 95.66% 1st 6.25% 12% 8.33% 12.18% 16.25% 1.66% 56.67% 9.37% 18% 16.67% 15% 17.50% 9.16% 85.70% 3rd institution's physical facilities 15% Workshops / Laboratories / Demonstrations 20% Classes size 20 Registrar / Record Office 15% Manpower 20% Data and Documents (Renewal) 10% Total Ranke 1 2 3 4 5 6 ለአጫጭር ስልጠና የዕውቅና፣ የእድሳት፣ የማስፋፋትና ደረጃ ማሳደግ ፈቃድ ግምገማ ሲካሄድ አስፈላጊ ፋሲሊቲዎችና መረጃዎች ስለመሟላታቸው ማረጋገጫ ቅፅ (Check List) የተቋማት ውጤት ማሳያ የተቋማቱ ስም አስተያየት
  • 6.
    አዲስ የእውቅና ፈቃድጥያቄ ወቅት በመስፈርቱ መሰረት የተካተተ የመጽሐፍ ምዘና፣ ግምገማና አፈጻጸማቸው ለተሻሉ ተቋማት እውቅና መስጠት እንዲሁም ተሞክሮ ቅመራ የተሰጠበት የአፈጻጸም ግብረ መልስ የተሰጣቸው ሲሆን፡፡ ካሉን ተቋማት ውስጥ አብላጫ ውጤት ላመጡ በዚህ አመትም እውቅና ለመስጠት በዝግጅት ላይ ነን፡፡ 2013 ዓ.ም ማውጫ ረቆቅ ማውጣት ............................................................................................................................2 መግቢያ.......................................................................................................................................1 1.1 የመጽሐፍ ግምገማ ለማካሄድ ማሳራታዊ በቂ ምክንያቶች Rational of the book review 11 1.2 መካተት ከሚገባቸው መጠይቆች የመጽሐፍት ግምገማ በስራ ዘርዝር በምን መልኩ እንዲካተት ተመረጠ .............................................................................................................. 19 1.3 የንግድ ሰራ፣ የመጸሐፍ ግምገማና ምዘና ማሳያዎች......................................................... 20 1.3.1 ራዕይ፡- .................................................................................................................. 3 1.3.2 ተልዕኮ፡-................................................................................................................ 3 1.3.3 የመጽሐፍ ግምገማ እሴቶች.................................................................................... 3 1.3.4 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ............................................................ 3 1.3.5 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ጥናት ዋና ዓላማ /Objective/....................................... 4 1.3.6 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ዝርዝር ዓላማዎች ........................................................ 4 1.3.7 የመጽሐፍ ግምገማ ጥናቱ አስፈላጊነት.................................................................... 5 1.3.8 የጥናቱ ወሰን /Scope/............................................................................................ 6 1.3.9 የጥናቱ ስልት......................................................................................................... 6
  • 7.
    1.3.10 የመጽሐፍ ግምገማናምዘና አስፈላጊነት ................................................................. 6 1.3.11 ከመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ጥናት የሚጠበቅ ውጤት.............................................. 8 1.3.12 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና መርሆዎች................................................................... 8 1.3.13 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ውጤት ትንተና ወሰን .................................................. 9 1.3.14 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና አካሄድ ........................................................................ 9 2. የካ ቅርንጫፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት ደረጃ የተቋማት የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና ስትራቴጂ አፈፃፀም ክትትል፣ ግምገማ........................................................................................................ 27 2.1 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ስእላዊ መግለጫ /High level Map/.............. 29 2.2 የመጽሐፍ ምዘና፣ ግምገማና አፈጻጸማቸው ለተሻሉ ተቋማት ከመነሻ እስከ መድረሻ /End to End /...................................................................................................................... 30 2.3 የመጽሐፍ ምዘና እና ግምገማ ውጤትና ስኬት ............................................................ 30 3 ወሳኝ የመፅሀፍ ግምገማ እንዴት እንደሚፃፍ ትንተና............................................................. 32 3.1 መጽሐፍ ግምገማ መግለጫዋች....................................................................................... 34 3.2 ማጠቃለል እና አስተያየት መስጠት ............................................................................ 35 3.3 የጽሑፍ ጠቃሚ ምክር................................................................................................ 36 3.3.1 እዚህ ላይ የተጻፉት ገጾች ለሚቀጥለው እትም በስተመጨረሻ ለሚጻፈው መጠቆም (INDEX) ለማውጫነት የሚረዱ ናቸው፡፡ ............................................................................ 37 4 ..በየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን በ2012/13 በጀት በተቋሞቻችን የተጻፉ መጽሐፍት ግምገማና ምዘና (የቅድመ እውቅና እና የድህረ እውቅና የተገመገሙና የተመዘኑ ተቋማት) ውጤት ከራሳችን የብቃት አኳያ ማየት................................................................................................................. 37 4.1 የመጽሐፍ ግምገማ (book review) ................................................................................. 41 ሠንጠረዦች ሠንጠረዥ Table 1 ......................................................................Error! Bookmark not defined.
  • 8.
    ሥእል Figure 1 የመጽሐፍግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ሥእላዊ መግለጫ /High level Map/....................8 ሥእል Figure 1 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ሥእላዊ መግለጫ /High level Map/ ........................................................................................................................................ 29 1 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ሥእላዊ መግለጫ /High level Map/
  • 11.
    1 መግቢያ በተቋማት ትምህርትና ስልጠናቸውንበአግባቡ እንዲሰጡ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና መካሄዱ አሰራራችን ያዘምንልናል፡፡ በዋናነት ተቋማት ለህብረተሰቡ የሚሰጡት አገልግሎት ችግር ፈቼ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ መሆኑን ለማረጋገጥና ያሉባቸውን የአፈፃፀም ችግሮችን ለይቶ ለቀጣይ ውጤታማ በሆነ መልኩ ስትራቴጂዎቻቸውን በመቅረፅ በሁሉም መስክ የተገልጋዩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው፡፡ አሁን በቅርብ በቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛነት የተቀላቀለን ABUKELMSIS Real Estate Training institute የመጽሐፍ ምረቃት "ሪልስቴት ኢንቨስትመንት አስተዳደርና ግብይት” በሚል በኢንጂነር ደሳለኝ ከበደ የተጻፈ መጽሐፍ ምረቃ የተካሄደው ማለትም በየካቲት 13 ቀን 2013 ዓ.ም በደማቅ በአል ተመርቋል። የተለያዩ ፀሃፊያን የመጽሐፍ ግምገማ አስፈላጊነት እና ምንነት ያስቀምጣሉ ለአብነት፤- ዩ.ኤስ. ሲ ዩንቨርሲቲ ኦፍ ካሊፎርኒያ የመጽሐፍ ግምገማ ዩኤስ ሲ ላይብረሪ እንደሚያስቀምጡት ከሆነ፡፡ የመጽሐፍ ግምገማ ብዙውን ጊዜ በርእሰ-ጉዳዩ ላይ ከቀደመ ጥናት ጋር ተያይዞ የሚፃፍ የመጽሐፍ ጥራት ፣ ትርጉም እና አስፈላጊነት የተሟላ መግለጫ ፣ ሂሳዊ ትንተና እና / ወይም ግምገማ ነው ይለዋል፡፡ ግምገማዎች በአጠቃላይ ከ 500-2000 ቃላት ናቸው፤ ነገርግን እየተገመገመ ባለው መጽሐፍ ርዝመት እና ውስብስብነት ፣ በግምገማው አጠቃላይ ዓላማ ፣ እና የግምገማው ፈተና በአንድ ወይም በተመሳሳይ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ያተኮሩ ሁለት ወይም ከዚያ በላይ መጻሕፍትን የሚመረምር ረዘም ወይም አጭር ሊሆን ይችላል ፡፡ ውስብስብ ምሁራዊ ጽሑፎችን በጥንቃቄ በመተንተን ፕሮፌሰሮች የመጽሐፍ ግምገማዎችን እንደ ልምምዶች ይመድባሉ እንዲሁም ስለተሸፈነው ርዕስ በእውቀት ላይ የተመሠረተ አመለካከት ላይ ለመድረስ ምርምርን በብቃት የመቀላቀል ችሎታዎን ይገመግማሉ፡፡ የሀገራችን በአብዛኛዎቹ ምሁራን የጸሐፊዎቻችንን ሕጸጾቻቸውንና ጉድለቶቻቸውን በተገቢው መልኩ በመለየት ጸሀፊዎቻችን እንዲሻሻሉ በማሰብ ሲገመግሙ አይታይም፡፡ ይህ የሀገራችን ምሁራን አሰራር ከተለማማጅ ፕሮፊሰሮች በወረደም ቀለው የሚገመገሙ መጽሐፍቶቹን ምንም ሳይገመግሙ የመሞዳሞድ ስራ ሲሰሩ ይስተዋላል፡፡ በሊሎች ቦታዎች የሚደረጉ የመጽሐፍ ግምገማዎችን ለማንሳት ስለወደድኩኝ እንጂ በእኛ ተቋማት ውስጥ የሚገመግሙ ሙሉም ባይሆኑ ከላይ ከጠቀስኳቸው የተሻሉ ናቸው እላለሁ፡፡ በመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ዙርያ የተለያዩ ምሁራን፣ ፀሐፊያን፣ ገጣሚዎች፣ አርቲስቶች፣ የሪልስቴት ባለቤቶችና እራሱ የመጽሐፉ ባለቤት በምረቃው ወቅት የተገኙና የራሳቸውን አስተያየት በተለያየ መልክ ሰጥተዋል፡፡ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ የመጽሐፍ
  • 12.
    2 ግምገማና ምዘና አስፈላጊነትእና ምንነት ያስቀምጣሉ ለአብነት፤- እኛ የምንሰራው የግል ማሰልጠኛ ተቋማትን በመሆኑ ለትርፍ የተቋቋሙ የግል ተቋማት ወይም አትራፊ ድርጅቶች የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና (Performance Measurement) ስንል ድርጅቶቹ ከአትራፊነታቸው በተጓዳኝ የመንግስት ፕሮግራሞች ወይንም ስትራቴጂዎች መሳካት አለመሳካቱን የምናረጋግጥባቸው ግልጽና ሊለኩ የሚችሉ አመላካቾች የችግሩ ስፋት አንገብጋቢ ስለሆነ በራሳቸውም (Real Estate Investment Management and Marketing) ዙሪያም ይሁን በመንግስት መሬት፣ ግንባታና ባጀት አጠቃቀም ዙሪያ የሚታዩ ብልሹ አሰራር በሂስ መልክ ቢያቀርቡ ችግራችንን ይፈታሉ፡፡ በመሆኑም የሚቀመጡት አመላካቾችም ብቃትን፣ ቅልጥፍናን፣ የህዝብ/ተገልጋይ እርካታን፣ የአገልግሎት ጥራትን፣ ወጪን፣ ምርታማነትንና መሰል ጉዳዮችን ለመለካት የምንጠቀምባቸው መሳሪያዎች ናቸው፡፡ በመሆኑም የተገመገመው መጽሐፍ በዚህ ደረጃ የተጻፈ ስለሌለና በርካታ የማናውቃቸውን ግዳዮች ስላሳየን እጅግ በጣም ጥሩ ለእውቀት የሚሆን ነው እላለሁ፡፡ የንግዱን አለም ለማዘመን የተጀመረው የሪልስቴት ግንባታ ተገንብተው በርካቶቹ አገልግሎት እየሰጡ አለመሆኑን አስነብቦናል፡፡ ነገርግን ለሪልስቴት ግንባታ የተገልጋይ እርካታና ወጪ የተደረገው ብር ጥቅም ላይ የዋለና ያልዋለ በሚል አልተገለጸም፡፡ የመጽሐፉ ጠንካራ ጎን የሕብረተሰቡን የቤት ፍላጎት በየአመቱ ምንያህል እየጨመረ እንደመጣ በትክክል በቁጥር አስቀምጧል፡፡ የሕብረተሰቡን ገቢ ባገናዘበ መልኩ ምንያክሉ ሕብረተሰብ በምን ያክል የገቢ ምንጭ አለው? ድጋፍ ፈላጊው ሕብረተሰብ ምን ያክል ነው? የገቢምንጫቸው በርካታ የሆኑ ፍላጎታቸው ምንድን ነው? በሚል የገበያ ዳሰሳ ጥናት ተሰርቶ የሕዝቡ ፍላጎት መፍታት ቢቻል የተሻለ ነው፡፡ በመሆኑም ምንያክሉ የቤት ፍላጎት በአግባቡ ተሟልቷል ምንያክሉስ አላማቸው ለዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ሕብረተሰብ የተገነቡ ቤቶች ለሚመለከታቸው ሰዎች ተላልፎ ተሰጠ? ምንያክሉስ በፖለቲካ ወገንተኝነት፣ በዘርና ወዘተ በአድሎ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን እያፈናቀሉ መኖሪያ ቤት ተሰጠ? በሚል የመሐበረሰቡንም ችግር ቢያስቀምጥ መጽሃፉን ነፍስ ይዘራበትና የተሟላ ያደርገው ነበር፡፡ ለትርፍ ስራ ከመሯሯጥ ባሻገር የሕዝቡን ችግር የሚፈታ (የጋራ መኖሪያ ቤቶች ላይ ግንባታ) ላይ በተሳተፉ ቁጥር የልጆቿን ያልተሟሉ መሰረታዊ ፍላጎት ችግሩን አቃለሉ ማለት ይቻላል፡፡ ይህም ሆኖ በዚህ መልክ የተጻፈ መጽሐፍ ስለሌለ ኢንጂነር ደሳለኝን ሳላደንቅ ማለፍ አልፈልግም፡፡ ጠቀሚታውም የጎላ ሲሆን ይህውም የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ የመማሪያ ማስተማሪያ መጻሕፍት ዝግጅት፤ ህትመት ተግባራትን እና ከዚህ ሊነጠል የማይችለውን የመማር ማስተማር ሥራ በመከታተል በትግበራ የሚታዩ ክፍተቶችን እየለዩ አቅም የመገንባትና የማሻሻል ተግባራትን ስኪታ ከማድረግ አኳያ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል የሚል እምነት አለኝ፡ ፡
  • 13.
    3 1.1.1 ራዕይ፡- በአዲስ አበባከተማ አስተዳደር የትምህርት ስልጠና ጥራትና ሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ የእውቅና ፈቀድ የቴክኒክና ሙያ ቡድን ውጤታማ የትምህርትና ስልጠና ሥርዓት በማስፈን በ2ዐ22 ዓ.ም ዓለም ዓቀፋዊ ተወዳዳሪ የሆኑ የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ተፈጥረው በልማት፣ በዲሞክራሲና በመልካም አስተዳደር ግንባታ ቁልፍ ሚና የሚጫወቱ የተሟላ ስብዕና ያላቸው ዜጎችን ማፍራት፡፡ 1.1.2 ተልዕኮ፡- የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርትና ስልጠና ጥራትና ሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ነዋሪ በትምህርትና ስልጠና ስራ ላይ የግል ማሰልጠኛ ተቋሞቻችንን በባለቤትነት በማሳተፍ ለትምህርትና ስልጠና መዋቅር አካላት በትምህርትና ስልጠና መስክ ለሰለጠኑ ተቋማት፣ በመስኩ ለመሰማራት ለሚፈልጉ ባለሀብቶች ሙያውና ቴክኒካዊ ድጋፍ በመስጠት፤ አጋር ድርጅቶችን በመስተባበር የትምህርት ተቋማትን በፍትሐዊነት በማስፋፋት የከተማዋን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘበ' አለም አቀፋዊ ደረጃውን የጠበቀና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ትምህርት በተስማሚ ፕሮግራሞች ለህብረተሰቡ ማድረስ ማስቻል፡፡ 1.1.3 እሴቶች በየካ ቅርንጫፍ የሚገኙ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ግልፅነት በማስፈን፣ ትምህርትና ስልጠና አመራር ግድፈት ላይ ተጠያቂነት እንዲኖር ማድረግ፣ በዕውቀትና በዕምነት መምራት/መስራት፣ የላቀ አገልግሎት መስጠት፣ ለለውጥ ዝግጁነት እንዲኖር ማስቻል፣ ለትምህርትና ስልጠና ጥራት ቅድሚያ እንሰጣለን፣ በመልካም ስነ-ምግባር የታነጹ ዜጎችን እናፈራለን፣ በጥናትና ምርምር የትምህርትና ስልጠናን ችግሮቻችንን እንፈታለን በሚል አጠቃላይ የተቋማት የምዘና መስፈርት በማካተት ለመስራት ዕቅድ ይዘናል፡፡ 1.1.4 የሚሰሩ ስራዎች በየካ ቅርንጫፍ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ሥርዓተ ትምህርት ዝግጅት እና ሞጁል በመስፈርቱ መሰረት መሆኑን ክትትል ማድረግ፣ የማጣቀሻ መጽሐፍትና የቤተ- ሙከራ (ወርክ-ሾፕ) ማኑዋል ዝግጅት በመስፈርቱ መሰረት መሆኑን ክትትል ማድረግ፣ የመጽሐፍት ሕትመት ጥራት፣ ሰልጣኞችን በማይጎዳ ዋጋ ወዘተ ዝግጅት በመስፈርቱ መሰረት መሆኑን ክትትል ማድረግ፣ የትምህርትና ስልጠና ግብዓት አቅርቦትና ስርጭት
  • 14.
    4 የተሟላ መሆኑን ማረጋገጥ፣ለሰልጣኞች የመጽሐፍት ትውውቅ ማካሄድ፣ የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ወቅታዊነት መከለስ፣ የሥርዓተ ትምህርት ክትትልና ግምገማ ማካሄድና የተሻለ አፈጻጸም ላላቸው ተቋመማት መሸለም፡፡ 1.1.5 ዋና ዓላማ /Objective/ 1.1.6 የሴክተሩን ዓላማና ተልዕኮ ለማሳካት ደረጃውን የጠበቀ ተገቢነት ያለው ስርዓተ ትምህርት በማዘጋጀትና የትግበራው ሂደት በአግባቡ መተግበሩን በማረጋገጥ የመጽሐፍ ግምገማ የላቀ የሰልጣኝ ተማሪዎች ውጤት በማስመዝገብና ስነምግባራቸውን በማሻሻል የቴክኒክና ሙያ ቡድን የተሻለ ስራ በመስራት በመስፈርቱ መሰረት ተቋማትን በመመዘን ዝቅተኛ አፈፃፀም ያሳዩትን ደግሞ ለይቶ ለመደገፍ፣ እንዲሁም የላቀ አፈፃፀም ካሳዩ ተቋማት የሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለመቀመርና ለማስፋፋት ነው፤ በአዲስ መልክ የጨመርነውን የመጽሐፍ ግምገማ በማካተት ያላቀ አፈጻጸም ያላቸው ተቋማት እንዲመሰገኑ፣ እንዲበረታቱና እንዲሸለሙ ማስቻል ነው፡ ፡ 1.1.7 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ዝርዝር ዓላማዎች የዚህ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ዋና ዓላማ የሀገሪቱ ትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና ስትራቴጂ ውስጥ ስድስቱ ፓኬጆች አንዱ የሆነውን የስረአተ ትምህርት መማሪያ መጽሐፍት በተቋሞቻችን በብቃት፣ ጥራትና ተደራሽነት ላይ የተሻለ ስራ በመስራት ተቋማትን ተወዳዳሪ ማድረግ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ የካ ቅርንጫፍ ስር የሚገኙ መንግስታዊ ያልሆኑ የግል ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት የመጽሐፍ ግምገማ እና ምዘና፣ እንዲሁም ለዚሁ ስራ የተመደቡ ከፍተኛ ባለሙያዎች ብቃት ብቻ ሳይሆን፣ በከፍተኛ አመራር የተመደቡ የሚያወጡት ፖሊሲና ስትራቴጂ የእውቀት እጥረቶችን በማውጣት የስልጠና ጥራትን እንዲጠበቅ አቅጣጫ ማሳየትና አሰራራችን በማዘመን ገበያው እንደሚፈልገውና ስራ አጡን መትምህርትና ስልጠና በማብቃት አምራች ኃይል ማድረግ፣ ችግሮቹንም በመንቀስ እንደሚፈልገው ተሰርቷል ወይስ አልተሰራም በሚል በመመዘን በስራ አፈፃፀማቸው የተሻሉትን ተቋማትና ገምጋሚ ከፍተኛ በለሙያዎች ለማበረታታትና ለመሸለም፣ ዝቅተኛ አፈፃፀም ያሳዩትን ደግሞ ለይቶ ለመደገፍ፣ እንዲሁም የላቀ
  • 15.
    5 አፈፃፀም ካሳዩ ተቋማትየሚገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን ለሌሎች ተቋማት እንዲተላለፍ ለመቀመርና ለማስፋፋት ታስቦ የተዘጋጀ ነው፡፡ በአጠቃላይ በ2013 ዓ.ም. የተከሰቱ የአሰራር ክፍተቶችን በመለየት የመፍትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥ ፡፡ ለዜጎች ምቹ የሆነ የሥልጠና ትክክለኛነት፣ ጥራት፣ ብቃት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን በበለጠ ሁኔታ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለማድረግ ያስችላል፡ ፡ በየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ውስጥ የሚገኙ የእውቅና ፈቃድ ከፍተኛ ባለሙያዎች እንዲሁም በተቋማት የሚገኙ አመራሮችና ፈጻሚዎች እጅና ጓንት በመሆን ሥራን በቅንጅት ማከናወን እንዲችሉ ያደርጋል፡፡ ግብ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና በ2013 ዓ.ም በጥናቱ የተገኙ ችግሮች ላይ የጋራ መግባባት ፈጥሮ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋሞቻችንና በየካ ቅርንጫፍ በየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተያዙ ግቦችና ተግባራት በተደራጀ መልኩ በመፈጸም የስልጠና አሰጣጡን በተቋማት ላይ ስኬታማ ማድረግ፡፡ ከጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት ሁሉም ተቋማት የማጣቀሻ መጽሐፍት በመጻፍ ከስልጠና ጋር በተያያዘ የሰልጣኞች የስልጠናውን ያለመረዳት ችግሮችን በመፍታት በ2013 ዓ.ም በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና የግልና መያድ ማሰልጠኛ ተቋማት የተያዘውን ዕቅድ ለማሣካት በጋራ መረባረብ ተገቢ ነው፡፡ 1.1.8 የመጽሐፍ ግምገማ ጥናቱ አስፈላጊነት በትምህርትና ስልጠና ሴክተር እየቀረበ ያለው የአገልግሎት ጥራት፣ ብቃትና ተገቢነት ክፍተትና የሰልጣኝ ተማሪውንም ሆነ የህብረተሰቡን ፍላጐት ያለማርካት ችግር የሚስተዋልበት ነው፡፡ ስለሆነም ይህ የመጽሐፍ ግምገማ የክለሳ ጥናት ➢ በእውቅና ፈቃድ አሰጣጥ ጊዜም ሆነ በድህረ እውቅና ወቅት ሳይሰራ የቀረውን በተቀላጠፈ የአሠራር ሂደት ለመቀየር በማስፈለጉ፣ ➢ ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት ለመስጠት በማስፈለጉ ➢ የሴክተሩን ተልዕኮ ተግባርና ኃላፊነት በተሻሻለ አቀራረብ ለማሣካት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ➢ የሚዘጋጀው ስርአተ ትምህርት የህብረተሰቡ ፍላጎትና የሃገሪቷን ራዕይ መሠረት ያደረገ እንዲሆን ለማድረግ ፣ ➢ የስርአተ ትምህርት ትግበራውን መከታተል የተሸለ አፈጻጸም ላላቸው ተቋማት ለመሸለምና ምርጥ ተሞክሮ እንዲቀመር ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ
  • 16.
    6 1.1.9 የጥናቱ ወሰን/Scope/ የካ ቅርንጫፍ ውስጥ የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ተቋማት በስርአተ ትምህርትና ትግበራ የመጽሐፍ ግምገማ ጥናት የቅርንጫፍ የትምህርትና ስልጠና ሴክተር የሰልጣኝ ማሰልጠኛ ይረዳ ዘንድ የሚዘጋጀው ስርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራውን መከታተል የተሸለ አፈጻጸም ላላቸው ተቋማት ለመሸለምና ምርጥ ተሞክሮ እንዲቀመር ማድረግ ያጠቃልላል፡ ፡ 1.1.10 የጥናቱ ስልት የተቋማት እውቅና አሰጣጥ የቴክኒክና ሙያ ቡድን ጥናት ለመከለሰ ቡድኑ የተለያዩ ሰልቶችን ተጠቅሟል እነዚህም፡- ▪ የተቋማት እውቅና አሰጣጥ የቴክኒክና ሙያ ቡድን የስራ ሂደቱን ቁልፍ ተግባር መሰረት ያደረገ ለደንበኞችና ለባለድርሻ አካላት የቃልና የጽሁፍ መጠይቆች በኢንተርኔት መረብ ግንኙነት ቀርበዉ በወቅቱ የተገኙት ምላሾች እንደ ግብአት ተወስዷል፣ ▪ የፊት ለፊት ቡደኑ ውይይት በማድረግ የደንበኞች እርካታንና የባለድርሻ አካላትን ችግሮችንና ፍላጎቶችን ተለይተዋል፣ ▪ የሌሎች ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተመክሮዎችን ተቃኝቷል፣ ▪ የBPR አሰራርና አደረጃጀት በማጠቀሻ መሠረት የመጽሐፍ ግምገማ ጥናቱ ውስጥ ማቅረብ ተችሏል፣ ▪ የተቋማት እውቅና አሰጣጥ የቴክኒክና ሙያ ቡድን ለሥራ ሂደት ጠቃሚ የሆኑትን ልዩ ልዩ መረጃዎች በግባትነት ተወስደዋል፣ 1.1.11 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና አስፈላጊነት የመጽሐፍ ግምገማና ምዘናው ማካሄድ የሚያስፈልገው ተቋሞቻችን መማር ማስተማሩን ለሰልጣኖቻቸው ግልጽ በማድረግ የስልጠና ጥራት እንዲጠብቁና በዚህ መልክ ሰርተው የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ተመዛኞች (ተቋማትና ፈጻሚዎች) በምን በምን ስራዎች ላይ ጠንካራ አፈጻጸም እንዳላቸው በመለየት እንዲሁም በየመጽሐፍ ግምገማና ምዘናው ወደ ኋላ የቀሩ ተመዛኝ ተቋማት ምን አይነት ክፍተት እንዳላቸው በማሳየት በየደረጃው ያለ አመራር እና ፈጻሚ የጋራ መግባባት ላይ እንዲደርስ በማድረግ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና የጎላ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ይታመናል፡፡
  • 17.
    7 በእኛም በኩል የምንሰራውንስራ ለማሻሻል አመራሩ በጓደኝነት፣ በመግባባት፣ እከከኝ ልከክልህ አሰራር ማስፈን ሳይሆን፤ የሰራተኞች አፈጻጸም በትክክል ምን ደረጃ ላይ እንዳለ የሚለይበት መሆን እንዳለበት ይህ የረዥም ጊዜ ጥናት ያሳያል፡፡ ድብቅብቅ የውጤት አሰጣጥን በመለየት፣ የሚሰጠው የስራ አፈጻጸም በኃለፊ ችሮታ መስጠት ሳይሆን፤ የሚይስራ ሰርተው በተጨባጭ ለሚያበረክቱት አስተዋውጾ መሰረት የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ፈጻሚዎች የሚበረታቱበትን ሁኔታ የማመቻቸት፤ እንዲሁም ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸውን ፈጻሚዎች ያለባቸውን የክህሎት እና የአመለካከት ክፍተት በመለየት ድጋፍ የሚያገኙበት እድል እንዲፈጠር ነው፡፡ በቀጣይም ስራን እንዲህ በእውቀት በመስራት የተቋማትን እና የከፍተኛ ባለሙያዎችን የአፈጻጸም አቅም እንዲጎለብት ያደርጋል ፡፡ ያሉ ተቋማት ያገኙትን አፈጻጸም ከሰራተኞች ፣ ከውስጥ ተገልጋዮች ፣ ከውጭ ተገልጋዮች እና ከሊሎች ተቋማት በጋራ የተሰራውን መጽሐፍ በመገምገም የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው ተሞክሮ የሚወሰድበት እንዲሁም ክፍተቶችን በመለየት በቀጣይ በምን መልክ መፈታት እደሚገባቸው የመፍትሔ ሐሳብ የሚሰጥበት በመሆኑ መጽሐፍ ያልጻፉ ተቋማት የየድርሻቸውን የሚወስዱበትን ሁኔታ ይፈጥራል፡፡ በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ያሉ ተቋማት የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና በኋላ በሚያሰለጥኑበት የስልጠና ዘርፍ ላይ የገበያጥናት በማጥናት ስትራተጂያቸውን እንዲፈትሹ የሚያግዝ ሲሆን፡ ፡ በጥናት ተፈላጊነታቸው ጎልቶ የተመረጡ የስልጠና መስኮች በቀጣይ ፕሮግራሙ በስትራተጂ በመያዝ የበለጠ የሚሰራበት፣ ያልተመረጡ የሙያ መስኮች ምክንያታቸውን በመለየት በቀጣይ በምን መልኩ መሳካት እዳለባቸው የሚታይበት እንዲሁም ለቀጣይ ተቋማት ስትራተጂ የሚያስፈልጉ ግቦች እንዲቀረጹ ለማድረግ ያስችላል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሚገኙ ተቋማት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተገልጋዩን ፍላጎት ከማርካት አንፃር የአመራርና የባለሙያዎች ድክመቶችና ጠንካራ ጎኖች ያሉበትን ደረጃ ለማወቅ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ለመስራት ተችሏል፡፡ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የአገልግሎት አሰጣጥና ተጠያቀነትንና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ደረጃ ትኩረት ሊደረግባቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ለማመላከት ተሞክሯል፡፡ የተዘጋጁት የደንበኞች እርከታ መጠይቅ በጽ/ቤት ደረጃ ብቻ ሳይሆን በግለሰብ ደረጃ ባለሙያው የሚገመገምበት የኦን ላይን ፕላት ፎርም መጠይቅ ተሰርቶ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገ ሲሆን፡፡ በዚሁ አመት የነበረኝን የደንበኞች እርካታ በተሰራው ቴክኖሎጂ አማካኝነት ለማወቅ ተችሏል፡፡ ይኽው የኦንላይን ፕላት ፎርም መጠይቅ የከቪድ 19 ወረርሺኝን ለመከላከል ይረዳ ዘንድ ጠቀሚታው የጎላ ስለሆነ ይህንኑ የተገልጋይ እርካታ መጠይቅ (ኦንላይን ፕላት ፎርም) የተዘጋጀውና የተሰራጨው ለደንበኞች (ተቋማት
  • 18.
    8 ሰልጣኞቻቸውን ጨምሮ)፣ ለባለድርሻአካላትና ተመሳሳይ ስራ ለሚሰሩ መስሪያ ቤቶች የእርካታ መለኪያው መጠይቅ በኢሜላቸው አማካኝነት በ 2013 ዓ.ም ጭመር ተልኳላቸው የተገልጋይ እርካታ በማሰባሰብ ላይ ነን፡፡ በመሆኑም ከላይ የቀረቡት ተገልጋዮች ሁሉ በማንኛውም አገልግሎት አሰጣጥ ወቅት ከፍተኛ ባለሙያውን እንዲመዝኑ ተልኮላቸዋል፡፡ በአፈፃፀም ሂደት የነበሩ ጠቃሚ መረጃዎችን ለማግኘት እና ለግቦች አፈፃፀም እንቅፋት የነበሩ ተግባሮችን ለማወቅ ስለሚረዳ፤ የመፍትሄ ሀሳቦችን ለማመላከት፣ በየመጽሐፍ ግምገማና ባለሙያ ምዘና ላይ የሚከሰቱ ችግሮችን በመለየትና መፍትሄዎችን በማስቀመጥ ቀጣይ ለሚካሄዱ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘናውዎች ግብዓቶችን ለማሰባሰብ እና የበጀት ዓመቱን እቅድ አፈፃፀም በመመዘን የተሻሉትን ተቋማትና ከፍተኛ በባለሙያዎች በጓደኝነት ሳይሆን ተጨባጭ በሆኑ ስኬታማ አሰራር በመለየትና እውቅና የመስጠት ስርዓት በመዘርጋት በተቋማችንና በከፍተኛ ባለሙያዎቻችን መካከል በውጤት እለካለሁ የሚል አመለካከትና ጤናማ ውድድር ስሜት ለመፍጠር ይረዳል የሚል እምነት አለኝ፡፡ 1.1.12 ከመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ጥናት የሚጠበቅ ውጤት ከመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ጥናት የሚጠበቀው ውጤት ብቃትና ተገቢነት ያለው የቴክኒክና ሙያ ጥራቱን የጠበቀ የማሰልጠኛ ማንዋሎችን እና ማጣቀሻ ስርአተ ትምህርት በማዘጋጀትና በመተግበር ሁለንትናዊ ስብዕናው የተሟላ ዜጋን በማፍራት ለዘላቂ ልማት ግንባር ቀደም ሚና የሚጫወት ትውልድ በመፈጠሩ የሴክተሩን ዓለማና ተልዕኮ በለውጥ መሳሪያዎች በመታገዝ ወደ ተጨባጭ ውጤት የሚያመጣ የጥናት ሰነድ ማዘጋጀት፡፡ 1.1.13 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና መርሆዎች የመስሪያ ቤታችን ከማሰልጠኛ ተቋማት እና የግለሰብ ፈጻሚዎች የመጽሐፍ ግምገማና ምዘናው ሚዛናዊ ስራ አመራርና የውጤት ተኮር የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ስርዓትን መሰረት በማድረግ የሚፈጸም ይሆናል፤ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና የሚካሂደዉ ለመስሪያ ቤቱ/ተቋማት ስትራቴጅካዊ ግቦች ለበጀት ዓመቱ የተጣሉትን ዒላማዎች በማሳካት የላቀ አፈጻጸም ያስመዘገቡትንና ያላስመዘገቡትን ለመለየት የሚፈጸም ይሆናል፤ የላቀ ዉጤት ያስመዘገቡ ግለሰብ ፈጻሚዎች ለሽልማት የሚበቁት ተቋማቸዉ የላቀ ዉጤት ማስመዝገብ ሲችል ብቻ ነዉ፡፡
  • 19.
    9 1.1.14 የመጽሐፍ ግምገማናምዘና ውጤት ትንተና ወሰን ይህ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ውጤት ትንተና በየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስር በሚገኙና በ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት የተቋመት አፈፃፀም የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ያካሄዱ ተቋማት (በድምሩ 38 ተቋማት) እና በጽ/ቤቶች ውስጥ የምንገኝ የእውቅና ፈቃድ ከፍተኛ ባለሙያዎች፣ የካ ቅርንጫፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት በስታንዳርዱ መሰረት ከተሰራ በኋላ የግብ ተኮር ተግባራትን አቅደው ወደ ተግባር የገቡ ፈጻሚዎች ተጨባጭ ስራዎች ያሏቸው የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ውጤት ትንተና ያካትታል፡፡ 1.1.15 የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና አካሄድ የካ ቅርንጫፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት አስተባባሪነት በቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ስር በሚገኙ በሕጋዊ ተመዝግበው የነበሩ 69 ተቋማት ውስጥ 26 የዘጉ ተቋማት ሲሆኑ 5 ተቋማት በኮቪድ ምክንያት ተቋማቸውን የዘጉ ሲሆን፡፡ በአሁኑ ጊዜ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ህጋዊ በስራ ላይ ያሉ ተቋማት 33 ተቋማት ብቻ ሲሆኑ፣ 3 ከፍተኛ ባለሙያዎችና አንድ አስተባባሪ ተመድበን በመስራት ላይ ነን፡፡ ከተቋሙ ባህሪ አንፃር የመዛኝ ቡድን እና የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና መስፈርት የሚያዘጋጁ ቡድኖችን በማቋቋም በቴክኒክና ሙያ በቀለም ትምህርት በመከፋፈል በሁለቱም የትምህርትና ስልጠና ውስጥ የተሻለ አሰራር ያላቸውን ተቋማት ለተሞክሮ መምረጥ፤ በመሆኑም አንዱ መስፈርት ብለን ያስቀመጥነው የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ከባለፈው አመት በተጨማሪ አካተናል፡፡ በተጨማሪ ባለፈው አመት የተጠቀምናቸው የመገምገሚያ መስፈረርቶች የሚካተቱ ሲሆን መስፈርት ዝግጅት በማውጣት ተቋማት እስከ ታችኛው መዋቅራቸው ሁሉም መስፈርት እንዲያዘጋጁ በማድረግ በተዘጋጀው የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና መስፈርት ላይ የጋራ መግባባት ላይ በመድረስና በአመራሩ በማፀደቅ ወደ ተግባር እንዲገቡ በማድረግ እና በየሳምንቱ አፈፃፀምን በመገምገምና ለታዩ ችግሮች የመፍትሄ አቅጣጫ በማስቀመጥ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘናው በዚህ አመት ጽፈው ያቀረቡ ለሽልማት እንዲቀርቡ ለአመራር አቅጣጫ መስጠት፡፡ ከዚህ አንፃር በየደረጃው የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና አካሄድ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡ 1.2 የመጽሐፍ ግምገማ፣ ምዘና፣ መረጃ ምንጭና አሰባሰብ ዘዴ የመጽሐፍ ግምገማ፣ ምዘና፣ መረጃ ምንጭና አሰባሰብ ዘዴዎች የተዋቀረው መዛኝ ቡድን በምዘና ወቅት የተዘጋጁ መመዘኛ መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ የተቋማት አፈፃፀም ደረጃ (የዕውቅና፣ የእድሳት፣ የማስፋፋትና ደረጃ ማሳደግ ፈቃድ ግምገማ ሲካሄድ አስፈላጊ
  • 20.
    10 ፋሲሊቲዎችና መረጃዎች ስለመሟላታቸውማረጋገጫ ቅፅ /Check List) የሚያመላክቱ እና የምዘና ውጤት ለመሙላት የሚያስችሉ የመጀመሪያ ደረጃ መረጃ (Primary Data) እና ሁለተኛ ደረጃ መረጃ (Secondary Data) ተጠቅመናል፡፡ መዛኝ አካላት የተጠቀመባቸው የመጀመሪያ ደረጃ መረጃዎች በምልከታ፣ በቃለ ምልልስና በውይይት ወቅት የተገኙ መረጃዎችን ሲሆን፡፡ ሁለተኛ ደረጃ መረጃዎች በዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ወቅት የተያዙ ቃለ ጉባኤዎች፣ የአፈፃፀም ሪፖርቶች፣ በእውቅና ፈቃድ ወቅት መረጃዎች ስለመሟላታቸው ማረጋገጫ ቅፅ (Check List) የተገኘ ውጤት፣ የስልጣኝ የስልጠና ውጤት መመዝገቢያ የስልጠና ክፈለጊዜ የተከታተሉበት የስም መቀቆጣጠሪያ / recored books including attendance አቴንዳሶችና ተያያዥነት ያላቸው ልዩ ልዩ የህትመት ውጤቶችና ሰነዶች ያካተቱ ናቸው፡፡ የመረጃ አሰባሰብ ዘዴ በተመለከተ የተገልጋይ ህብረተሰብ ምዘና የተካሄደው በተዘጋጀው የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በየደረጃው የሚገኙ የህዝብ አደረጃጀትና ባለድርሻ አካላት ውይይት በማካሄድ ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች አኳያ ከ(20%) ነጥብ እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል እንዲያሳውቁ በማድረግ፣ የቅርብ ሃላፊ ምዘና የተካሄደው በተዘጋጀው የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በየደረጃው የሚገኙ የሚመለከታቸው አካላት /የስራ ሃላፊዎች/ አስፈላጊውን ውይይት በማካሄድ ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች አንጻር ከ(10%) ነጥብ እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል እንዲያሳውቁ በማድረግ እና ከስትራቴጂካው ግቦች (ከስኮር ካርድ) (70%) ምዘና ለማካሄድ በተዘጋጀው የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በየደረጃው የሚገኙ የምዘና ቴክኒክ ቡድኖች/ ባለሙያዎች ዓመታዊ የስትራቴጂካዊ ግቦች እቅድ አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ የተለያዩ የመረጃ ምንጭ ዘዴዎችን በመጠቀም ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች እና ከተሰበሰቡት መረጃዎች አንጻር ነጥብ እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል እንዲያሳውቁ በማድረግ ምዘና ተካሂዷል፡፡ ከፈጻሚ አንጻር ለሚካሄድ ምዘናም የስኮር ካርድ ከ(70%) ፣ራስን የማብቃት እቅድ አፈጻጸም ከ(10%)እና ከቅርብ ኃላፊ ከ(8%) ለሚካሄደው ምዘና በኬዝ ቲም አስተባባሪ ወይም በቅርብ ኃላፊው የሚከናወን ሲሆን ቀሪው በስራ ባልደረቦቹ ከ(7%) እንዲሁም በራሱ በፈጻሚው ከ(5%) እንዲሰጥ ተደርጎ ያገኙት ውጤት ተደምሮ ከ100% እንዲቀመጥ ተደርጓል፡፡በሁሉም ተቋም እስከ ግለሰብ ድረስ የተደረገው ምዘና መረጃ በዋናነት በማስረጃ የተደገፈና በሁሉንም አካላት ተቀባይነት ያላቸው ማስረጃዎች ላይ ትኩረት ተደርጓል፤ በሌላ በኩል በአንዳንድ ተቋማት ለግቦቹ አፈፃፀም የሚቀርቡ ማስረጃዎች ተገቢነት የሌላቸው እና ከአፈፃፀሙ ጋር የማይዛመዱ እንደነበር ታይቷል፡፡
  • 21.
    11 1.3 የመጽሐፍ ግምገማለማካሄድ ማሳራታዊ በቂ ምክንያቶች Rational of the book review ትምህርት ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ልማት በማስፋፋትና በማሳደግ ዜጎችን ለማፍራት የሚያስችልና የህብረተሰቡን አመለካከት ወደ ሚፈለገዉ አቅጣጫ የሚለዉጥ ፣ ከአዳዲስ ቴክኖሎጂ ዉጤቶችና ሳይንሳዊ ግኝቶች ጋር በማስተዋወቅ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ባህላዊ ዕድገቶችንና እሴቶችን የሚያፋጥን መሳሪያ ነዉ፡፡ በመሆኑም የአንድ ሀገር የትምህርት ስርአት ግቡን የሚመታው ወቅቱን የጠበቀ፣ ከቴክኖሎጂ ጋር የሚራመድ፣ ሀገራዊ፣ አህጉራዊና አለም አቀፋዊ ይዘቱን፣ ጥራቱና ተደራሽነቱን የጠበቀ እና ያገናዘበ ስርአተ ትምህርትና ማጣቀሻ መጽሐፍት በማዘጋጀት ለተጠቃሚዎች ሁሉ በተግባር ላይ ሲውል የትምህርትና ስልጠና ግልጽነት ላይ አስተዋጾው ከፍተኛ ነው፡፡ የሀገራችን የትምህርትና ስልጠና ጥራት ለማስጠበቅና የሰልጣኝ ተማሪዎችን በአካባቢያቸው ተጨባጭ ሁኔታ በተቀረጸ ስርአተ ትምህርትና ማጣቀሻ መጽሐፍ በተገቢ አግኝተው እንዲማሩ በትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ ላይ ማሰልጠኛ ተቋማት በትኩረት መሰራት አንዳለባቸው አስቀምጠዋል፡፡ ስለሆነም የቴክኒክና ሙያ የስልጠና ዘርፍ በኢፊዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ስር በነበርንበትም ጊዜ ይሁን አሁን ወጥቶ የራሱን ተግባራት በሚከውንበት ወቅት የማይነጠሉን ስራዎች እነሱም በሚኒስቴሩ ያወጡትን ስድስት መርሀ ግብሮች ያሉት የአጠቃላይ የትምሀርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅ ቀርጾ በመተግበር ላይ በነበረበት ጊዜ አብረን እየተገበርን ነበር፡፡ ከነዚህም ውስጥም አሁንም አጠናክረን የቀጠልነው አንዱና ዋነኛው "የስርዓተ ትምህርት ማሻሻያ መርሀ ግብር" በመሆኑ ፓኬጁ ከተቀረጸበት ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ በመርሀ ግብሩ ዙሪያ በርካታ ስራዎች በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ትምህርትና ስልጠና ብቃት እና ጥራት በማረጋገጥ የሀገሪቱን ምርታማነት እና ልማት ለማፋጠን በተቋማቶቻችን ጋር በመሆን ደረጃውን የጠበቀ ስርአተ ትምህርትና የስልጠና ማጣቀሻ መጽሐፍት በማዘጋጀት በአግባቡ እንዲተገበር በማድረግ የተማሪዎችን ውጤትና ስነ ምግባር ማሻሻል ተገቢ ሀኖ አገኝቶታል፡፡ የምንሰራቸውን ስራዎች አንድ ላይ በማደራጀትና በማቀናጀት ጥራቱንና ደረጃውን የጠበቀ ስርአተ ትምህርት ለማዝጋጀትና
  • 22.
    12 ስርዓተ ትምሀርቱን በተጨባጭተግባራዊነቱን ለመከታተል ይረዳ ዘንድ ይህን የማሰልጠኛ መጽሐፍት ግምገማ የጥናት ሰነድ ለአመራርና ለባለሙያዎች ማወያያት እና ማጸደቅ አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ በውስጡም የግብዓት አቅርቦትና ስርጭት እንዳኖር የተደረገ ሲሆን በአጠቃላይ የጥናት ሰነዱ የእቅድ ምእራፍ፡ ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት የለቀውጤት ያመጡ ተቋማት በሽልማት ለማበረታታት የቅድመ እውቅና ስራዎችን የማደራጀት ሥራ ያካትታል፡ ፡ የካ ቅርንጫፍ የትምህርት ስልጠና የተቋማት እውቅና አሰጣጥና እድሳት ዳሬክቶሬት የቴክኒክና ሙያ ቡድን ትምህርትንና ስልጠናን ለማዳረስና ጥራቱን በማስጠበቅ ተተኪው ትውልድ በዕውቀት፣ በክህሎትና በአመለካከት የበለፀገ ሆኖ ብቁና አምራች ዜጋ እንዲሆን ለማስቻል ስርአተ ትምህርት በማዘጋጀት ለሁሉም ሰልጣኝ ተማሪዎች የመማሪያና ማስተማሪያ መጻህፍት እንዲደርስ ለማድረግ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ሆኖም በነበረው አሰራር የሥርአተ ትምህርቱን ከማዘጋጀት በዘለለ በተቋማት በመገኘት ይዘቱን የመፈተሸና ወቅታዊ ማስተካከያዎችን የመስጠት አሰራር አለመኖሩ፣ የተማሪዎቹን የእድሜ ደረጃ፣ ጾታ፣ ፍላጎት የአካባቢዉን ተጨባጭ ሁኔታ፣ ባህል፣ እሴት፣ እንደዚሁም ሀገራዊ፣ አህጉራዊና አለማቀፋዊ ሁኔታዎችን ለማካተት ጥረት ቢደረግም በሚፈለገው ደረጃ ላይ ባለመድረሱ እንዲሁም መጻህፍቶቹ ለአያያዝ አመቺ አለመሆናቸው፣ አጋዥ መጻህፍት ተዘጋጅቶ አለመቅረቡና መጻህፍቶችን በሶፍት ኮፒ ለተቋመት ያለማድረስ ችግሮች በትምህርትና ስልጠና ጥራቱ ላይ የራሳቸውን አሉታዊ ተጽእኖ አሳድረዋል፡፡ 1.4 የመጽሐፍ ግምገማ፣ ምዘና እና መረጃ ምንጭና አሰባሰብ ዘዴ የመጽሐፍ ግምገማ፣ የምዘና እና መረጃ ምንጭ ዘዴዎች የተዋቀረው መዛኝ ቡድን በምዘና ወቅት የተዘጋጁ መመዘኛ መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ የተቋማት አፈፃፀም ደረጃ የሚያመላክቱ እና የምዘና ውጤት ለመሙላት የሚያስችሉ የመጀመሪያ ደረጃ መረጃ (Primary Data) እና ሁለተኛ ደረጃ መረጃ (Secondary Data) ተጠቅመዋል፡፡ መዛኝ አካላት የተጠቀመባቸው የመጀመሪያ ደረጃ መረጃዎች በምልከታ፣ በቃለ ምልልስና በውይይት ወቅት የተገኙ መረጃዎችን ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ መረጃዎች በዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ወቅት ተቋሙ ያለበት ደረጃና የዕውቅና፣ የእድሳት፣ የማስፋፋትና ደረጃ ማሳደግ ፈቃድ ግምገማ ሲካሄድ አስፈላጊ ፋሲሊቲዎችና መረጃዎች ስለመሟላታቸው ማረጋገጫ ቅፅ (Check List) ተጠቅሟል፡፡
  • 23.
    13 የመረጃ አሰባሰብ ዘዴበተመለከተ የተገልጋይ ህብረተሰብ ምዘና የተካሄደው በተዘጋጀው የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በእውቅና ፈቃድ አሰጣጥ ወቅት የምንጠቀማቸውን መመዘኛዎች ተጠቅመናል፡፡ የምዘና ቡድኑ ውይይት በማካሄድ ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች አኳያ ይህውም በመነሻነት ከያዛቸው ነጥቦች ሲሆን፡፡ አጠቃላይ የተቋሙ ፊዚካል ፋሲሊቲ 50%፣ ይዟል፡- ሀ) ተቋሙ የሚገኝበት አካባቢ ሥልጠና ለመስጠት አመቺ ነው፤ (ሙዚቃ ቤት፣ጋራጅ፣ ፋብሪካ፣ መናህሪያ፣ መጠጥ ቤት፣ በድምፅና በጭስ የሚያውክና የሚብክል፣ ጭፈራ ቤት) ለ) የተቋሙ ሕንጻ ወይም ግቢ ሙሉ በሙሉ ለሥልጠና አገልግሎት የሚውል ነው፤ ሐ) የማሠልጠኛ ተቋሙ ሕንጻ የአካል ጉዳተኞችን ሁኔታ ያገናዘበ ምቹ የሥልጠና ቦታ/አካባቢ ነው፣ መ) ለሠልጣኞችና ለአሠልጣኞች እንዲሁም ለወንዶችና ለሴቶች የተለዩ፣ በቂና ንጽሕናቸው የተጠበቁ መጸዳጃዎች አሉ፤ ሠ) በቂና የተሟሉ የአስተዳደር ቢሮዎችና ከአስፈላጊ ቁሶች ጋር ተዘጋጅተዋል/አሉ/ (ወንበር፣ ጠረጴዛ፣ ኮምፒትር፣ፕሪንተር፣ ሼልፍ/ቢያንስ ባለ ሁለትመደርደሪያ/፣ የእንግዳ መቀመጫ ወንበርና ጠረፔዛ) ፤ ረ) እንደ ሥልጠናዉ ስፋትና አስፈላጊነት እቃ ግምጃ ቤቶች/Stores/ እና ባለሙያ/ስቶር ኪፐር/፣ የባለሙያ ወንበርና ጠረፔዛ አለ፤ ሰ) በቂና የተሟሉ የዲንና ዲፓርትመንት ሀላፊዎች ቢሮዎችና ከአስፈላጊ ቁሶች ጋር ተዘጋጅተዋል/አሉ/ (ወንበር፣ ጠረጴዛ፣ ኮምፒትር፣ፕሪንተር፣ ሼልፍ፣ የእንግዳ መቀመጫ ወንበርና ጠረፔዛ ወዘተ) ፤ ወርክሾፖች/ ላቦራቶሪዎች/ ሠርቶ ማሳያዎች 17.5% የተቋሙ ፊዚካል ፋሲሊቲ 10%፣ ሀ) ሠርቶ ማሳያዎች ወይም ወርክሾፖች እንደየ ሥልጠና መስኩና ደረጃው ተፈላጊውን ችሎታና ክህሎት ሊያስጨብጡ በሚያስችሉ መልኩ በሙያ ምደባዉ መሠረት ልዩ ልዩ ማሽኖች ስለመኖራቸው፣ ለ) ሠርቶ ማሳያዎች ወይም ወርክሾፖች እንደየ ሥልጠና መስኩና ደረጃው ተፈላጊውን ችሎታና ክህሎት ሊያስጨብጡ በሚያስችሉ መልኩ በሙያ ምደባዉ መሠረት ልዩ ልዩ ቱልስና ኢኩፕመንት፣ ሐ) ሠርቶ ማሳያዎች ወይም ወርክሾፖች ውሀና መብራት ያለና እንደ ስልጠናው አስፈላጊነት በትክክል የተዘረጋ መሆኑ፤ መ) ሠርቶ ማሳያዎች ወይም ወርክሾፖች አቀማመጥ በ“8 work station” መሰረት መሆንና “5S”ን /አምስቱን ማዎች/ ተግባራዊ ያደረጉ ስለመሆናቸው፤
  • 24.
    14 ሠ) የጥንቃቄ መስፈርቶችን(Safety Requirements) (የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ፣ የእሳት አደጋ መከላከያ) በሚያሟላ መልክ የተደራጁና የደህንነት ማስጥቀቂያ የለጠፈ ናቸው ፤ መማሪያ ክፍሎች 5%፣ ሀ) በቂ የተፈጥሮ ብርሃን ያላቸው፣ ንጹሕ አየር የሚዘዋወርባቸው፣ ንፅህናቸውን የጠበቁና መብራቶችና ሶኬቶችና የሰልጣኝን የስልጠና ትኩረት የሚቀንሱ ክፍሎች ካሉ፤ ለ) አስፈላጊ ማቴሪያሎችና ቁሳቁሶችን ከስፋታቸው ጋር በተመጣጠነ ሁኔታ አሟልተው የያዙ ናቸው (ለአሰልጣኝ ወንበርና ጠረጴዛ፣ ለሰልጣኝ አርም ቼር ወንበር ፣LCD ፕሮጀክተር፣ ጥቁር/ግሪን/ ሰሌዳ እና ነጭ ሰሌዳ፤ ሐ) ማስተናገድ ከሚችለው የሰልጣኝ ቁጥር አንፃር፡- መገለጫዎቹ -ከሰልጣኝ ጥምርታ አኳያ በቂ ስፋት -ከሰልጣኝ ጥምርታ አኳያ በቂ ብዛት የሚገኙ የህዝብ አደረጃጀትና ባለድርሻ አካላት ውይይት በማካሄድ ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች አኳያ ከ(20%) ነጥብ እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል እንዲያሳውቁ በማድረግ፣ የቅርብ ሃላፊ ምዘና የተካሄደው በተዘጋጀው የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በየደረጃው የሚገኙ የሚመለከታቸው አካላት /የስራ ሃላፊዎች/ አስፈላጊውን ውይይት በማካሄድ ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች አንጻር ከ(10%) ነጥብ እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል እንዲያሳውቁ በማድረግ እና ከስትራቴጂካው ግቦች (ከስኮር ካርድ) (70%) ምዘና ለማካሄድ በተዘጋጀው የመመዘኛ መስፈርት መሠረት በየደረጃው የሚገኙ የምዘና ቴክኒክ ቡድኖች/ ባለሙያዎች ዓመታዊ የስትራቴጂካዊ ግቦች እቅድ አፈጻጸምን መሰረት በማድረግ የተለያዩ የመረጃ ምንጭ ዘዴዎችን በመጠቀም ከተቀመጡት የመመዘኛ ክብደቶች እና ከተሰበሰቡት መረጃዎች አንጻር ነጥብ እንዲሰጡና ለተመዛኙ አካል እንዲያሳውቁ በማድረግ ምዘና ተካሂዷል፡፡ ከፈጻሚ አንጻር ለሚካሄድ ምዘናም የስኮር ካርድ ከ(70%) ፣ራስን የማብቃት እቅድ አፈጻጸም ከ(10%)እና ከቅርብ ኃላፊ ከ(8%) ለሚካሄደው ምዘና በኬዝ ቲም አስተባባሪ ወይም በቅርብ ኃላፊው የሚከናወን ሲሆን ቀሪው በስራ ባልደረቦቹ ከ(7%) እንዲሁም በራሱ በፈጻሚው ከ(5%) እንዲሰጥ ተደርጎ ያገኙት ውጤት ተደምሮ ከ100% እንዲቀመጥ ተደርጓል፡፡በሁሉም ተቋም እስከ ግለሰብ ድረስ የተደረገው ምዘና መረጃ በዋናነት በማስረጃ የተደገፈና በሁሉንም አካላት ተቀባይነት ያላቸው ማስረጃዎች ላይ ትኩረት ተደርጓል፤ በሌላ በኩል በአንዳንድ
  • 25.
    15 ተቋማት ለግቦቹ አፈፃፀምየሚቀርቡ ማስረጃዎች ተገቢነት የሌላቸው እና ከአፈፃፀሙ ጋር የማይዛመዱ እንደነበር ታይቷል፡፡ ክፍለ ሁለት ሰንጠረዥ 2 ተቋሞቻችን ደረጃ በቴክኒክና ሙያ የእውቅና ፈቃድ ቡድን ተሰጥቷቸዋል ተ.ቁ. መለያ መስፈርት የተሰጠ ነጥብ የተቋማት ስም 1 የተቋሙ አጠቃላይ ሁኔታ፣ 2 መመሪያና ደንብ አከባበርና ቅበላን በተመለከተ 3 የመረጃ አያያዝ፣ አቀራረብና አሰጣጥ 4 ውጤት ተኮር የስልጠና አሰጣጥ 5 የአሠለጣጠን ስነዘዴ አጠቃቀም ሂደት 6 ተቋማዊ አቅምን በተመለከተ 7 ድህረ ስልጠና ጥናት እና የገበያ ፍላጎት ዳሰሳ ተቋማቱ ያመጡት ውጤት በመቶኛ
  • 26.
    16 ደረጃ ሰንጠረዥ 3 ተቋሞቻችንደረጃ በቴክኒክና ሙያ የእውቅና ፈቃድ ቡድን ተሰጥቷቸዋል ተጨማሪ መመዘኛ በእቅድ የተያዘ ተ.ቁ. መለያ መስፈርት የተሰጠ ነጥብ እጩ ምርጥ ተሞክሮ የክብደት መጠን ነጥብ 1 ውጤታማነትና ቀልጣፋነት 15% 2 የመስፋፋት ዕድሉና ዘላቂነቱ 14% 3 ጠቀሜታው 14% 4 የህብረተሰቡ ተሳትፎ 14% 5 የአስፈጻሚ አካላት ትኩረት 14% 6 የአጋር አካላት ትብብር 14% 7 ስነ-ምግባራዊ ተቀባይነቱ 15% Total 100%
  • 27.
    17 During Presentation aboutSelecting Criteria of Model Institute Written testimony taking place in Yeka branch TVET Group ADDIS ABABA CITY GOVERNMENT OF EDUCATION AND TRAINING INSTITUTION PROFESSIONAL QUALITY ASSURANCE, OCCUPATIONAL COMPETENCY AUTHORITY YEKA BRANCH EDUCATION AND TRAINING LICENSING, PROGRAM EXPANSION, RENEWAL of LICENSING AND RE LICENSING DIRECTORATE TVET GROUP PLAN CITY GOVERNMENT OF ADDIS ABABA EDUCATION AND TRAINING
  • 28.
    18 QUALITY OCCUPATIONAL COMPETENCYASSURANCE AUTHORITY YEKA BRANCH EDUCATION AND TRAINING INSTITUTE LICENSING AND RE LICENSING DIRECTORATE TO: EMD, Ygna and Sister Yemesrach TVET institutions won respectively ADDIS ABABA SUBJECT: SENDING EVALUATION RESULTS OF PRIVATE INSTITUTIONS In addition to the scan photo attached he following information have been discussed the team. As may be remembered, audit for the first have been carried out in private institutions. Accordingly, the criteria and standards for evaluating TVET institutes have been set down as follows; The auditors included new criteria this year if the institute is comfortable for Special Needs 100% 1. The capacity of raising enrolment (15%) out of this the institute got 2. Minimizing dropout (15%) --- 3. Cooperative training (15%)-- 4. Conducting training by certified professionals (15%) ---- 5. Presenting trainees to center of competency assessment and certification (CoCAC) for evaluation (25%) --- 6. Submitting monthly report in due time (10%) --- 7. Taking part in announcement, advertisement through media (5%) ----- 8. Invention and Innovation____________ (additional criteria) 100% --- We have attached here with the result obtained by conducting the evaluation carried out on the basses of the criteria stated above. Based on this, the result of the 3 TVET institutions out of 37 is now ranked 1st, 2nd and 3rd.
  • 29.
    19 Model TVET institutiona result arrived at by the judges’ clear winner of TVET for 2020 is EMD finishing construction work second and third is Yegna and Sister Yemisrach domestic work TVET institute judged by Committees member awarded the three to TVET in Yeka branch. 1.5 መካተት ከሚገባቸው መጠይቆች የመጽሐፍት ግምገማ በስራዝርዝር በምን መልኩ እንዲካተት ተመረጠ
  • 30.
    20 የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትናትግበራ የመማሪያ ማስተማሪያ መጻሕፍት ዝግጅት፤ ህትመት ተግባራትን እና ከዚህ ሊነጠል የማይችለውን የመማር ማስተማር ሥራ በመከታተል በትግበራ የሚታዩ ክፍተቶችን እየለዩ አቅም የመገንባትና የማሻሻል ተግባራትን ማካተት ይጠበቅበታል፡፡ ሆኖም የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅት የሚያከናውነው የእውቅና ፈቃድ የቴክኒክና ሙያ ቡድን በቼክሊስት አካቶ በአግባቡ እየተሰራ ባለመሆኑ እና በሊሎች ተግባራት ተጠምዶ በመቆየቱ በስርዓተ ትምህርት ትግበራ የጎላ ሚና ሳይጫወት ቆይቷል፡፡ እንደዚሁም ልዩ ትኩረት የሚያስፈልጋቸው የግል ተቋማት የጥራት ቅጥር ውልን አስመልክቶ ተቋማት ምን ማድረግ እንዳለባቸው የሚሰጠው አቅጣጫ ግለጸኝነት ባለመኖሩ ከግል ሰራተኞች ኤጀንሲ ጋር ማገናኘታቸውን መረጃ መጠየቅ ሲገባ ከማይገናኘው ውልና ማስረጃ የተቋማት የሰራተኛ ቅጥር ማረጋገጫ መጠየቅ የለበትም ቴክኒክና ሙያ ትምህርት እና ስልጠና በከተማደረጃም ይሁን በቅርንጫፍ ደረጃ አደረጃጀቱ በተገቢ ባለሙያ ባለመመራታቸው የሚፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ ባለማስቻሉ ስያሜውም የስርዓተ ትምሀርት ዝግጅትና በእውቅና ፈቃድ ቼከሊስቶች ውስጥ የመጽሐፍት ግምገማ በተገቢው ተካቶ እየተሰራበት አይደለም:: 1.6 የንግድ ሰራ፣ የመጸሐፍ ግምገማና ምዘና ማሳያዎች የምግብ ሸቀጥ ዋጋ ንረት ከሊላው መሰረታዊ ፍላጎት ባብላጫ ሕዝቡን እያሰቃየ ነው፡፡ እንዴትስ ከዚህ ስግብግብነት በንጹህ ህሌና ፍርድ በመስጠት መገላገል እንችላለን፡፡ በስራ ልምድ ያገኘሁት እውቀትን በሚመለከት ከሙያዬ ጋር በተያያዘ ስራ አስኪያጅ ሆኜ ከሰራሁባቸው ሙያዎች አንዱ በተማርኩት የሆቴል አስተዳደር እውቀት ትንሽ ላካፍላችሁ፡ ፡ የሆቴል ስራ አስኪያጅ ሆኜ ተቀጥሬ በምሰራበት ወቅት የማውቀውን ነገር ተግባራዊ ለማድረግ ችግር የፈጠረብኝ የሂሳብ ሹሙ ነበር፡፡ ይህውም በተቀጠርኩበት ኃላፊነት የምግብና የመጠጥ የሽያጭ ዋጋ በሬሲፒ መሰረት የምግብና መጠት ዋጋ ማውጣት ስላለብኝ የሽጭ ዋጋ አውጥቼ በማናጅመንት አስወስኜ ወደስራ ገባሁ፡፡ በአጭር ጊዜ ወደስራ እንድገባ ያደረገኝ ዝቅተኛ ዋጋ በማቅረቤ አብላጫውን ማናጅመንት ቡድን ስላሳመንኩኝ ነበር፡፡ በወቅቱ ባቀረብኩት የምግብና መጠጥ የሽያጭ ዋጋ ተቃውሞና ክርክር የለም ማለት አይደለም፡፡ በአብዛኛውን የማናጅመንት ቡድን የተገልጋይ እርካታ በማጤን የዋጋ ንረት ያበሳጨቸውን ደንበኞች ለማርካት አቋም የያዙ ስለሆነ ነበር እኔን ለመቅጠር የወሰኑት፡፡ ከተቀጠርኩም በኋላ እንደተረዳሁት አብዛኛውን ማናጅመንት ያበሳጨው ቀደም ብለው ተቀጥረው ውጤታማ ያልሆኑ ስራ አስኪያጆች ያደረጋቸው የምግብና መጠጥ የመሸጫ ዋጋ
  • 31.
    21 የተጠቃሚዎችን ገቢ ያላገናዘበየዋጋ ንረትና የተቀጠሩበትን ኃላፊነት የማይመጥን ለግል ጥቅማቸው ሲበዘብዙ መኖራቸው ነው፡፡ ከተቀጠርኩ በኋላ የምግብና የመጠጥ ዋጋ ቅሬታውን ያቀረበው የሂሳብ ሹም ቀደም ብሎ ከኃላፊዎች ሲዘርፍ የነበረው በእኔ ዝቅተኛ የሽያጭ ዋጋ ማቅረቤ አልተዋጠለትም ነበር፡፡ ያቀረብኩት የሽያጭ ዋጋ ለማሳያነት የአንድ ብርጭቆ ሻይ የሽያጭ ዋጋ 0.20 ሳንቲም ብቻ መሆን አለበት በሚል ነበር ያቀረብኩት፡፡ በተጨማሪም በወቅቱ ሊሎችንም ሽሮ እና በየአይነቱ 3 ብር ብቻ መሆን አለበት ያልኩኝ ሲሆን፡፡ የስጋ ወጥ የሽያጭ ዋጋ 6 ብር ብቻ እንዲሆን ማስወሰኔ ነበር ሂሳብ ሹሙን ያበሳጨው፡፡ ውቅቱ በ2000 እና 2001 ሲሆን የአንድ ኪሎ የስጋ ዋጋ ካራ አካባቢ 17 ብር እስከ 20 ብር ድረስ ብቻ ነበር፡፡ ያውም በጅምላ አወዳድረህ በትራንፖርታቸው ሆቴላችን ድረስ ያመጡልን ነበር፡፡ የሊላውን ትንተና ለጊዜው ትተን በወቅቱ የሻይ ሽያጭ ዋጋ ብቻ ለማሳመኛነት ስናይ፡- በዝርዝር ያቀረብኩት አንድ ኪሎ ስኳር በምን ያክል ብር ይሸጣል? መልሱም የአንድ ኪሎ ስኳር ዋጋ በአማካኝ ከ14 እስከ 19 ብር ነበር የምንገዛው፡፡ የሚቀጥለው ሻይ ለመጠጣት የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ማስላት ነው፡፡ እሱም የግበአቶቹ ስብስቦች ለማሟላት የአንድ እሽግ ሻይ ቅጠል ከነቅመሙ ምንያክል ይገዛል? በሚል ግበአቶቹን ማስላት ይቻላል፤ ሂሳቡን ስንሰራው አንድ ኪሎ ስኳር 1000 ግራም ያክል ነው፡፡ ለአንድ ብርጭቆ ሻይ የምንጠቀመው ስኳር 0.8 ግራም ብቻ ነው፡፡ ይህ ማለት አንድ የገበታ ማንኪያ ወይም (table Spoonful) በመሆኑ ስኳር አጠቃቀም እንደማያሰጋን ለማሳየት ሞከርኩ፡፡ በመሆኑም በአቬሬጂ በብዛት ስኳር የሚጠቀሙና፤ ስኳር የማይጠቀሙትን ተገልጋዮች እዛው አጣጥመን አንድ ኪሎ ስኳር 125 ብርጭቆ ሻይ ይወጣዋል ማለት ነው፡፡ ወደ ሻይ ቅጠል መጠን ስናልፍ አንድ እሽግ የሻይ ቅጠል በአሁኑ ጊዜ ከ 12 ብር እስከ 15 ብር የምንገዛው፤ በዛን ወቅት ከ2 ብር ጀምሮ እስከ 3 ብር ብቻ ነበር የምንገዛው፡፡ የቅመምም የግዢ ከፓኬት ሻይ ቅጠል የግዚ ዋጋ ብዙ ስለማይበልጥ አያሰጋም፡፡ ያውም መስሪያ ቤታችን የሚገዛው በጅምላ በመሆኑ፣ በብዛት ለሚገዛ ማንኛውም አካል ከዚህም ዋጋ ሊቀንስ ይችላል፡፡ አንዷ እሽግ የሻይ ፓኬት 100 የሻይ ብርጭቆ ይወጣዋል፡፡ ታዲያ የሂሳብ ኃላፊ ከ0.20 ሳንቲም በላይ የሽያጭ ዋጋ ማቅረብ ተመራጭ ነው የምትለው በአጭር ጊዜ ለመክበር ነው? የሚል ጥያቄ ያቀረብኩለት፡፡ በዚህ መልክ ያቀረብኩለት ሙያዊ ትንታኔ ክርክሩን ያነሳው የሂሳብ ሹም ደስ አላለውም? በወቅቱ አለቃው ስለነበርኩኝ በኔ ቁጥጥር ስር በመሆኑ ስራውን እስከለቀቀበት ድረስ በሽርክና ሲዘርፈው የነበረው የትርፉ ዋጋ በአጭሩ ሊያየው ስላልቻለ ለቆ እንዲወጣ አደረኩት፡፡ እኔም የምሰራበትን ይህንን ኃላፊነት ለቅቄ እስከ ወጣሁበት ጊዜ ድረስ ትርፋማነትም ሆነ የሰራተኛውን ተጠቃሚነትና እርካታ በጥናት መጠይቅ በማዘጋጀት ፍላጎታቸውን በመጠይቄ ምግብ ቤቱ ለኪሳራ አልተጋለጠም፡፡ የጥናት ግኝቱ እንደሚያሳያው የምግብ ቤቱ ተጠቃሚዎች እንደሚያነሱት ከሆነ ወጪ የለበትም ለምን ብዙ ክፈሉ እንባላለን ነበር
  • 32.
    22 ይህውም ለውሃ፣ ለመብራት፣ለቤት ክራይና የቁሳቁስ ማጓጓጪ በማያወጣበት ሁኔታ የምግብ ሽያጭ ንረቱ ለምን እንደመጣ አልገባንም ነበር እያሉ የነበሩት፡፡ ምግብቤት ከወጪ ይልቅ፤ ገቢ ያለው ሲሆን እሱም የአዳራሽ ኪራይ ገቢ ምግብና መጠጥ አክሳሪ ነወ ከተባለ፤ እንዴት መደጎም ያቅተዋል የሚል ነበር፡፡ እኔም በሀሳባቸው ተስማምቼ የጥናቱን ውጤት ለማናጅመንቱ አስታውቄ ስራውን ጀምሬለሁ፡፡ የቀጠርናቸውን ሰራተኞች ክፍያን የማያሰጋን መሆኑን አስመልክቶ በምግብ ቤቱ ውስጥ ስንሰራ የመብራት፣ የውኃና የቤት ኪራያ ያማንከፍል መሆኑ ነበር፡፡ የምግብ ቤት ህንጻ ውስጥ ሁሉም አይነት የምግብ ዝግጅት፣ ማብሰያ ኦቭን / ማሽኖች፣ የምርት ማምረቻ ትልልቅ ማሽኖች የዳቦ፣ የወጥና የእንጀራ ማብሰያ መኖራቸው፣ በተጨማሪ ምግቤት የሆነው ህንጻ ገቢ የሚያስገኘው እሁድ፣ ቅዳሜና ማክሰኞ የሚያከራየው ለሰርግ እና ሳምንቱን ሙሉ ለስብሰባ አዳራሽ ያውም አዳራሹን ለመከራየት በወረፋ የሆነ ነበር፡፡ …… ብርሃኑ መአዛ የቴክኒክና ሙያ ገጽ | Facebook Food item inflation is hurting the people more than any other basic need. How can we be free from this greed by a clear conscience and judgment? =============------------……………..-------------=======-- …………----------------============ Inflation is hurting the people more than any other basic need. How can we be free from this greed by a clear conscience and judgment? One of the professions I have gained as a manager in terms of my work experience is to share with you some of my knowledge of hotel management. It was the accountant who made it difficult for me to apply what I knew when I was working as a hotel manager. As a result, I had to set the price of food and drink according to the recipe, so I set the price and decided to go to work. I was able to get a job in a short period of time because I was able to convince the majority management team that I could offer a lower price. This does not mean that there is no opposition to the sale of food and drink. Most of the management team decided to hire me because they were determined to satisfy the customers who were upset by the inflation. After I was hired, I realized that most of the management was frustrated by the fact that the cost of food and beverage sales by formerly inactive managers was exploited by consumers
  • 33.
    23 who did nottake into account the income of consumers and did not meet their responsibilities for personal gain. After I was hired, the accountant who complained about the price of food and drink did not agree with my lower price, which he had previously robbed. To illustrate the point, I suggested that the price of a glass of tea should be only 0.20 cents. I also told others at the time “Shiro” sauce that it should be 3 birr and only. The decision to sell meat sauce for only 6 birr, angered the accountant. The seasons were between 2000 and 2001, and the price of a kilo of meat in Kara area Yeka sub-city was only 17 birr to 20 birr. In fact, they brought us to our hotel in bulk. Leaving aside analysis for a moment, we see only the price of tea at the time. Answer: The price of a kilo of sugar costs an average of 14 to 19 birr. The next step is to calculate the resources needed to drink tea. How much does it cost to pack a cup of tea to complement the set of ingredients? The inputs can be calculated by: When we do the calculations, one kilogram of sugar is about 1000 grams. We use only 0.8 grams of sugar per cup of tea. I tried to show that it is safe to use sugar because it is a table spoon. When we move to the size of a tea leaf, we currently buy one pack of tea leaves for 12 birrs to 15 birrs; At that time, we only bought from 2 birr to 3 birrs. The purchase of spices is not much more expensive than packets of tea leaves. In fact, because our office buys in bulk, it can be cheaper for anyone who buys more. One pack of tea contains 100 cups of tea. So, the accountant says that it is better to offer a sale price of more than 0.20 cents to be honored in the short term? I asked him. Isn't the accountant who raised the issue in my professional analysis happy? Since I was the boss at the time, it was under my control, so I had to let him leave because he could not see the value of the profits he was plundering until he resigned. By the time I left this job, the restaurant was not going to go unnoticed by researching the profitability and satisfaction of the staff. According to the study, the restaurant's users say that there is no cost, so why not pay more for water, electricity, rent, and transportation? Restaurant
  • 34.
    24 rather than cost;If he has an income and he is said to be a banker who earns money from renting a hall; He wondered how he could keep up. I agreed and informed the management of the study and began work. The fact that we worked in the restaurant did not have to pay for electricity, water and rent. In the restaurant building there are all kinds of food preparation, cooking ovens, large production machines, bakeries, kitchens and confessionary, as well as the restaurant building, which is rented on Sundays and Saturdays for weddings and weekends. …… የኔን የንግድ አለም ከላይ ካቀረብኩት ተሞክሮ ባላነሰ ብዙ ውጣ ውረድ አይቻለሁ፡፡ የንግዱን አለም እስከማውቀው ድረስ በምሳሌ ለማስቀመጥ ያክል ለተወሰነ ጊዜ ስሰራው የነበረውን የሙባይል ካርድ ሽያጭን እንመልከት፡- የሀብታምና የድሀ ደረጃ በመግዛት አቅም የተለያየ ነው፡፡ ልክ እደዚሁም የሰውልጅ የመግዛት አቅም ዝቅተኛ ይሁን ከፍተኛ ልክ እንደዚሁ የተለያየ ነው፡፡ የመግዛትን አቅም ስናነሳ እኔ ካርድ በምሸጥበት ጊዜ የነበረው ልዩነት በጣም ሰፊ ነበር፡፡ ለማሳየነት ያክል የተንቀሳቃሽ ሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ የሽያጭ ሰንጠረዥ እስከ 3,000 ሺ ብር እንዳለ ስንቶቻችን እናውቃለን? አሁንማ የከፍተኛ ሽያጭ በኦን ላይን የፈለግነውን ያክል መግዛት ስለምንችል፤ ከላይ ካስቀመጥቁት ብር መጠን በላይ ይመስለኛል፡፡ በመሆኑም የሀገራችን የኑሮ ገቢ ደረጃ የሚገልጽ የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ግብይት እንመልከት፡፡ በቀን የ5 ብር ካርድ የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ስሸጥ የነበረው በብዛት ስንመለከት 1000 ሺ ካርድ በቀን ገዝቼ በመሸጥ እጨርስ ነበር፡፡ የ100 ብር የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ካርድ ግን በቀን የምሸጠው ብዛት 10 ብቻ ነበር፡፡ ስንቶቻችን ነን የቅድሚያ ክፍያ የ 3,000 ሺ ብር የሙባይል ስልክ እንዳለ የምናውቅ? በፊት ለጅምላ አከፋፋዮች ይሸጥ እንደነበረ የማውቀው ነው፡፡ ይህንን ያክል ሊገዛ የሚችል ካፒታል ያላቸው የግል ድርጅቶች እንዳሉም ማወቅ ይቻላል፡፡ ይህንን የቅድሚያ ክፍያ ካርድ ገዝቼ በምሸጥበት ወቅት በወር ውስጥ አንድም ጊዜ የ 3,000 ሺ ብር የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ የሚጠይቅ አልነበረም፡፡ በንግድ ሀገር ውስጥ የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ካርድ ግብይት የሕዝቡን የኑሮ ደረጃ እያየ የየትኛው የገቢ አቅም ነው አትራፊ ብለህ ብትጠይቅ? ከላይ በቀረበው የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ግዢ መሰረት ለማብራራት ያክል ሁለቱም እኩልየሚሆኑበት ጊዜ መኖሩ ወይም ሦሥተኛው ከብዙ ወራቶች እና አመታቶች ቆይታ ተፈላጊ የሚሆንበት ጊዜ መኖሩ እንደገበያ አጥኚ በጣም አስገራሚ የትርፍና ኪሳራ ቀመር
  • 35.
    25 ስሌት ያደርገዋል፡፡ ምክንያቱምየግል ድርጅቶች በአትራፊነት ላይ የተመሰረቱ በመሆናቸው ነው፡፡ በመሆኑም የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ስንገዛ የምንገዛበት ሂሳብ ለሱቋች አትራፊ እንዲሆኑ ግዴታ ሽያጩ ከሚሸ ጡበት ዋጋ ግዴታ መቀነስ እንዳለበት ይታወቃል፡፡ ምክንያቱም ነጋዴው የሚሰራው ለማትረፍ እንጂ ለጽድቅ አለመሆኑ ይታወቃል፡፡ ከቴሌ ለማትረፍ አውጥተው የሚሸጡ ጅምላ አከፋፋዮች የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ የ 5 ብሩን የአየር ሰአት ካርድ የምገዛቸው ከ 4.70፣ 4.75፣ 4.80 ሳንቲም እስከ 4.85 ሳንቲም ድረስ ሲሆን፡፡ ብዙጊዜ ቀደም ብለው የተጻፉት ቁጥሮች በእርግጥ አይኖሩም፡፡ ሁልጊዜ ግን የምሸጠው የ 5 ብሩን ካርድ ምንም አይነት መውጣት መውረድ ቢኖር ትርፌ እንዲሆን በማስላት 0.5 ሳንቲም ትርፍ ብቻ ነበር፡፡ የ 100 ብር ካርድ በቀን የሚሸጥልኝ ብዙ ጊዜ ባይሆንም ከ 5 ብር ትርፍ ሲሆን፤ ባብዛኛውን ጊዜ ግን ትርፌ 4 ብር ብቻ ነበር፡፡ የሚሸጥልኝ የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ ከፍ አለ ዝቅ አለ የ100 ብር የሙባይል ስልክ የቅድሚያ ክፍያ እኔ ግን ባለሱቆቹ እንድሸጥላቸው የሚፈልጉት በ4 ብር ትርፍ ብቻ ስለነበረ የትኛው አትራፊ የትኛው ብዙ ስው እንደሚፈልገውና አትራፊ እንደነበር ከላይ ባቀረብኩት የሂሳብ ቀመር መረዳት ይቻላል፡፡ በመሆኑም ከላይ ባቀረብኩት የሽያጭ ፍላጎት ብዛት የገበያ ጥናት ሳያደርጉ ግንባታ ማካሂድ እንደሊለባቸው የሪልስቴት ባለቤቶችና ለመንግስትም ጭምር በግልጽ የሚያመላክት ነው፡፡ በመሆኑም ከኢንቨስተሮቹ ወደ መንግስት እንግባ፤ በግምገማና ምዘና ዙርያ የተለያዩ ፀሃፊያን የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት የግምገማና ምዘና አስፈላጊነት እና ምንነት ያስቀምጣሉ ለአብነት፤- በጂኦርጂያ ዩንቨርሲቲ የህዝብ አስተዳደር ፕሮፌሰር የሆኑት Theodore H. Poister እንደሚያስቀምጡት በመንግስት ተቋማት ወይም ትርፍን አላማቸው ባላደረጉ ተቋማት የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና (Performance Measurement) ስንል የመንግስት ፕሮግራሞች ወይንም ስትራቴጂዎች መሳካት አለመሳካቱን የምናረጋግጥባቸው ግልጽና ሊለኩ የሚችሉ አመላካቾች መሆናቸውን ያስቀምጣሉ፡፡ የሚቀመጡት አመላካቾችም ብቃትን፣ ፍጥነትን (ቅልጥፍናን)፣ የህዝብ/ተገልጋይ እርካታን፣ የአገልግሎት ጥራትን፣ ወጪን፣ ምርታማነትና መሰል ጉዳዮችን ለመለካት የምንጠቀምባቸው ናቸው፡፡ፕሮፌሰሩ በዚሁአለም አቀፍ ተቀባይነትን ባገኘ መጽሀፋቸው እንዳስቀመጡት የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና (Performance Measurement) በተለይ በመንግስትና ትርፍን መሰረት ባላደረጉ ተቋማት ረዘም ላለ ጊዜ በእሳቤው ላይ ፍላጎት ያሳደሩ ቢሆንም ከረጅም ጊዜ በኋላ ወደተግባር እንዲገቡ ያስገደዳቸው ሁለት ምክንያቶች መሆናቸውን ያስቀምጣል፡፡ አንደኛ፤- በመንግስት አካላት፣ በመገናኛ ብዙሀንና በአጠቃላይ በህብረተሰቡ ዘንድ የተጠያቂነት ስርዓት እንዲዘረጋ
  • 36.
    26 ፍላጎት ማደር፤ ሁለተኛ፤-በአስተዳደር አካላትና በሰራተኞች ዘንድ እየጨመረ የመጣውን የውጤታማነት ፍላጎት መሰረት እንደሆነ ያስቀምጣል፡፡፡ በዚህም የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና በአግባቡ ከተቀረጸና ከተከናወነ ለአስተዳደር አካላትም ይሁን በውስጡ ለሚገኙ ሰራተኞች ተቋማቸውን የማስተዳደሪያና የመከታተያ መሳሪያ በመሆን ያገለግላል፡፡ በዚህም ብቻ ሳይወሰን ለመንግስት አካላትም ይሁን ለበጀቱ መሰረት ለሆነው ህብረተሰብ ተጠቃሚነት ደጋፊ የሚሆን የተጠያቂነት ስርዓት በመዘርጋት ወደሚፈለገው ግብ ለመድረስ ያግዛል፡፡ (Osborne and Gaebler፣ Reinventing Government,) በሚለው መጽፋቸው ግምገማና ምዘናን መጠቀም ለምን አስፈለገን በሚል ጥያቄ መነሻነት የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ን ጥቅምና አስፈላጊነት ያብራራሉ፡፡ በዚህ ጽሁፍም ወቅታዊ የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና ተደራሽ ግብን ከማስቀመጥ ጀምሮ፣ ከስትራቴጂው ወይም ከፕግራሙ ወይም ደግሞ ከተቋሙ ጋር ተያያዥ የሆኑ መረጃዎችን በመስጠት ለውሳኔ መሰረት በመሆንና በዚህም ወደተሻለ የብቃት ደረጃ ለመሸጋገር እድል የሚሰጠን ሲሆን የተጠያቂነት ስርዓትንም በተሻለ ደረጃ እንድንዘረጋ በማገዝ ረገድ ጉልህ ድርሻ ስለሚኖረው እንደሆነ ያስቀምጣሉ፡፡ (Osborne and Gaebler) በዚሁ መጽሐፋቸው አያይዘው እንደሚያስቀምጡትም ያለ አፈጻጸም ግምገማና ምዘና ስኬትን ከውድቀት ነጥሎ ማቅረብ አይቻልም፡፡“If you don’t measure results, you can’t tell success from failure” (p. 147), ስኬት ካልታወቀ ደግሞ ተገቢና ውጤታማ ማበረታቻ ለማድረግ ይቸግራል፤ በተመሳሳይ ውደቀት ካልታወቀም መንስዔውን ተረድቶ ማስተካከያ መውሰድ አይቻልም፡፡ ስለሆነም ወቅታዊ የአፈጻጸም ግምገማና ምዘናን እንደ አንድ ተቋምን የምንመራበት መሳሪያ አድረገው በጽሁፋቸው ያስቀምጡታል፡፡ይህንን መነሻ በማድረግ በባለፉት ዓመታት በከተማ አስተዳደሩ ስር የሚገኙ ተቋማት በይበልጥ የግንባታውን ሴክተር ጉድለቶች ተከታታይነት ያለው የመረጃ አቅራቢዎች ኦዲተሮችን እየጠቀሱ ጽሑፋቸውን በሚገባ ማቅረባቸው ይታወቃል፡፡ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ሂደቱንም በየጊዜው በጥራትና በተቋማት ብዛት እየተሻሻለ መምጣቱ እና የተቋማት ውጤት ተኮር ተግባራት አፈፃፀም በመጽሐፍ ግምገማና ግምገማና ምዘናው ትልቁን ድርሻ እንዲይዝ የተደረገበት ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ በተከታታይ አመታት የተካሄዱ ግምገማና ምዘናዎች እንዲሁም ግምገማና ምዘናው በተካሄደባቸው ተቋማት በተግባር አፈፃፀምና በአሰራሮቻቸው ላይ ውጤቶች መጥቷል፡፡ /////……..=======///////////………..------ //////////…….,.,.,.,
  • 37.
    27 2. ምዕራፍ ሁለት 2.1የካ ቅርንጫፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት ደረጃ የተቋማት የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና ስትራቴጂ አፈፃፀም ክትትል፣ ግምገማ በየካ ቅርንጫፍ የቴ/ሙ/ት/ስ/ተቋማት ደረጃ የተቋማት የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና ስትራቴጂ አፈፃፀም ክትትል፣ ግምገማ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ቡድን ባለሙያዎች የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና ስትራቴጂ አፈፃፀም እንዲሁም የተሰሩ ስራዎች አፈፃፀም የሌላቸው ሴክተሮች ጊዜያዊ የመዛኝ ቡድን በማዋቀር በማዕከል ደረጃ በስሩ የሚገኙ ተቋማት የፈፃሚ ግለሰቦችን የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና እንዲያካሂዱና ውጤት እንዲተነትኑ ከመስፈርቱ በመሰረዙ መጠይቁ ውስጥ አልተካተተም 2.2 የመጽሐፍ ግምገማና የቀጠለው የፖሊሲ ክፍተት ጥናት Book review and subsequent policy gap study 2.3 ነባራዊ ሁኔታን መረዳት /understanding the current situation/ ትምህርትና ስልጠና ሴክተር እንደ ሴክተር የሁሉም ሴክተሮች መሰረት ስለሆነ ለአንድ ሀገር ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት ትልቅ አስተዋጾ ያለው መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት የኢ.ፌ.ዲ. ሪ ትምህርት ሚኒስቴር በመጀመሪያ ደረጃ ሆነ በከፍተኛ ትምህርት ጥራት አግባብነት ኤጀንሲ የዜጎቹን አስተሳሰብ፣ አመለካከትና እውቀት ለማጎልበት በተለያዩ ጊዚያት የተለያዩ ፓኬጆች፣ ስትራቴጂዎችንና ፕሮግራሞችን በመዘርጋት የትምህርትንና ስልጠና ጥራት ለማረጋገጥ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ በመሆኑም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት፣ ስልጠና ጥራት ሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን አዲስ አደረጃጀት በመከተል በክልሎች ደረጃ ሲመሰረት ከላይ የተጠቀሱት ሴክተር አንዱ አካል ሆኖ በ2011 ዓ.ም በአዋጅ ተመሰረተ፡፡ በመሆኑም የተማሪዎችንና ሰልጣኞች ፍላጎት ለማርካት በተለያዩ ጊዚያት የተቀረጹትን መርሀ ግብሮች በመቀበል ተግባራዊ በማድረግ ላይ ቢሆንም፤ በትምህርትና ስልጠና ጥራት ላይ ያሉት ግድፈቶችን በወጣው ስትራቴጂና ፓኬጅ መሰረት በቼክሊስት አካቶ ከመስራት አንጻር ችግሮቹን መቅረፍ አልተቻለም፡፡ ለዚህም ሲባል የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ወደ ለውጥ ስራ ውስጥ እንዲገቡ የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት
  • 38.
    28 በማስጠናት ከ2011 ዓ.ምበአዲስ አደረጃጀት ተቅሮ ተገልጋዩን ለማርካት ተግባራዊ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ በዚህም መሰረት በትግበራ ወቅት ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ዳሰሳ ጥናት አድርጎ በስራ ሂደቶች አሰራር ላይ ክፍተት ያለባቸው መሆኑን ለይቷል፡፡ በመሆኑም የተዘጋጀው የክህሎት ክፍተት መሙያ ስልጠና ለኃላፊዎችና ለባለሙያዎች ለ10 ተከታታይ ቀናት በሁለት ዙር የሚጠናቀቅ ተደርጎ የተሰጠ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የተሰጠውን ስልጠና ለውጥ ማምጣቱና አለማምጣቱ የተደረገ ጥናት ባይኖርም፡፡ ልክ ስልጠናው እንዳበቃ የስልጣኝ እርካታ መለኪያ ማሰባበቡ ይታወቃል፡፡ ሆኖም በመአከል ደረጃ የእርካታ መለኪያ ማሰባሰቢያ ሆላ ቀር በሆነ የአሰባሰብ ዘዴ በመሰብሰቡ እስካሁን ውጤቱ ይፋ ሳይሆን ቀርቷል፡፡ በእኔና አብረውኝ ሲሰለጥኑ በነበሩ ጓደኞቼ እይታ የተሰጠው ስልጠና የአስፈጻሚዎችንና አመራሮችን አቅም የማይገነባ ሆኖ አግኝቸዋለሁ፡ ፡ በመሆኑም ችግሮችን ለመፍታት አዲስ አደረጃጀት ቢዋቀርም የአመራርም ይሁን የአስፈጻሚ አካላት አቅም ላይ ተቋማትንም ይሁን ኮለጆችን ከዘመኑ ወረርሺኝ የሚታደግ አሰራር እየተተገበረ አይደለም፡፡ በዚሁ መሠረት ባለስልጣኑ ለማህበረሰቡ ማቅረብ ከሚጠበቅበት አገልግሎት አንዱና ዋነኛው ጥራቱን የጠበቀ የትምህርት፣ ስልጠናና የተለያዩ አገልግሎት ቢሆንም ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን አውቆ ከማስተግበር ረገድ በርካት ጉድለቶች አሉ፡፡ ለዚህ ዋና ግመገማ ያደረሰኝ libraries and its facility እና በውስጥ የያዛቸው የመጽሐፍት ዝግጅት የሚለው ከእውቅና ፈቃድ መስጫ ወቅት በመስፈርት ደረጃ አለመውጣቱ ነው ይህንን አሰራር ትክክል አለመሆኑን ያወጣሁት፡፡ በመሆኑም ከምርጥ ተሞክሮ ቅመራውስጥ እንዲወጣ በመደረጉ የአሰራር ክፍተቱን የጎላ እንደሆነ ለማሳየት የፈለኩት፡ ፡ በመሆኑም በሁሉም የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ውስጥ የሚሰጠውን ውጤታማ ለማድረግ የስርአተ ትምህርት ዝግጅት በወነኛነት የአካባቢያዊ ፍላጎት ባገናዘበ መልኩ መቀረጽ ያለበት እንደሆነ ቢታወቅም መስፈርቱ እንዲወጣ መደረጉ በትምህርትና ስልጠና ጥራት ላይ በሀገር ደረጃ የሚያመጣውን ችግር በኃላፊነት ላይ የተቀመጡ አካላት እራሳቸው ይሸከሟታል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ከተቋማት የሚጠበቀው የስርአተ ትምህርት ዝግጅት በመማሪያ፣ ማስተማሪያ፣ እና መመዘኛ (TTLM) የመጽሐፍ ጋር ተያይዞ ብቻ ሳይሆን መዘጋጀት ያለበት፤ ለትምህርትና ስልጠና ጥራት ስርአተ ትምህርቱን ሊያግዙ የሚችሉ አጋዥ መጻህፍት በተጨማሪነት ለተማሪዎቹ ለማጠቃሻነት አዘጋጅቶ በማቅረብ የመማር ማስተማር መስተጋብሩን የተሳለጠ ማድረግ የማይታለፍ ሚና ቢኖረውም፤ አዲስ ተቋማት በእውቅና ፈቃድ ጥያቄ ወቅትም ይሁን ነባር ተቋማትን ለቤንችማርኪንግ
  • 39.
    29 ለመለየት እና ለመምረጥከመመዘኛ መስፈርት ውስጥ በመውጣቱ አሰራራችን ላይ ችግር ፈጥሯል፡፡ በመሆኑም የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ተቋማትን የመመዘኛ መስፈርት በሚዘጋጅበት ወቅት ተቋማት መጽሐፍ ዝግጅት እንደአንድ ስራ ሳይቆጠር ከማወዳደሪያ መስፈርቶች መውጣታቸው ፖሎሲውንና ስትራቴጂውን ካለመረዳት ነው፡፡ የመማሪያ መጽሐፍት ማዘጋጀትና ለሰልጣኝ ተማሪዎች ማሰራጨት እንደ ተቋም ስኬት ሊታይ ይገባል፡፡ ስራችንን በምንከውንበት ጊዜ ማለትም በእውቅና ፈቃድ ጥያቄ ወቅትም ይሁን ነባር ተቋማትን ለሊሎች ማሳያ እንዲሆኑ (ቤንችማርክ ለማድረግ) የማስተማሪያ መጽሐፍ፣ የማጣቀሻና የመመዘኛ መጽሐፍት ህትመት በመስፈርት ደረጃ መያዝ ተገቢ መሆኑን መረዳት አስፈላገጊ ነው፡፡ በተጨማሪም ተቋማት የተገልጋዮቻቸውን ፍላጎት ለማርካት የማስተማሪያ መጽሐፍ እንደስራቸው መያዝ አለባቸው፡፡ ችግሮችን በተቋም ደረጃ ለመፍታት የሚሰሪትን በግብ በማስቀመጥ መሰረታዊ መረጃዎችን በማሰባሰብና በማጠናቀር ስራ መስራትን ተገቢ ነው፡፡………… 2.4 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ሥእላዊ መግለጫ /High level Map/ ሥእል Figure 2 የመጽሐፍ ግምገማ ወቅት የሚሰሩ ስራዎች ሥእላዊ መግለጫ /High level Map/ ተገቢነቱና ጥራቱ በተረጋገጠየስልጠና ስርዓተ ትምሀርት የመማር ፍላጎት የስልጠና ሥርዓተ ትምህርቱን ማዘጋጀት ጥራቱን የጠበቀ የመጽሐፍት ሕትመት ማካሄድን ማረጋገጥ የማሰልጠኛ መጽሐፍት ትውውቅ ማካሄድ የትምህርት ግብዓት አቅርቦትና ስርጭት ተቋማቱ ያሉበት ደረጃ መመዘን የስልጠና ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ማካሄድ የመሰልጠኛ ሥርዓተ ትምህርት ክትትልና ግምገማ ማካሄድ የስልጠና ማጣቀሻ መጽሐፍት፣ ማኑዋልና ሞጁል ማዘጋጀት
  • 40.
    30 2.5 የመጽሐፍ ምዘና፣ግምገማና አፈጻጸማቸው ለተሻሉ ተቋማት ከመነሻ እስከ መድረሻ /End to End / የቴክኒከክና ሙያ የመጽሐፍ ምዘና ከትምህርትና ስልጠና ሞጁልና መርሃ ትምህርት /syllabus/ ተረክቦ የቅረንጫፍ ጽ/ቤት አውድ በማስያዝ፣ የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሐፍ ስታንዳርዱን በጠበቀ መልኩ በማዘጋጀት ትግበራውን በመከታተል በተማሪውና ሰልጣኙ ውጤትና ስነምግባር ላይ አዎንታዊ ለውጥ በማምጣት ብቁ ዜጋ ማፍራት፡፡ 2.6 የመጽሐፍ ምዘና እና ግምገማ ውጤትና ስኬት ሠንጠረዥ Table 4 ውጤትና ስኬት ግብዓት/Input/ ውጤት /Out put/ የግብ ስኬት /Out come/ የትምሀርት አና ስልጠና ጥራቱ በተረጋገጠ ስርዓተ ትምሀርት የመማር ፍላጎት ጥራቱንና ተግቢነቱን በጠብቀ ስርዓተ ትምሀርት የትምሀርት አገልግሎት ያገኙ ደንበኞች ጥራቱና ተገቢነቱን በጠበቀ የትምህርት ግብዓት የትምሀርት አገልግሎት በማግኘቱ ብቁና መልካም ስነምግባር ያለዉ ዜጋ የተሟላ ትምህርት ግብዓት አቅርቦት ማግኘት ለመማር አገልግሎት የተሟላ የትምሀርት ግብዓት ያገኙ አግልግሎት ፈልገው ወደተቋሙ የሚመጡ ደንበኞች 2.7 የፒሊሲ ጥናት ክፍተቶች 2.7.1 የመጽሐፍት ግምገማ ወቅት በስራ ዘርዝር መካተት ከሚገባቸው መጠይቆች በምን መልኩ እንዲካተት ተደረገ የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና ትግበራ የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሕፍት ዝግጅት፣ የህትመት ተግባራትን እና ከዚህ ሊነጠል የማይችለውን የመማር ማስተማር ሥራን በመከታተል በትግበራ የሚታዩ ክፍተቶችን እየለዩ የአቅም መገንባትና አሰራርን የማሻሻል ተግባራትን ማካተት ይጠበቅበታል፡፡ ሆኖም የሥርዓተ ትምህርት ዝግጅት የሚያከናውነው
  • 41.
    31 የእውቅና ፈቃድ የቴክኒክናሙያ ቡድን በቼክሊስት አካቶ በአግባቡ እየተሰራ ባለመሆኑ እና በሊሎች ተግባራት ተጠምዶ በመቆየቱ በስርዓተ ትምህርት ትግበራ የጎላ ሚና ሳይጫወት ቆይቷል፡፡ አሁንማ ይባስ ብሎ የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሕፍት ዝግጅት ተቋም እንደተቋም ሲመሰረት፣ እውቅና ሲያድሱና የስልጠና መስክ ስላስፋፉ ለሚጠየቅ የእውቅና ፈቃድላይ ከመመዘኛ መስፈርቶች ውስጥ እንዳይካተት ሲያደርጉተ ትምህርትና ስልጠና እየተመራ ያለው በትምህርትና ስልጠና ወይም በመምህርነት ያልተማሩ መሆናቸውን እያረጋገጠልን ነው፡፡ እንደዚሁም ልዩ ትኩረት የሚያስፈልጋቸው የግል ተቋማት የጥራት ቅጥር ውልን አስመልክቶ ተቋማት ምን ማድረግ እንዳለባቸው የሚሰጠው አቅጣጫ ግለጸኝነት ባለመኖሩ ከግል ሰራአሰራረነን ተኞች ኤጀንሲ ጋር ማገናኘታቸውን መረጃ መጠየቅ ሲገባ ከማይገናኘው ውልና ማስረጃ የተቋማት የሰራተኛ ቅጥር ማረጋገጫ መጠየቅ የለበትም፡፡ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት እና ስልጠና በከተማ ደረጃ ይሁን በቅርንጫፍ ደረጃ አደረጃጀቱ በተገቢ ባለሙያ ባለመመራቱ የሚፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ አልተቻለም፡፡ በእውቅና ፈቃድ አሰጣጥ መጠይቅ ወቅት የስርዓተ ትምህርት ዝግጅት፣ የማስተማሪያና ማጣቀሻ የመጽሐፍት፣ እውቅና ጠያቂው ተቋም መሟላትና አለመሟላት በእውቅና ፈቃድ ቼከሊስቶች ውስጥ በተገቢው ተካቶ እየተሰራበት ባለመሆኑ የትምህርትና ስልተጠና ጥራት ጉዳይ ላይ ችግር ፈጥሯል:: እንደሚታወቀው አጫጭር ስልጠና ተቋማት ቤተመጻሕፍት እንዲያሟሉ አይጠበቅም፡፡ ምክንያቱም 10 ሰልጣኝ እያሰለጠኑ ለላይብረሪ የቤት ክራይ እንዲከፍሉ አይጠበቅም፡፡ ነገር ግን እናሰለጥናለን ብለው ለያዙት እቅድ የሰልጣኝ መጽሐፍ ጥምርታ ማሟላት እንዳለባቸው መጠራጠር አያስፈልግም፡፡ ከዝርዝር መጠይቆቹ ምንምን አልተካተተመ? ቤተመጻሕፍት ሀ) በቂና ተፈላጊው የሰው ኃይልና ማቴሪያል/ኮምፒተር፣ ሼልፍ/ሎከር፣ ጠረፔዛና ወንበር/ ሁሉ ተሟልቷል (አግባብ ባለው ሙያ የሰለጠኑ ሀላፊና ረዳት) ፤ ለ) ከተፈቀደለት ሰለጣኝ ቁጥር አንፃር 25%ቱን ማስተናገድ የሚችል መሆኑ፤ ሐ) በቂ የተፈጥሮ ብርሃን፣ ፀጥታውን የጠበቀና የውጭ እንቅስቃሴ እይታ የማይረብሽ ከሆነና ንጹሕ አየር የሚዘዋወርበት /ባቸው/ ነው /ናቸው/፤
  • 42.
    32 መ) የንባብ ጠረጴዛዎችናመቀመጫዎቹ ምቹና ስታንዳርዱን የጠበቁ ናቸው፤ ሠ) የማሰልጠኛ ሞጁል /TTLM/ ለስልጠና ፈቃድ ለተጠየቀበት ሙያ መስክ፣ በሁሉም ሙያ አይነት፣ በሁሉም ደረጃ፣ በሁሉም የብቃት አሀድና በ3 ኮፒ ብዛት በላይበራሪው ስለመኖሩ፡ ፡ በእርግጥ ቼክሊስቱ የተዋጣለት ነው ማለት ባይቻልም፤ መሰረታዊ የሆነው (ሠ) ላይ የተቀመጠውን መስፈርት አጫጭር ስልጠና ማሰልጠኛ ተቋማት ማሟላት ግን ገድ ይላል፡፡ /////……..=======///////////………..------ //////////…….,.,.,., 3 ወሳኝ የመፅሀፍ ግምገማ እንዴት እንደሚፃፍ ትንተና የመጽሐፍ ግምገማን አስመልክቶ መገምገሚያ ነጥቦች በማውጣት ነው ስራው የተጀመረው፡ ፡ ጥልቅ ትንተናዎቹ ከመጽሐፍ ሪፖርት ወይም ከመጽሐፉ ይዘቶች ማጠቃለያ በላይ ነው ፡፡ ግምገማ ወሳኝ ድርሰት ነው የሚባለው አቅጣጫ ማሳየት ሲችልና የአካዳሚክ ሥራን ብቃቶች መገምገም ሲችል ነው፡፡ ዓላማው መጽሐፉን እንዳነበቡ ማረጋገጥ አይደለም - ማለትም እንደ ተሰጠው የተረዳ - ግን ስላነበቡት በጥልቀት ማሰብ እንደሚችሉ ለማሳየት ነው። መጽሐፉን በተሻለ ሁኔታ እንዲገመግሙ እንዲያነቡ በሚያነቡበት ጊዜ የሚከተሉትን ጉዳዮች ግምት ውስጥ ማስገባት አለብዎት ፡፡ በሚያነቡበት ጊዜ ማስታወሻዎችን ይያዙ ፣ ስለዚህ ምልከታዎን አይረሱም ወይም ወደ ኋላ ተመልሰው ማደን አለብዎት ማጣቀሻዎች ሀ. ዓላማ / መጽሐፉ-ደራሲው መጽሐፉን ለመጻፍ ዓላማው ምን ነበር? ዓላማዋን ገልፃለች?
  • 43.
    33 በግልፅ ወይም በትክክልመገመት ነበረበት? ለመፃፍ ዓላማው ብዙውን ጊዜ መጽሐፉ ወይም ክርክር ነው ስራው. (ምንም እንኳን ምሁራን ብዙውን ጊዜ የሌላ ምሁር ሥራን ውድቅ ለማድረግ መጻሕፍትን ይጽፋሉ ወይም ምክንያቱም የሆነ ነገር እየተጓዘ ነው ፣ ለመፃፍ ዋናው ዓላማ ሁል ጊዜ ክርክር ለማቅረብ ነው) ፡፡ መጽሐፉ ግልጽ የሆነ ማዕከላዊ ፅሁፍ / ክርክር አለው? ምን ያህል እና ምን ያህል ውጤታማ (ማለትም ፣ ይህ መጽሐፉ የተዘጋጀው በምን ዓይነት ማስረጃ ነው? ደራሲው ስለ እርስዎ ያሳምንዎታል? የእሷ/ሱ ተከራካሪ / ክርክር ትክክለኛነት? ለ. ምንጮች-ደራሲው ጥናቱን ሲያቀርቡ ምን ዓይነት ምንጮች ይጠቀማሉ? እነሱ ናቸው በዋናነት የታተሙ ሰነዶች ወይስ የቅሪተ አካላትን መዝገቦችን ያካትታሉ? ደራሲው ይስላል? ሌሎች እንደ ልብ ወለድ ፣ የሥነ ጥበብ ሥራ ወይም ቃለ-መጠይቆች ያሉ ሌሎች ቁሳቁሶች? የደራሲው ምንጮች እንዴት ናቸው በትረካው ውስጥ ተካትቷል? ያሉትን ዋና ዋና ምንጮች ሁሉ መታ አድርጋለች ብለው ያስባሉ ወይም ግድፈቶች አሉ? ሐ. ዐውደ-ጽሑፍ-ደራሲው የክስተቶችን ሰፋ ያለ ዐውደ-ጽሑፍ ምን ያህል በደንብ ያስረዳል ወይም እየተነጋገረ ስላለው ልማት? መጽሐፉ በጠባብ ላይ ያተኮረ ነው ወይስ ደራሲው ለመገናኘት ይሞክራል? ሰፋ ያሉ ዕድገቶች? መ. ዘይቤ-መጽሐፉ በደንብ ተጽፏል? ለመረዳት ቀላል ነው? በደንብ ይፈሳል? ጽሑፉ ጥቅጥቅ ያለ ነው፣ ዘርዘር ያላለ ከባድ እና ለመረዳት አስቸጋሪ ያደርገዋል? ደራሲው ለውጤታማነት ችሎታን ያሳያል? ከቀላል መግባባት ያለፈ ጽሑፍ መጻፍ? መጻፉ መጽሐፉን የበለጠ ያደርገዋል? አስደሳች? ሠ. የደራሲው ዳራ-የደራሲውን ብቃቶች እና ልምዶች ይመልከቱ ፡፡ ድረገጹን ይጠቀሙ እና ደራሲው ያዘጋጃቸውን ሌሎች ሥራዎች እና ምን ምን እንደ ሆነ ለመመርመር ቤተ መጻሕፍት ማውጫ ያነሷቸው ርዕሶች ፡፡
  • 44.
    34 3.1 መጽሐፍ ግምገማመግለጫዋች. ስለ መጽሐፉ ዓላማ መረጃ የሚያበረክት ፣ ለድርጊት ጥሪ የሚያደርግ ፣ ቁልፍ ምክሮችን ወይም ቀጣይ እርምጃዎችን የሚያጠቃልል ከሆነ ወይም በመጽሐፉ ውስጥ የተጠቀሱትን ቁልፍ ነጥቦችን እንዲያጤን በግምገማው መጥቀስ ተገቢ ነው ፡፡ አባሪ - በአባሪው ወይም በአባሪዎቹ ውስጥ ያለው ተጨማሪ ቁሳቁስ በሚገባ የተደራጀ ነው? እነሱ ከይዘቶቹ ጋር ይዛመዳሉ ወይም ከአጉል ውጭ ይታያሉ? በጽሑፉ ውስጥ ይበልጥ በተገቢው ሁኔታ ሊጣመር የሚችል ማንኛውንም አስፈላጊ መረጃ ይይዛል? ማውጫ - ለስሞች እና ለርዕሶች ወይም ለአንድ የተቀናጀ መረጃ ጠቋሚ የተለዩ ማውጫዎች አሉ ፡፡ መረጃ ጠቋሚው የተሟላ እና ትክክለኛ ነው? በመጽሐፉ ውስጥ የተወሰኑ ቦታዎችን ለመለየት የሚያግዙ እንደ ፣ ደፋር ወይም ሰያፍ ቅርጸ-ቁምነገሮች ጥቅም ላይ ይውላሉ? መረጃ ጠቋሚው ወደ ተዛማጅ ርዕሶች የሚመራዎትን “በተጨማሪ ይመልከቱ” ዋቢዎችን ያጠቃልላል? የውሎች የቃላት ዝርዝር - ትርጓሜዎቹ በግልጽ ተጽፈዋል? የቃላት መፍቻው የተሟላ ነው ወይስ ቁልፍ ቃላት የሉም? በጽሁፉ ውስጥ የተጠቀሱት ማናቸውም ውሎች ወይም ፅንሰ ሀሳቦች መካተት የነበረባቸው አልተካተቱም? የግርጌ ማስታወሻዎች - ከምዕራፍ እስከ ምዕራፍ ሲያነቡ ማናቸውንም የመጨረሻ ማስታወሻዎችን ይመርምሩ ፡፡ አስፈላጊ የሆኑ ተጨማሪ መረጃዎችን ይሰጣሉ? በጽሑፉ አካል ውስጥ የተገለጹ ነጥቦችን ያብራራሉ ወይም ያራዝማሉ? ከመለያየት ይልቅ ማንኛውም ማስታወሻዎች በጽሑፉ ውስጥ በተሻለ ሁኔታ የተዋሃዱ መሆን አለባቸው? ደራሲው የግርጌ ማስታወሻዎችን ከተጠቀመ ተመሳሳይ ነገር ያድርጉ ፡፡ የቤተ-መጽሐፍት / ማጣቀሻዎች / ተጨማሪ ንባቦች - ማናቸውንም መጽሐፍ ማጣቀሻ ጽሑፍን ይገምግሙ ፣ የመረጃዎችን ዋቢዎች ዝርዝር እና / ወይም ደራሲው ያካተተባቸው
  • 45.
    35 ተጨማሪ ንባቦችን ፡፡ምን ዓይነት ምንጮች ይታያሉ [ለምሳሌ ፣ የመጀመሪያ ወይም ሁለተኛ ፣ የቅርብ ወይም አሮጌ ፣ ምሁራዊ ወይም ታዋቂ ፣ ወዘተ.]? ደራሲው እነሱን እንዴት ይጠቀማል? አስፈላጊ የዲጂታል ሀብቶችን ወይም የቅሪተ አካላትን ስብስቦችን ጨምሮ ጥቅም ላይ መዋል ነበረባቸው ያሏቸውን ምንጮች አስፈላጊ ግድፈቶች ልብ ማለትዎን ያረጋግጡ ፡፡ 3.2 ማጠቃለል እና አስተያየት መስጠት አጠቃላይ መደምደሚያዎችዎን በአጭሩ እና በአጭሩ ይግለጹ። ለደራሲው የመደምደሚያ ምዕራፍ እና / ወይም ለንግግሩ ልዩ ትኩረት ይስጡ ፡፡ ማጠቃለያው አሳማኝ ነው? ዋናዎቹን ርዕሶች ይዘርዝሩ እና ስለእነዚህ ርዕሰ ጉዳዮች ፣ ዋና ዋና ነጥቦች እና መደምደሚያዎች የደራሲውን ሀሳቦች በአጭሩ ያጠቃልሉ። ተገቢ ከሆነ እና አጠቃላይ ግምገማዎን ለማብራራት ፣ መግለጫዎን ለመደገፍ በጽሑፍ እና በጥቅስ የተወሰኑ ማመሳከሪያዎችን ይጠቀሙ ፡፡ የእርስዎ ጽሑፍ በጥሩ ሁኔታ ከተከራከረ መደምደሚያው በተፈጥሮው መከተል አለበት ፡፡ የመጨረሻውን ግምገማ ሊያካትት ይችላል ወይም በቀላሉ የፅሑፍ ጽሑፍዎን እንደገና ይደግማል። በማጠቃለያው ውስጥ አዲስ መረጃን አያስተዋውቁ ፡፡ መጽሐፉን ከማንኛውም ሥራዎች ጋር ካነፃፀሩ ወይም ክለሳውን ሲጽፉ ሌሎች ምንጮችን ከተጠቀሙ በመጽሐፉ ግምገማ መጨረሻ ላይ የመጽሐፉ መገምገም በሚለው ርዕስዎ በተመሳሳይ መጥቀስዎን ያረጋግጡ ፡፡ የመጽሐፍ ግምገማዎች. በመጻፍ ላይ ኮሎራዶ ስቴት ዩኒቨርሲቲ; የመጽሐፍ ግምገማዎች. የጽሑፍ ማዕከል. የሰሜን ካሮላይና ዩኒቨርሲቲ; ጋስቴል ፣ ባርባራ ፡፡ "ልዩ የመጽሐፍት ክፍል-መጽሔቶችን ለ መጽሔቶች ለመገምገም የሚያስችል ስትራቴጂ ፡፡" ባዮሳይንስ 41 (ጥቅምት 1991): 635-637; ሃርትሌይ ፣ ጄምስ ፡፡ ከዲሲፕሊንቶቹ ባሻገር የንባብ እና የመፃፍ መጽሐፍ ግምገማዎች ፡፡ የአሜሪካ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ጆርናል 57 (ሐምሌ 2006): 1194–1207; ሊ ፣ አሌክሳንደር ዲ ፣ ባርት ኤን ግሪን ፣ ክሌር ዲ ጆንሰን እና ጁሊ ኒኪስት በአቻ- በተገመገመ ጆርናል ውስጥ ለህትመት የምሁራን መጽሐፍ ክለሳ እንዴት መጻፍ እንደሚቻል- የሥነ ጽሑፍ ግምገማ ፡፡
  • 46.
    36 ጆርጅ ኦቭ ኪራፕራክቲክትምህርት 24 (2010): 57-69; ፕሮክቶር, ማርጋሬት. የመጽሐፉ ክለሳ ወይም የአንቀጽ ትችት ፡፡ የላቦራቶሪ ሪፖርት. የዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ጽሑፍ ማዕከል. የቶሮንቶ ዩኒቨርሲቲ; እሱን ለመገምገም መጽሐፍ ማንበብ። የደራሲው መጽሐፍ. የመፃፊያ ማዕከል. የዊስኮንሲን ዩኒቨርሲቲ ማዲሰን; ስካርኔቺያ ፣ ዴቪድ ኤል "ለሪጅ ማኔጅንግ እና ሬንጅላንድስ ጆርናል የመፅሃፍ ግምገማዎች ፡፡" ሬንጅላንድ ኢኮሎጂ እና አስተዳደር 57 (2004): 418-421; ሲሞን ፣ ሊንዳ ፡፡ "የመጽሐፍ ግምገማ ደስታዎች." ጆርናል ኦፍ ምሁር ማተሚያ 27 (1996): 240-241; የመጽሐፍ ግምገማ መፃፍ ፡፡ የጽሑፍ ላብራቶሪ እና ኦውኤል. የፕርዱ ዩኒቨርሲቲ; የመጽሐፍ ግምገማዎችን መጻፍ. የመማሪያ አገልግሎቶች መጻፍ, የፈጠራ ትምህርት እና ማስተማሪያ ማዕከል. ኢንዲያና ዩኒቨርሲቲ. 3.3 የጽሑፍ ጠቃሚ ምክር ሁል ጊዜ መቅድሙን እና / ወይም ማጠቃለያውን ያንብቡ የመጽሐፍን ዓላማ ፣ አደረጃጀት እና ከሌሎች ጥናቶች ጋር ያለውን ግንኙነት ለመገንዘብ ጥሩ ቦታ ቅድመ-ንባብን ማንበብ ነው ከመመሪያው የቃላት መፍቻው የተሟላ ነው ወይስ ቁልፍ ቃላት የሉም? በጽሁፉ ውስጥ የተጠቀሱት ማናቸውም ውሎች ወይም ፅንሰ ሀሳቦች መካተት የነበረባቸው አልተካተቱም? እዚህ ላይ ከመጽሐፍ መገምገሚያ መስፈርት በመነሳት እኔ የደረስኩበት ላብራራ፡፡ መጽሐፉ ሲጀምር የመጽሐፉን ርዕስ ትርጉም የኛ ትርጓሜ ስለሌለው ሪልስቴትን በሚገባ ለመተርጎምና ምንነቱንም በመተንተን ግልጽ አድርጓል፡፡ ነገርግን የሪልስቴት ሽያጭ ባብዛኛዎቹ መጽሐፉ ውስጥ የተጠቀሟቸው ቋንቋዎች ከውጭ የተወሰዱ በመሆናቸው ማብራሪያ ትርጉም (Glossary) የሚያስፈልጋቸው ሲሆን ይህውም መጻፍ ያለበት ከመጽሐፉ በስተመጨረሻ የሚያስፈልገው መሆኑ፡- ለማሳያነት ከመጽሐፉ የወሰድኩት ቃላቶች
  • 47.
    37 3.3.1 እዚህ ላይየተጻፉት ገጾች ለሚቀጥለው እትም በስተመጨረሻ ለሚጻፈው መጠቆም (INDEX) ለማውጫነት የሚረዱ ናቸው፡፡ ለማሳያነት ገጽ 73 management terminologies organizationalresource, page 125 appraisal evaluation, others, page 16 Legale terminologieslike tangible private, law of affixation… page 226 real-estate terminologies likemortgage, lease, slender building 191 solar power 175 condominium, 162real-estate business ገጽ 177 ንግድና ሽያጭ ቃላቶችflorigen direct investment (FDI), 180 Ethiopian investment guide በመሆኑም ለሁሉም ማለትም ለሰልጣኞችም ይሁን ለማንኛውም አንባቢያን ግልጽ እንዲሆን ግሎሰሪ ያስፈልጋል ያልኩበት ምክንያት ለዚህ ነው፡፡ ቀላልና በሁለተኛው እትምላይ የሚስተካከሉት የገጽ 225 እና 226 ገጾች መደጋገማቻ እና የተወሰኑ የአርተኦት ስራዎች ናቸው፡፡ እናንተን መጽሐፍ የጻፋችሁ ማሰልጠና ተ ተቋሞቻችንን ያለብንን የማስተማሪያ መጽሐፎች ክፍተት ስላጠበባችሁ እያደነቅኩኝ! አሁንም የቴክኒክና ሙያ መጽሐፍ በበቂ ሁኔታ በየቋንቋዎቹ ተሰርተው ተጠናቀዋል ወይ? ብለህ ብትጠይቅ፣ አሁንም ከውቂያኖስ ውስጥ በጭልፋ እንደተወሰደ ብቻ ስለሆነ ለመስራትና ክፍተቱን ለማጥበብ ብዙ ይቀረናል ነው የምለው፡፡ ሰላም ነው ደሳለኝ የቀሩ የምላቸውን እራሴ መስራት እንዳለብኝ አምናለሁ ከዚህ በፊት ከኔጋር አብረህ ለመስራት ፍላጎት ስላደረብህ እስካሁን እየደከምኩኝ ነው፡፡ አብሶ ትርጉም ላይ ልረዳህ ፈልጌለሁ እስካሁን የሰራሁት እስከ (E) ኢ ፍቺ ድረስ ብቻ ነው፡፡ በቅርብ ጊዜ እስከ ዜድ (Z) ጨርሼ አስረክብሃለሁ አመሰግናለሁ፡፡ የሰራሁትን በተከታታይ እንደሚከተለው አቅርቢያለሁ፡- መልካም ንባብ፡፡ እና ግብረመልስ ይሁንልኝ፡፡ በድጋሚ አመሰግናለሁ! 4 በየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን በ2012/13 በጀት በተቋሞቻችን የተጻፉ መጽሐፍት ግምገማና ምዘና (የቅድመ እውቅና እና የድህረ እውቅና የተገመገሙና የተመዘኑ ተቋማት) ውጤት ከራሳችን የብቃት አኳያ ማየት ////………//////……//////…….//////……//////…… አጠቃላይ በየካ ቅርንጫፍ ትምህርት ስልጠና እና የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ጽ/ቤታችን ስር የሚገኙ ማሰልጠኛ ተቋማት እና ኮሌጆች በ2012/13 በጀት ዓመት ካሉን ተቋሞቻችን ሁሉ በመጀመሪያው ስድስት ወር ከዚህ በፊት የመጽሐፍ ግምገማ ግብረመልስ የጻፍኩለት
  • 48.
    38 አንድ ማሰልጠኛ ተቋምጨምሮ አሁን በአዲስ መልክ የተቀላቀለን ተቋም ናቸው፡፡ በሁለተኛው ስድስት ወር መጀመሪያ ላይ የመጽሐፍ ግምገማ የታየው ABUKELMSIS Real Estate Training institute / ማሰልጠኛ ተቋማችን ብቻ የገበያ ጥናት በሙያቸው ለሰልጣኝ ማጣቀሻ መጽሐፍ ጭምር የሚሆን መጽሐፍ የጻፉ በመሆናቸው እኔንም ከድንዛዜ አላቀው ወደስራ እንድገባ ስላደረጉኝ ከልብ ከልብ ላመሰግናቸው እወዳለሁ፡፡ በዚህ ደረጃ በጻፉት መጽሐፍ ተመርኩዤ የተገመገሙና የተመዘኑ ተቋማት ተቆጥሮ በተሰጣቸው የመጽሐፍ የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና መሰረት ለመስራት ዝግጁ በመሆናቸው ሁለቱንም ተቋማት ላመሰግን እወዳለሁ፡፡ እነዚሁ ተቋማት ለመስራት ተነሳሽነቱን የፈጠሩልን ለእኛ ብቻ ሳይሆን ሊሎቹም ተቋሞቻችን የሚያሰለጥኑበትን የስልጠና መስክ ባላቸው ፕሮፌሺናል እውቀት መሰረት የስልጠና መስካቸውን በመጽሐፍ በመጻፍ እና ለሰልጣኞች ግልጽ ከማድረግ ሊሎቹም ተቋሞቻችን እገዛ እንዲደረግላቸው የራሳቸውን የስልጠና መስክ በመጻፍ መልክ ሊያሳትሙ ዝግጅት በማድረግ ላይ ያሉ በመኖራቸው ፍላጎት እየጨመረ መጥቷል፣ ስልጠና በሚሰጡበት የትምህርትና ስልጠና ማጣቀሻ መጽሐፍ በመጻፍ ከመዛኝ አካል የሚሰጡ ግብረመልሶች ተቋማት ወደ ተግባር ቀይረው ለመማር ማስተማሩ መሻሻል የበኩላቸውን ጥረት እየተወጡ በመሆኑ ሊበረታቱ ይገባል፣ ተቋሞቻችን በመማር ማስተማር ዙሪያ አሰራራቸውን በቴክኖሎጂ በማዘመንና በመደገፍና ለሚሰሩና ለሚተጉ ተቋማት ድጋፋችን አይለያቸውም፣ በኮቪድ ወረርሺኝ አማካኝነት የማሰልጠኛ ተቋሞቻችን ትምህርትና ስልጠና ሲቋረጥም በአሰራሮቻቸውና በእቅድ ዝግጅት ላይ በተሰጣቸው ግብረመልስ መሰረት ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳዩ ይገኛሉ፡፡ ለሰልጣኞች መርጃ የሚሆን ማጣቀሻ መጽሃፍ ጋር ተያይዞ በባለፉት አመታት ያካሄድናቸው ግምገማና የመጽሐፍ ግምገማና ምዘናዎች ያለመኖራቸው ምክንያት ቀዳሚነትን የሚይዘው የትምህርትና ስልጠና ጥራት ላይ አመራሩ ላይ የሚታየው የብቃት ማነስ ሲሆን፣ የሚሰሩ ሰራተኞችን የማበረታታት አሰራር አለመኖራቸው ብቻ ሳይሆን፣ ስራን በማዛባት ለሚሰራ ሰራተኛ ዝቅተኛ ነጥብ የመስጠት ጭቆና እና አድልኦ እየፈጸሙም ይገኛሉ፣ ከዚህም በተጨማሪ በኮረና ወረርሺኝ ምክንያት ስራችን ተደናቅፏል፡፡
  • 49.
    39 በዋናነት ሦሥት የተለያዩመስሪያቤቶች በመቀላቀላቸው አሰራሩን ሆን ብሎ በማምታታት የተዛባ አሰራር እንዲሰራ የሚያደርጉ ኃላፊዎች ተበራክተዋል፡፡ እነዚህ ሁሉ ከላይ የጠቀስኳቸው ችግሮች ቢኖሩም የእውቅና ፈቃድ አሰጣጥ ቲም ስራችንን በአግባቡ የሰራን ነው ለማለት ያዳግታል፡፡ ጫናው እንዳለም ሆኖ እየሰራን ብንገኝም የተሰጠን የስራ አፈጻጸም ውጤት እኛን የማይገልጽ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ በመሆኑም አንኳን አይደለም አሁን በኮረና ዘመንም ጠንክረን የሰራን መሆናችንን ለማረጋገጥ በየወቅቱ የሰራናቸውን ስራዎች በዊብ ሳይታችን የተሰነዱት ሰነዶች ዋነኛ ማሳያ ናቸው፡፡ በማሰልጠኛ ተቋሞቻችን በዚሁ በኮረና ወረርሺኝ አማካኝነት መስራት ስላልቻሉ ለሰራተኞቻቸውና ለቤት ክራይ መክፈል ባለመቻላቸው ከገበያ ውጭ መሆናቸው አሳዛኝ ጊዜ ማሳለፋችን ነው የሚያሳየው፡፡ በመሆኑም ከጥቂት አዳዲስ ተቋማት ከመቀላቀላቸው በስተቀር፤ ከዚህ በፊት ከነበሩት ከግማሽ ያላነሱት ማሰልጠኛ ተቋማት ከገበያ ውጭ ሆነዋል፡ ፡ የችግሩ ሰለባ የሆኑት እነዚሁ ተቋሞቻችን ደከመን፣ ሰለቸን፣ ለሰራተኞቻችን የምንከፍለው አጣን ሳይሉ ስራ ሳያቋርጡ እና ከገበያ ሳይወጡ ትምህርትና ስልጠናቸውን እየሰጡ መሆናቸው በእውቅና አሰጣጥ ቲም ስም ሳላደንቃቸው አላልፍም፡፡ ወደስራችን ስንመለስ እነዚሁ ከፍተኛውን የትምህርትና ስልጠና ስራ እየሰሩ ያሉ የግል ተቋሞቻችን የተቀመጡ ጠንካራ ጎኖች ቢኖራቸውም፤ ችግሮችም እንዳሉ ባቸው ተስተውሎባቸውም ነበር፡፡ ከእነዚህም መካከል የቅድመ እውቅና እና የድህረ እውቅና የተገመገሙና የተመዘኑ ተቋማት ለግምገማና የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና የሚጠቅሙ መረጃዎች በተገቢው መልኩ አደራጅቶ አለማስቀመጣቸው፣ አንዳንድ ተቋማት የተገመገሙና መዛኝ አካላት የሚሰጣቸው የፅሁፍና የቃል ግብረመልሶች በተገቢው መልኩ ተቀብለው ወደ ተግባር አለመቀየር፣ በፕሮግራሙ፣ በቼክሊስት በሚታዩበት ወቅት እንዲሁም በመጽሐፍ ግምገማ ወቅት በእኛም በኩል በሰአት አለመገኘት፣ በቀጠሮ መሰረት መዛኝና የመጽሐፉ ገምጋሚዎች አለመገኘትና ግብረመልስ አለመስጠት፣ ቴክኒክና ሙያን የማያቁ መዛኞችን ችግር አለባቸው በተባሉ ተቋማት ላይ የመማር ማስተማር ሞጁሎች (የማሰልጠኛ ማቴሪያል) አቅርቡ ተብለው ያላቀረቡ ተቋማት ላይ ሆን ተብሎ ችግሩ እንዲቀጥል መላካቸውና የተላኩት ባለሙያዎች የተዛባ መረጃ ይዘው መቅረባቸው፣
  • 50.
    40 የጠራ የገበያ ጥናትእቅድ በማቀድ ሰልጣኞቻቸውን ከስራው አለምጋር ለማስተዋወቅ ከሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር በማገናኘት ለዚህም ስራ መሳካት በየደረጃው ካሉ የተቋም አመራርና አሰልጣኞች ጋር በቂ በሆነ የትምህርትና ስልጠና የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ባለመካሄዳቸው የሚያሰለጥኑት ስልጠና ገበያ በማጣቱ ሰልጣኞች በየተቋሞቻቸው አለመኖር ባብዛኛዎቹ ተቋሞቻችን ላይ የታየ መሆኑ፣ ከሚመለከታቸው ሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር በመሆን ለሰልጣኞች የስራ ፈጠራና ብሎም ቅጥር ለሚፈልጉም ለማስቀጠር ይረዳ ዘንድ የትብብር ስልጠና የመግባቢያ ሰነዶች ባለመፈራረም የስራ አጥ ዜጎቻችን ወደስራ ማሰማራት ላይ እጥረቶች በመኖራቸው ሰልጣኝ የሚሆኑ በየተቋማቱ መታጣት፣ በራሳችንም አሰራር ላይ በፖሊሲና በስትራቴጂ የተያዙ ግልጽ የሆኑ አሰራሮች ላይ መግባባት ሳይደረስ ወደ ተግባር በመገባቱ በስራችን ላይ ክፍተቶች መፍጠራቸው፣ በእኛም በኩል ስራችንን በምናከናውንበት ወቅት የግምገማና የመጽሐፍ ግምገማና ምዘና ብቃትና ጥራት በሚፈለገው ደረጃ ያለው አሰራር በመዘርጋትና የሚሰሩትን ስራዎች ክትትልና ድጋፍ በምናካሂድበት ጊዜ የእውቀት፣ የክህሎትና የአመለካከት ውስንነቶች መኖራቸው፣ በተቋሞች ላይ የተቀመጠውን ግብ የሚያስገኙ ውጤት ተግባር በጠራ መልኩ ለአሰልጣኞችና ለባለሙያዎች ስራ፣ ተግባር፣ ኃላፊነት ውክልና በመስጠት ስራዎች እንዲተገበሩ አለማድረግ፣ በተቋሞቻችን እና በእኛም የመንግስት አስፈጻሚ አካላት ላይ የአሰራር ስራ ዝርጋታ የሚታይ የጥራት፣ የብቃት፣ ምቹነት፣ ተፎካካሪነትና ወዘተ የሚከወኑ ተግባራት ላይ የአፈጻጸም ብቃት ከመለካት አንጻር ውስንነቶች መኖራቸው ዋና ዋና ተብለው የተለዩ ችግሮችና መፍትሄ የሚሹ ናቸው ፡፡ በዚሁ መሰረት በ2012/13 በጀት ዓመት ከላይ የተጠቀሱትን ውጤቶች ይበልጥ በማጠናከርና ችግሮቹን ደረጃ በደረጃ በመቀነስ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ስር የሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማትንና በአዲስ መልክ የተቀላቀሉንን ማሰልጠኛ ተቋማትን መደገፍና ማበረታታት አለብል፣
  • 51.
    41 ተቋማት በስራቸው የሚገኙአሰልጣኞችና የስራ ሂደቶችን፣ እንዲሁም በእኛም የመንግስት አስፈጻሚ አካላት ላይ የሚታየውን የውስጣችን ያለ የየመጽሐፍ ግምገማና ምዘና እና ውጤት አሰጣጥ ችግር በትክክል በመፍታት የተሻለ አፈፃፀም ያላቸውን ሰራተኞች ማበረታታትና እውቅና ለመስጠት፤ እንዲሁም ዝቅተኛ የአፈፃፀም ውጤት ያላቸውን ለመደገፍና ለማብቃት መስራት እንዳለብን በማመን ነው ይህን ጥልቅ አስተያየት ያወጣሁት፡፡ የመንግስት ኃላፊዎች ሆን ብለው ለሰራተኞች እየተዛባ ለሚሰጠው የስራ አፈጻጸም ውጤት ተጠያቂ መሆን አለባቸው፣ ምክንያቱም ሰራተኞች ባገኙት የተዛባ የስራ አፈጻጸም ውጤት ስልሆነ የመንግስት ከፍተኛ ቦታ የሚሰጣቸው፤ የስልጣን ቦታውን ካገኙ በኋላ ሕሊና የሚባል ስላልፈጠረባቸው፤ ብልሹ አሰራርን አይዋጉም፤ ከሕጋዊ የመንግስት ሊቦች ጋር በመሻረክ ሕዝብ ይበድላሉ፣ በእኛም አስፈጻሚ ሰራተኞች ላይ የሚታየውን የተዛባ የስራ አፈጻጸም ውጤት ለማሻሻል ሳይሆን በማን አለብኝነት መዛባቱ፣ አሰራራቸውን ለማዘመንና የተሸለ ለማድረግ ከዚህም በላይ ባቀረብኩት ስልቶች መስራት ችግሮችን መፍታት ይቻላል፣ ኃላፊዎች የአሰራር ግድፈት ላይ ያለባቸውን ክፍተት ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ስለጻፍኩበት ልተወውና፤ በተቋሞቻችን ዙሪያ የሚታዩ ክፍተቶች ለመሙላት የምለው ለእድገታቸው የሚጥሩትን ለማበረታታት፣ ለመሸለምና አይዟችሁ በርቱ ለማለት በማሰብ ነው ይህንን ጽሑፍ የጀመርኩት፡፡ 4.1 የመጽሐፍ ግምገማ (book review) ………………………………………… በቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛነት የተቀላቀለን አዲሱ ABUKELMSIS Real Estate Training institute የመጽሐፍ ምረቃት "ሪልስቴት ኢንቨስትመንት አስተዳደርና ግብይት” በሚል በኢንጂነር ደሳለኝ ከበደ የተጻፈ መጽሐፍ ዛሬ ማለትም በየካቲት 13 2013 ዓ.ም በ 9 ሰዓት በሳፍየር አዲስ ሆቴል ቦሌ ተመርቋል። ድንቅ ጽሑፍ ነው እኔም ለማንበብና ለመረዳት ሞክሬለሁ፡፡ እናንተም አንብቡት! እናመሰግናለን ኢንጂነር ደሳለኝ ከበደ! በነገራችን ላይ ኢንጂነር ደሳለኝ ማለት የኢንጂነሪንግ ማስተርስ ዲግሪ (MSC) እና በዓለም አቀፍ ንግድ ትምህርት ሥራዎች ማስተርስ ዲግሪ አለው ማለትም ኤም.ቢኤ-አይ.ቢ (MBA-IB) is a
  • 52.
    42 general management coursewith special emphasis on International Business፡፡ እኛም አሰልጣኞቹን ስንመለከት ከእኛ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ መስፈርት ጋር የተጣጣመ ደረጃ 4 ምዛናቸውን ያረጋገጡ አሰልጣኝ የሆኑ ምሩቃን ጀምሮ እስከመጨረሻው የትምህርት መአረግ ዶክተር (PhD) እና ፕሮፌሰሮች (professors) የሰው ኃይል አደረጃጀት ጥራታቸውን የጠበቁ ምሁራን ያለበት ማሰልጠኛ ተቋም ነው፡፡ ኢንነጂነር ልትኮራበት የምፈልገው በዚህ ደረጃ የጻፍከው ጽሁፍ እስካሁን በሀገራችን ተጽፎ የማያውቅ በመሆኑ ነው፡፡ ኢንጂነር ተጨንቀህ የሰራኽው ታላቅ ስራ ለሰልጣኞች ማጣቀሻ መጽሐፍ የሚሆን ሲሆን፡፡ በተጨማሪም መንግስት ለመሆን በምርጫ ተሚፎካከሩ አሸንፈው መንግስት ለሚሆኑ ሁሉ ፖሊሲ ለማርቀቅ የሚጠቅም ጭምር ግበአት ይሆናል ብዮ አምናለሁ፡፡ መጽሐፉን አንብቤ እንደተረዳሁት የራስህ ንብረት እስከሆነ ድረስ፤ ምንም እንኳን ጭቃ ቤትም ከሰራህ ሪልስቴት ነው የሚባለው፡፡ እውነትም የዜጎችን ችግር ያልተማረ ህሌና የሊለው ደላላ ሳይሆን የሚፈታው፤ የተማረ፣ ሕሌና ያለው፣ የአመራር ክህሎት ያለውና፣ በዘርሳይሆን ልክ እንደአዲስ አበቤ ሕብረት አስተሳሰብ ያለው እና በሁሉም መስክ የሰለጠነ ዜጋ ነው የሚያስፈልገው፡፡ እምዬ ምኒሊክም (ዳግማይ ሚኒልክ) ያሉት ላልተማረ ሰው ስልጣን አትስጥ፤ ንብረትህን እንዳታወርስ ገዝቼሃለሁ ያሉበት ምክንያት መሬታችንን ይሸጣል ብለው ስላመኑ ነበር፡፡ ስጋታቸው እውን ሆኖ ምሁራን ሲደኽዩ ህሊና የሊላቸው ሕገወጥ ደላሎች ቆርቆሮ ቤት እየቀየሱ ሲሸጡ እንደነበረና ሀብት እያግበሰበሱ እንደነበር የሚታወቅ ነው፡፡ ከላይ እንዳስቀመጥኩት ጭቃ ቤት ስል ከኔ የመነጨ ሳይሆን የኛን የግንባታ በሐል ከጥንት ጀምሮ ያስቀመጠው ከራሱ ከኢንጂነር ደሳለኝ የወሰድኩት ነው፡፡ በከተማ የሚኖረው ህብረተሰብ አቅሙ ዝቅተኛ የሆነ ዜጋ የቤት ባለቤት መሆን አለበት ብሎ የተነሳ ይመስላል፡ ፡ እስካሁን በብዛት በማንጠቀምባቸው ምድራችን፣ ከርሰምድርና አየራችን እራሱ ሃብታችን በመሆኑ በምንም ምክንያት የቤት እጥረት ለሰው ልጆች ሊኖር አይገባም ባይ ነው፡፡ ይህ ግን ሊሳካ የሚችለው ቢሮክራሲው ፍቃደኛ ሲሆን ሁሉንም ሀብታችንን ማልማት ስንችል ብቻነው በሚል በምረቃው ወቅት ያቀረቡት የሁሉም የሪል ስቴት አልሚዎች አስተያየት ነበር፡፡ ሪል ስቴት አልሚዎች መንግስት ከደገፋቸው እስካሁን ከሚሰሩት እጅግ ጥራታቸውን የጠበቁ ቪላዎቸ፣ ለንግድ የሚሆኑ እንጻዎች ወዘተ.. የድሃውን ሕብረተሰብ ሊጎበኙና ችግር ሊፈቱ የሚችሉ መሆናቸውን እየነገሩን ነው፡፡ የሀገራችን ተመራጭ ፓርቲዎች የምርጫ
  • 53.
    43 ቅስቀሳቸውን በዚህ ስራየያዙትን ፖሊሲ ለምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻ ለሚመርጣቸው ሕዝብ በምረጡኝ ቅስቀሳ ቢያሳውቁ ማሸነፍቸው አይቀሬ መሆኑን ነግረውናል፡፡ እንደዚህ በአንድ ላይ ሁላችንንም እንድንሰባሰብና እንድንወያይ ላደረጉን በዋናነት የመጽሐፉ ባለቤት ለሆኑት ኢንጂነር ሲሆን በተጨማሪ የመጽሐፉን ምረቃ ለደጎሙት ባለሀብቶች ጭምር እናመሰግናችኋለን ነው የምለው፡፡ የከተሞቻችን የቤት እጦት ችግር የከፋ ስለሆነ ነው፡፡ ወጣቶች በቤት እጦት መጋባት ማቋማቸው እየተነገረ ነው፡፡ የተጋቡትም የሚፋቱት የቤትክራይ ውድነት መሆኑ አንዱ ማሳያ ነው፡፡ በይበልጥ በሁሉም ገዜዎች የተጠቁት የአዲስ አበባ ልጆች በነባር ቤቶቻችን ላይ መጋባት ከባድ ስለነበር በርካታዎቹ ሳይወልዱ እስከወዲያኛው ያሸለቡ ሁሉ አሉ፡፡ ከዚሁ ከቤት እጥረት የተነሳ መርካቶ አካባቢ ኮርኒስ ቤት ውስጥ የሚኖሩ ባልና ሚስቶች የሚተኙበት አልጋ ጠባብነት የወለዱትን ልጂ ሲገላበጡ ባለፊት ጊዜያት ውስጥ ስለሞተባቸው፤ በድጋሚ የወለዱት ልጅ አብረውት እንዳያድር እንዳደረጉት ይነደራል፡፡ እዛች የሚያድሩባት ኮርኒስ ቤት ውስጥ ወይ ፍቅር ሲሰሩ ወይ እንቅልፍ ወስዷቸው ሲገላበጡ እንዳይሞትባቸው አስበውና ተጨንቀው ግድግዳ ላይ በፊስታል ሰቅለው ያሳድራሉ የሚል ወሬ ተሰምቷል፡፡ የጎዳና ተዳዳሪዎችም በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን ላይ በአይናችን የምናያቸው ስለሆነ ምንም ማስተባበል አይቻልም፡፡ ችግራችን የዚህን ያህል የከፋ ብቻ ሳይሆን ከዚህም በላይ መሪዎች ለገጽ ግንባታ ከሚያወጡት በላይ የከፋ ስለሆነ ነበር፡፡ ብር አለኝ ብሎ ተከራይቶ የሚኖረውም በአከራዮቹ የሚደርስበት ግፍ፣ በደልና ማንገላታት አንዳንዴማ አስገድዶ መድፈር የሚያሳፍር ነው፡፡ በርግጥ ይህንን ስል ሁሉም አከራይ እንዲህ ያደርጋሉ ማለቴ እንዳልሆነ ይታወቅልኝ፡፡ ይኽው ምስኪን ደክሞና ለፍቶ የሚያድር ሰራተኛ በደል የሚደርስበት የመኖሪያ ቤት ችግር ስላለበት የኮንደሚኒየም ቤት ይደርሰኛል ብሎ ብሩንም አጠራቅሞ በዘርና በመድሎ ከፍሎም (በሚዛን ሲሰፈሩ የተሰጣቸው ቤት የማይገባቸው) ሆነ በርካቶች ላልከፈሉ ሰዋች በስደተኛ ስም የኮንደሚኒየም መኖሪያ ቤት ሲከፋፈል ተስፋ ያስቆርጣል፡፡ በይበልጥ የጉዳዩን አሳሳቢነት የሚጨምረው 54 ቢሊዪን ብር እዳ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ለንግድ ባንክ ባለመክፈሉ፤ ይህ ብር ካልተከፈለኝ ከአሁን በኋላ ምንም አይነት የብር ክፍያ አልሰጥም ያለው ንግድ ባን አንዱ ማሳያ የመንግስት ባለስልጣናት ሕጋዊ ዘርፊያን ነው፡፡ በመንግስት ስም ሕጋዊ ማፊያዎች እንዳሉ አንዱ ማሳያ
  • 54.
    44 ነው፡፡ በመዲናዋ አዲስአበባ የመኖሪያ ቤት ችግር እንዳለ እና ሙሉ ክፍያ ላደረገው ከፋይ አማራጭ ቤት እንድናገኝ አለመደረጉ የሁላችንም ፍላጎት በእንጥልጥል ላይ ነው፡፡ በርግጥ የቤት እጦት የበለጸጉት ሀገራት ጭምር / ኃያላን ሀገራትንም እየነካ ነው፡፡ ምክንያቱ ደግሞ በኮረና ወረርሺኝ ክፉኛ ስለተመቱና በድሀ ሀገራት ውስጥ በሚከሰተው ጦርነት የሚሰደዱ ሰዎች ስላጥለቀለቋቸው ችግሩ እየከፋ ሄዶ፡፡ ለማሳያነት ሁለት ሀገራት ላቅርብና፤ - በቅድሚያ ከወረርሺኙ ጋር ተያይዞ እንዲሁም ተጨማሪ ችግሮቻችንን ማየት ይቻላል በሚል የመጀመሪያው እንደሚከተለው ማየት እንችላለን፡- poverty in USA ብሎ የሚጀምረው DW Documentary ሊላን ሳይት ጠቅሶ እንዳብራራው ከሆነ how poor people survive in the USA በሳውዘርን ካሊፎርኒያ ሰወች በተንቀሳቃሽ ቤታቸው እንዴት እንደሚኖሩ ያሳየ ሲሆን፡ ፡ በውስጡ ተጠቂ የሆኑት ሴቶች ሲሆኑ ያውም ያገቡ ሴቶች ፍቺ ስለገጠማቸው እና ወረርሺኙ ባስከተለው ጭንቀት እንዴት ቤተሰብን እንዳለያየና ወንዲችም ጭምር ለብቻቸው በመኪናቸው ማደር፣ የስራ ቦታ ማድረግ ጭምር መጀመራቸውን የሚያሳይ ዘጋቢ ፊልም ነበር፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ይኽው DW Documentary Berlin, homeless capital of Germany በሚል ያቀረበው ዘጋቢ ፊል ነበር፡፡ ዳክመተሪ ፊልሙ እንዳስቀመጠው ከሆነ በበርሊን ከተማ ምን ያክል የቤት አልባ ስደተኞች እዳጥለቀለቋቸው ማሳያ መሆኑን ያትታል፡፡ ለማሳያነት ዘጋቢ ፊልሙ ሲጀምር where the number of eastern Europeans sleeping rough on the streets has been rising for several years and local authorities are struggling to cope... በሚል ከሦሥት አመት በፊት ዘጋቢ ዶክመንተሪ ፊልሙን ሰርቶታል፡፡ ሪልስቴት ኢንቨስትመንት አልሚዎቹ ከዚህ በተሻለ ለመስራት አስበው ወስነዋል፡፡ የስራ አጡንም ቁጥር ለመቀነስ ከዝቅተኛ የስራ ደረጃ እስከ ከፍተኛ የስራ ደረጃ ማለትም በሁሉም ዘርፍ ወስነዋል፡፡ መንግስት ባለበት ሀገር በድንቁርና ታውረው የሰው ልጆች መሰረታዊ ፍላጎት የሆነውን የመኖሪያ ቤት ለዜጎች አለማሟላት እንዴት ያሳፍራል፡፡ መጽሐፉ አምርሮ ሳይሆን በለሆሳስም ቢሆን ይህንን የቤት እጦት ችግር ኮንኗል፡፡ ይህንን ያልኩበት ምክንያት በርካታ የዜጎች የቤት እጦት ችግር በኦንላይን አሰባስቦ ማቅረብ የሚችል መሆኑን ማሳያ ስላለነው፡፡ ምንም እንኳን በርካታ የኢንጂነሪንግ ሶፍትዌሮችን ተጠቅሞ እየሰራ መሆኑ
  • 55.
    45 በርካታ ማሳያዎችን አቅርቦልንነበር፡፡ ነገር ግን ኢንጂነርና ቴክኖሎጂ ሲራራቁ ማየት እንዴት ደስ እንደማይል ማሳያ የሚሆነው የሕንጻ ግንባታ ላይ የሚታዩ የጥራት መጓደሎች ናቸው፡፡ መጽሐፉን ሳይሆን መንግስትን በሚመለከት በተደጋጋሚ ከሪልስቴት ኢንቨስትመንት አስተዳደርና ግብይት፣ የፖሊሲ እና የሕግ መአቀፍ ጋር ተያይዞ ስትረቴጂክ እቅድ እንደሚጎድሉት በተለያዩ ምሁራኖች ተጠቅሷል፡፡ ሁላችሁንም አመሰግናለሁ፡፡ ገጣሚና አንጋፋ ደራሲያን በግጥምና በቅኔ ነፍሴን አስደስታችኋታል እና ሁላችሁንም ክበሩልኝ እላለሁ፡፡ በስተመጨረሻ ይበልጥ ቀልቤን የሳቡት ልክ እንደ ጉድበል ጎንደር አማረኛ ሊያስተምርህ …….መጣ አይነት ቧልት የራሱ የጎጃም አማረኛ እጥረት በጋዜጠኛና ገጣሚ ደመቀ ከበደ የተገለጹ(ጡ) እጥረት አይነት እና ሊሎቹም የማላስታውሳቸው አስቂኝ ቀልዶች ሲሆኑ፣ ገጣሚና ደራሲ ኤፍሬም ስዩም ወቅታዊ ነገር መናገር ይከብዳል በሚል እስኪ ላስብበት እፈልጋለሁ ብሎ በኋላ ላይ አስቦና ተመራምሮ ያቀረበው ያውም ያነበነበው የተጻፈ ሳይሆን በቃል ያነበነበው ከምርጫ ጋር ተያይዞ ግጥምና ቅኔ በጣም ፈገግ ያሰኘኝ፡፡ በድጋሚ ያልጠቀስኳችሁን አርቲስቶቻችንንም ከልብ ከልብ አመሰግናለሁ! አንጋፋው ኢንጂነር ደሳለኝ መጽሐፍ ውስጥ የታዘብኩት በሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን መጽሐፍ ሲጽፍ በርካታ ነገሮችን ማሳየት የቻለ ሲሆን በዋናነት አካላዊ የመሬትና ሪል እስቴት መገለጫዎች በሚል ወይም ሪልስቴት "የምንለው ቋሚ፣ የማይንቀሳቀስ እና ቅይጥ ወይም የተለያዩ ገጽታዎች ውህድ (ለምሳሌ መሬት እና ሐይቅ) የሆነውን ገጽታ ነው" በግልጽ ያሳዩን፡፡ ገጽ 9 ላይ የሚለው "ኢኮኖሚያዊ (ምጣኔ ሀብታዊ) የመሬት መገለጫዎች፤- የምንለው የመሬት እጥረት፣ ፋላጎትን፣ ከአንድ ወደ ሌላው በይዞታ መተላለፍን ነው ፡፡ ጠቅለል ባለ ዕሳቤ መሬት ሲባል የምድራችን የላይኛው ክፍል (ገጸ ምድር) ቢወከልም በዘመናዊው ዓለም ግን የመሬት ባለይዞታነት እና የተጠቃሚነት መብት የመሬትና አፈር፤ ድንጋይ እና ሌሎች ከመሬት ወለል በታች ያሉ መዕድናትን የመጠቀም እና ከመሬት ላዕላይ ገጽታ በላይ ያለውን የአየር ክፍል መጠቀምን ያካትታል፡፡ …" እዚህ ላይ በርካታ ነገሮችን ያሳየናል ተንቀሳቃሽ ያልሆነ ሀብትን ለማሳየት የሞከረበት እርቀት የአፈራችን፣ የድንጋይና መአድናችንን የሚጎዳውን የውሃን ክፍል የያዘው ሐይቃችንን ተሻግሮ በረሃማ ያደረገንን አባይንም ሆነ ተከዜን እንዲሁም ሊሎቹን የወንዞቻችን ጉዳት በይበልጥ ያመላክታል፡፡ ማልማት የምንችለው አፈርና፣ ድንጋይ፣ መአድናት በውሃችን ተጠራርጎ ሲወሰድ ዝም ካልን
  • 56.
    46 የበረሃማነትን መስፋፋትን እሺብሎ መቀበል ያክል ነው፡፡ ለበርካታ ጊዜ በጃፓን መንግስት ተረድቶ የተገነባው ድልድይ በአፈር መሸርሸር ስትጊዜ በድጋሚ የተሰራ ከሆነ በኋላ ነው፡፡ አሁንም ከፍተኛ ብር ወጥቶበት የተሰራው ድልድይ በአፈር መሸርሸር ምክንያት አሁንም አስተማማኝ ድልድይ አይደለም እየተባለ ነው፡፡ በመሆኑም አፈርን፣ ዲንጋይንና ሊሎቹንም የጠቀሰበት አግባብ የሀገር ሀብት ያንተም ሀብት ነው ጠብቀው ተንከባከበው እንደማለት ነው፡ ፡ የቤት ችግርን አስመልክቶ ሰለባ የሆኑ ዜጎች ያለባቸውን የመኖሪያ ቤት እጥረት በቁጥር ማስቀመጡ ጠንካራ ጎን ሆኖ አግኝቼዋለሁ፡፡ መጽሐፉ ቢያካትታቸው የምለው ተጠቃሚዎች እንዲሁም የቤት አልባ ከሆኑ ሰዎች ቃለመጠይቅ ቢካተት፡፡ የችግሩን ስፋት የማሳየት አቅሙ የጎላ ይሆናል የሚል አመለካከት አለኝ፡፡ የኢንጂነር፣ አርክቴክት፣ ማርኬቲንግና የሶፍትዌር ዲቨሎፐር ስራ የተማረ እንጂ፤ ማንም መንገደኛ የማይሰራው ስለሆነ መካተት ያለበትን የሕግ ክፍተቶች፣ መገለጫ ያላቸው የውጭና የሀገር ውስጥ ኬስ ስተዲዋች፣ ኢንዴክስና ግሎሰሪ በስተመጨረሻ አለመካተታችው ብቻ ለሚቀጥለው በተሻሻለ እንዲሰራው ይረዳዋል ብዮ አስባለሁ፡፡ የመኖሪያ ቤት አለመኖር የፈጠረባቸውን ችግር ከራሳቸው ሰለባ ከሆኑ ከሰዎቹ አንደበት አለማካተቱ ብቻ ክፍተት አለው ብዮ አምናለሁ፡፡ በዋናነት ሳላደንቅ የማላልፈው የሀገራችንን የሕዝብ ብዛትና የመኖሪያ ቤት ፍላጎት ለማጣጣም ያለውን ክፍተት በቁጥር በተደገፈ ለማውጣት የተኬደበት ርቀት ሊበረታታ ይገባል እላለሁ፡፡ የመጽሐፉ ደረጃ የተዋጣለት ስለሆነ ድጋሚ መታተም እንደሚችል አልጠራጠርም፤ የዛኔ ይካተታሉ የምነው ከላይ ከቀረብኳቸው qualitative studies እንዳካተተው ሁላ በተጨማሪ በተለያየ መልኩ እሳቤዎች (ሰለባ የሆኑ አዲስ አበቢዎችና ሊሎች የሀገራችንና ተመሳሳይ ከተሞች አንድ ወይም ሁለት) ቢያቀርብ፣ በዋናነት quantitative studies and case studies ከላይ ቢጨመሩ ካልኳቸው በተጨማሪ ድጋሚ ሲታተም አሻሽሎና አካቶ ያቀርባል የሚል ልባዊ ምኞት አለኝ፡፡ በድጋሚ ብቻ ሳይሆን በተደጋጋሚ ኢንጂነር ዳንኤልን እውቀትህን ሳትደብቅ ስላካፈልከንና የጋን ውስጥ መብራት ስላልሆንክ ነው በታላቅ አክብሮት ከመቀመጫዬ በመነሳት የማመሰግንህ! ቤተሰብህን ጭምር እግዚያብሔር አብዝቶ ይባርካችሁ! ማጠቃለያ በየካ ቅርንጫፈረ የተጀመሩ የትምህርትና ስልጠና የተቋማት ምዘና አስመልክቶ በርካታ መስፈርቶችን አዘጋጅቶ ሲመዝን ነበር፡፡ በዋናነት መማር፣ ማስተማር በተሸለ ጥራት
  • 57.
    47 ለማስቀጠል ሥርዓተ-ትምህርት፣ የማጣቀሻየመጽሐፍት፣ TTLM እና ማንኛውም reference books በተቋም እንዲኖር ማድረግ አንዱ ግበአት ማሟላት ነው፡፡ በመሆኑም የሥርዓተ- ትምህርት፣ TTLM እና ማንኛውም reference books ለሰልጣኞች በተቋማት በተሟላ መልኩ ተዘጋጅቶ መቅረቡና አለመቅረቡ በግምገማና ምዘና ሊታይ መገባቱ ከትምህርተና ስልጠና አንጻር ተገቢነው፡፡ ይህ አሰራር በተቋማት ደረጃ ከግበአት ማሟላት አንጻር ታቅዶ የተጀመረ ስራ ነበር ፡፡ የማሰልጠኛ መጽሐፍት በቤተመጽሐፍት መኖራቸውና አለመኖራች መታየት ይገባቸዋል ፡፡ እነዚህን የማሰልጠኛ መጽሐፍት ቢያንስ 5 በቁጥር ሊኖር ይገባል፡፡ ስለሆነም በተቋም የማሰልጠኛ ማንዋሎች አስፈላጊ መሆኑን እና ሰልጣኞች ለማንበብ ጠቃሚ እንደሆነ መገንዘብ በጣም ጠቃሚ ነው ፡፡ በመሆኑም በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን እነዚህን በመገምገሚያ መስፈርት አካተን ለመስራት የወሰንን ቢሆንም፤ ነገርግን የመጸሐፍ መስፈርት እንደ ማወዳደሪያ ፎርማሊቲ አይካተትም በሚል ትእዛዝ በመምጣቱ በተቋማት ውስጥ ከግምገማ አውጥተነዋል፡፡ በመሆኑም ይህ አሰራር የትምህርትና ስልጠና አሰጣጥ ጥራት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ስለሚያሳድር ሊታሰብበት ይገባል እላለሁ፡፡ የለውጥ ሥራዎችን ውጤታማ እንዲሆኑ ለማድረግ እያንዳንዱ ተቋም በውጤቱ የሚመዘንበት ሥርዓት በመዘርጋት በተለይም ውጤትን መሠረት ያደረገ የምዘና ሥርዓት በዋነኝነት በየደረጃው የልማትና የመልካም አስተዳደር እና አሰራርን በመፍጠር ተግባራዊ ማድረግ መሠረታዊ ጉዳይ ነው፡፡ ስለሆነም ውጤትን መሠረት ያደረገ የተቀናጀ የምዘና ሥርዓትን ወቅታዊና ተከታታይነት ያለው እንዲሆን ለማድረግ ተገቢውን የእርምትና የማስተካከያ እርምጃ ለመውሰድ እንዲሁም ውጤት ያመጡና ወደ ፊት የወጡ ተቋማት ሞዴል ምርጥ አፈጻጸም ያላቸው ተቋማት የሚበረታቱበትና የሚሸለሙበት በአንፃሩ ወደ ኋላ የቀሩና በንፅፅር ውጤት ያላስመዘገቡ ተቋማትን የሚደገፍበት ስርዓት በመዘርጋትና ከጉድለታቸው ተምረው፣ የተገኙ አስተምሮዎችና ተሞክሮዎችን ለ2014 በጀት አመት በዋነኝነት የሚያገለግል ጠቃሚ ልምዶችንና ትምህርቶችን ማግኘት የተቻለበት የምዘና ስራ መሆኑን ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡ በመሆኑም በ2013 በጀት ዓመት የምዘና ውጤት መነሻ በማድረግ የተሻለ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ በምዘናው ሂደት የተገኙ አስተምሮቶችን እና ምርጥ አፈፃፀሞችን በማስፋት፣ 37 ተቋማት በተመረጡ ሁለት ተቋማት ውጥ የተቀመረ የልምድ ልውውጥ ተካሂዷል፡፡ ይህንን ስኬታማ አሰራራችን በ2014 በጀት ዓመት አሰራራችንን በጥናትና ምርምር ላይ የተመሰረተ በማድረግ እንዲሁም የባለፉት ዓመታት አሰራራችንን አጠናክሮ በመቀጠልና የተለዩ ክፍተቶች ላይ አተኩሮ በመስራት ለአገልግሎት አሠጣጥና
  • 58.
    48 መልካም አስተዳደር መስፈንትኩረት በማድረግ በየካ ቅርንጫፍ የሚገኙ ተቋማትን አፈፃፀም ተቀራራቢ ደረጃ ላይ ማድረስ ከወዲሁ የያዝነው ቀጣይ እቅድ ነው፡፡ በመስፈረውት በተደገፈ የምዘና ሂደት አልፋችሁ አብላጫ ውጤት አግኝታችሁ ተመርጣችሁ አሸናፊ የሆናችሁ ተቋማት እንኳን ደስ አላችሁ እካለሁ!
  • 59.
    49 Summary Congratulations to theinstitutions that have passed the assessment process and received the highest marks! The Yeka branch has developed a number of criteria for the evaluation of educational and training institutions. One of the main goals is to have a curriculum, reference books, TTLM and any reference books in an institution in order to maintain the quality of teaching and learning in a better way. Therefore, whether or not curriculum, TTLM and any reference books are fully developed for trainees should be considered in the context of education and training. This was a planned initiative at the institutional level in terms of input supply. The availability and absence of training books in libraries should be considered. There should be at least 5 of these training textbooks. Therefore, it is important to understand that training manuals are important in the institution and that it is important for trainees to read them. Therefore, although we have decided to work at our branch office with these evaluation criteria, However, we have excluded it from the review due to the fact that the standard of the book is not included in the comparison format. Consequently, I think this practice should be considered as it has a negative impact on the quality of education and training.
  • 60.
    50 In order forchange to be effective, it is important to establish a system for measuring the results of each institution, especially the implementation of a system based on the results of development and good governance at all levels. Therefore, in order to make the results-based integrated assessment system up-to-date and consistent, it is necessary to take appropriate corrective and corrective measures and to promote and reward the best-performing institutions that have achieved results. It has been proven that the year is an evaluation process that provides valuable experience and lessons. Therefore, based on the evaluation results of the 2013 fiscal year, better monitoring and support was provided, and the training and best practices achieved in the evaluation process were shared with 37 selected institutions. Our next plan is to bring this success to the level of the performance of the institutions in Yeka branch by focusing on research and development in the 2014 fiscal year, focusing on specific gaps and focusing on service delivery and good governance.
  • 61.
    51 የምስጠው ምክረ ሀሳብ •የማሰልጠኛ ግቭአት ማለትም የሥርዓተ-ትምህርት፣ TTLM እና reference books ዝግጅትና ስርጭት ለሰልጣኞች በ ክህሎት፣ በእውቀት እና በአመለካከት ለመቅረጽ እና ለውጥ ለማምጣት የሚያበረክተው አስተዋውጽኦ ከፍተኛ ነው ብሎ በአመራሩ፣ በትምህርትና ስልጠና ፖሊሲ አውጪዎችና በከፍተኛ ባለሙያ ደረጃ ማመን ተገቢ ነው፡፡ • በመሆኑም በቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን እነዚህን በመገምገሚያ መስፈርት አካተን ለመስራት የወሰንን ቢሆንም፤ ነገርግን የመጸሐፍ መስፈርት እንደ ማወዳደሪያ ፎርማሊቲ አይካተትም በሚል ትእዛዝ በመምጣቱ በተቋማት ውስጥ ከግምገማ አውጥተነዋል፡፡ በመሆኑም ይህ አሰራር የትምህርትና ስልጠና አሰጣጥ ጥራት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ስለሚያሳድር ሊታሰብበት ይገባል እላለሁ፡፡ • በመአከል ደረጃ አሰራራችን በጥናት በታገዘ እንድንተገብር የሚያበረታታ አካል ባይኖርም አንዳልሰራ የሚያደርጉ ተጽንኦዎችን በመቋቋም እንዲህ ያሉትን ችግሮች በጭላንጭልም ቢሆን ለማቅረብ ሞክሬያለሁ፡፡ በመሆኑም በጥናትና ምርምር የሚሰሩ ስራዎችን ከባለድርሻአካላት ብቻ ጋር ከመስራት በስራባለቤቶቹም የሚሰሩ የጥናትና ምርምር ስራዎች የማበረታቻ መንገዶችን ቢቀይስ፡፡ • ለሰልጣን የሚጠቅሙ የወርክሾፕ ደረጃውን የጠበቀ ማኑዋል ይዘጋጃል፣ የዋናው ማሰልጠኛ ማንዋል በስርአተ ትምህርቱን በአግባቡ ሊያግዙ የሚችሉ መጻሐፍትና ማጣቀሻ መጽሐፍት ይዘጋጃሉ • በመሆኑም በተቋም ደረጃ የመጽሐፍት ምዘና እና ግምገማ በTTLM እና reference books በመስፈርት ደረጃ መኖሩ ተጠቃሚ የሚሆኑት የማሰልጠኛ ተቋማት በዋነኛነት ሰልጣኞቻቸው በመሆናቸው ወደፊት በመገምገሚያ መስፈርት እንዲካተት ሊታሰብባት ይገባል፡፡ • ይህ በተቋማት ደረጃ የመጽሐፍት ግበአት በበቂ ማሟላትና ያቀረቡ ተቋማት በምዘና በማረጋገጥ ማበረታቻ እና መሸለም ተገቢ በመሆኑ ውጤቱም የስልጠና ጥራት ይጨምራል እንዲሁም ትውልድን የማዳን ስራ ነው ብሎ ማመን ተገቢ ነው፡፡ • በዋናነተግ የአሰራር ችግር በመፍጠር ላይ ያሉት የለሙያቸው በጓደኝነትና በፖለቲካ ወገንተኝነት ስራው ላይ የተመዱ አካላት መሆናቸውን ጠንቅቆ በማወቅ፤ እነዚሁን አካላት ለይቶ በማውጣት ወደሚመጥናቸው ስራ ማሰማራት ተገቢ ነው፡፡ • በመሆኑም እነዚህ ያለ ሙያቸው የተመደቡ አመራሮች፣ ፖሊሲ አውጪዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች ወደሚመጥናቸው ስራ መመደብ አለባቸው እላለሁ፡፡ My recommendation • It is important to believe in the leadership, education and training policy makers and senior professionals that the development and distribution of training curricula, TTLM and reference books will greatly enhance the skills, knowledge and attitudes of trainees.
  • 62.
    52 • Therefore, althoughwe have decided to work at our branch office with these evaluation criteria, However, we have excluded it from the review due to the fact that the standard of the book is not included in the comparison format. Therefore, I think this practice should be considered as it has a negative impact on the quality of education and training. • Although there is no one who encourages us to implement our system in a research-based manner, I have tried to present such problems in the slightest, by resisting the pressures that make it work. Therefore, instead of working on research projects with stakeholders only, the research work done by the staff should be designed to encourage them. • A standardized workshop manual will be developed for training; the main training manual will be provided with books and reference books that can help with the curriculum. • Therefore, at the institutional level, textbook evaluation and evaluation at TTLM and reference books should be included in the evaluation criteria in the future as the training institutions will be the main beneficiaries. • At the institutional level, it is appropriate to encourage and reward the supply of textbooks at the institutional level, and it is important to believe that the result will increase the quality of training and save generations. • Recognizing that the main culprits are those whose professionalism and political affiliation are at stake; It is important to identify these components and deploy them to their appropriate functions. • Therefore, I say that these unskilled leaders, policymakers and senior professionals should be assigned to the right job. REFERENCES – Belcher, Wendy, “Writing the Academic Book Review.” http://www.chicano.ucla.edu/press/siteart/jli_bookre viewguidelines.pdf – Lee, Alexander D., Bart N. Green, Claire D. Johnson, and Julie Nyquist, “How to Write a
  • 63.
    53 Scholarly Book Reviewfor Publication in a Peer-Reviewed Jounal.” The Journal of Chiropractic Education. http://www.journalchiroed.com/2010Spring/JCESpri ng2010Lee.pdf – Purdue OWL, “Writing a Book Review.” http://owl.english.purdue.edu/owl/resource/704/1/ – The Writing Center at UNC-Chapel Hill, “Book Reviews.” http://writingcenter.unc.edu/resources/handouts- demos/specific-writing-assignments/book-reviews – The University of New South Wales, Learning Centre, “Writing a Critical Review.” http://www.lc.unsw.edu.au/onlib/critrev.html – Columbia University Writing Center, http://www.columbia.edu/cu/ssw/write/handouts/su mmary.html – Los Angeles Valley College Library, http://www.lavc.edu/library/bookreview.htm – University of North Carolina at Chapel Hill Writing Center, http://www.unc.edu/depts/wcweb/handouts/review. html http://www.unc.edu/depts/wcweb/handouts/fallacie s.html አባሪዎች የአ/አ ከ/አ/የትምህርትና ስልጠና ጥራት፣ የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን የተቋማት እውቅና እድሳት ፈቃድ ዳይሬክቶሬት የካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
  • 64.
    54 የቴክኒክና ሙያ ተቋማትስልጠና እውቅና ፈቃድና እድሳት ቡድን በእውቅና እድሳት ውጤት መሰረት ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ ማሰልጠኛ ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት የተዘጋጀ ፕሮፖዛል መጋቢት 2013 ዓ.ም አዲስአበባ 1.መግቢያ ❖ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት በሚሰጡት ለኢንዱስትሪው የበቃ የሰው ኃይል የማፍራት ሂደትን ተቋማት የሚጠበቅባቸውን አሟልተውና ህጋዊ ሆነው በግብአት ራሰዋቸውን እያደራጁ መሄዳቸውን እየተመዘኑ ያሉበትን ደረጃ እየገመገሙ መሄድ እንደ አንድ ቁልፍ ጉዳይ ተወስዶ በየአመቱ ይሰራል በዚህም መሰረት የስልጠና ጥራትን ለማስጠበቅ ከሚደረጉ በርካታ
  • 65.
    55 ስራዎች ውስጥ ዋነኛውሁሉም የስልጠና ተቋማት በሀገር አቀፍ ደረጃ በተዘጋጀው ስታንዳርድ በመለካትና ያሉበትን ደረጃ በመፈተሸ እውቅና እና እድሳት የመስጠቱን ተግባር አጠናክሮ ማስቀጠል ነው፡፡በዚህም መሰረት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትመህርት ስልጠና ጥራትና ሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ባለስልጣን የካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የእውቅና አሰጣጥና እድሳት ዳይሬክቶሬት ይህንን መነሻ በማድረግ ለ33 የግል ተቋማት ፍቃድ ተሰጥቶአቸው በማሰልጠን ስራ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ ተቋማትን በተሰጣቸው ፍቃድ መነሻነት በተቀመጠው መመሪያ እና ደንብ መሰረት በማድረግ መሰረተ ተቋማት የተሻለ አፈፃፀም ያስመዘጉቡትን በመለየት እንዲበረታቱ ማድረግና በመካካለኛ ደረጃ ላይ ያሉትን ወደተሻለ ደረጃ እንዲመጡ ፤እንዲሁም የአፈፃፀም ክፍተት ያለባቸውን እንዲስተካከሉ አቅጣጫ ለመስጠት ምርጥ ተሞክሮን ለመቀመርና በየተቋማቱ ተደራሽ እንዲሆን በጥሩ አፈፃፀም ላይ ያሉትን መነሻ በማድረግ በተሞክሮነት ለሆኑ የሚችሉትን ተቋማት ለይቶ ለማውጣት የቅርንጫፍ ጽ/ቤት የትምህርትና ስልጠና የተቋማት እውቅና ፈቃድና እድሳት ዳይሬክቶሬት የቴ/ሙ ቡድን ከመጋቢት 20 ቀን 2013 ጀምሮ ለ10 ቀናት የሚቆይ ፕሮፖዛል እንደሚከተለዉ ተዘጋጅቷል፡ ፡ 2.ዓላማ ❖ ተቋማት የተሻለ አፈፃፀም ያስመዘጉቡትን በመለየት እንዲበረታቱ ማድረግና ❖ በመካካለኛ ደረጃ ላይ ያሉትን ወደተሻለ ደረጃ እንዲመጡ ፤እንዲሁም የአፈፃፀም ክፍተት ያለባቸውን እንዲስተካከሉ አቅጣጫ መስጠት ራሳቸውም ምርጥ ተሞክሮ ካላቸው ተቋማት ልምድ እንዲወስዱ ለማድረግ ይረዳል፤ ሠንጠረዥ Table 5የስራው አስፈላጊነት
  • 66.
    56 ❖ በ2013 ዓ.ምመልካም ተሞክሮዎችንና የልምድ ልውውጦችን ከትምህርት ቤቶች ጋር በማካሄድ በልምድ ልውውጡ ሰፊ የአሰራርና የክህሎት ልምድን በማዳበር የሚያስችል ስልቶችን መቅሰምና ማዳበር ያስችላል፡፡ ተ.ቁ የሚከናወኑ ተግባራት ፈፃሚአካላት የክንውንጊዜ ምርመ ራ 1 መርሃ ግብር ማዘጋጀት፣ ቡድን ማዋቀርና የትግበራ ጊዜ ሰሌዳ በእያንዳንዱ ተቋማት ማዘጋጀትና ከባለሙያወች በጋር በመወያየት የጋራማድረግ የእውቅና ፈቃድ እድሳት ቡድን መሪና ባለሙያዎች 30/7/2013 2 ዝክረ ተግባር (ፕሮፖዛል) ማዘጋጀትና ማፀደቅ የካ ቅርንጫፍ የትምህርት ስልጠና የተቋማት እውቅና እና እድሳት ፈቃድ ዳይሬክቶሬት 30/7/2013 5 ለባለሙያዎች በእውቅና እድሳት ውጤት መሰረት ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ ማሰልጠኛ ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት ስራዉን አስመልክቶ መመሪያ መስጠት የካ ቅርንጫፍ የትምህርት ስልጠና የተቋማት እውቅና እና እድሳት ፈቃድዳይሬክቶሬት እውቅና አሰጣጥና እድሳት ቡድን መሪ 1/08/2013 6 በእውቅና እድሳት ውጤት መሰረት ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ ማሰልጠኛ ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት የሚሰሩት ባለሙያዎች ቦታው ላይ በአካል በመገኘት ስራውን መስራት የእውቅና አሰጣጥና እድሳት ባለሙያዎች ከ04/08/2013 - 15/08/2013 8 የቤንች ማርክ ተቋማት ግኝቱን አስመልክቶ የተጠቃለለ ሪፖርት ማዘጋጀት የእውቅና አሰጣጥና እድሳት ዳይሬክቶሬት 9 የተጠቃለለ ሪፖርቱን መገምገም የካ ቅርንጫፍ የትምህርት ስልጠና የተቋማት እውቅና እና እድሳት ፈቃድ ዳይሬክቶሬት እውቅና አሰጣጥና እድሳት ቡድን መሪ 10 ሪፖርት ለሚመለከታቸዉ አካላት ማሳወቅ ቡድን መሪ ና የእውቅና አሰጣጥና እድሳት ባለሙያዎች
  • 67.
    57 1. በእውቅና እድሳትውጤት መሰረት ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ ማሰልጠኛ ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት የተያዙ የትኩረት ጉዳዮች ❖ ተቋማት የተሻለ አፈፃፀም ያስመዘጉቡትን በመለየት እንዲበረታቱ ማድረግና በመካካለኛ ደረጃ ላይ ያሉትን ወደ ተሻለ ደረጃ እንዲመጡ የሚያስችለውን ሂደት መከተልና ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ ለይቶ ማውጣት፡ ❖ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠናን እየሰጡ ያሉ ተቋማት ባለቤቶችና አመራር ጋር በጉዳዩ ላይ ሰፊ ገለፃ በመስጠትና ያላቸውን ውጤት አጠናክረው እንዲያስቀጥሉ ማስቻል እና ሁሉም ተቋማት ወደ ተሻለ አፈፃፀም የሚያመጣቸውን አሰራር እንዲከተሉ፤ ❖ በቅርንጫፉ ስር የተገኙትን ሞዴል የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት አጠቃላይ ሪፖርት ማጠናቀር፣ ❖ በተገኙት ሞዴል ተቋማቶች ክትትል አድርገን ያገኘንውን ግኝት አስመልክቶ የተጠቃለለ ሪፖርት በማዘጋጀት ለዳይሬክቶሬቱና ለሚመለከታቸዉ አካላት ማሳወቅ፡ ፡ 2. ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት የሚጠበቅ ውጤት ❖ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠናን በሞዴልነት እየሰጡ ያሉ ተቋማት ያሉትን በመለየት ለሌሎች ተቋማት በቤንች ማርክነት ለይቶ በማውጣት ማበረታታትና ሌሎች ተቋማቶች እንዲያውቋቸው ማድረግ፤ የሚከናወኑ ተግባራትና የጊዜ ሰሌዳ በ2013 ዓ.ም በቅርንጫፉ ስር የተገኙትን በእውቅና እድሳት ውጤት መሰረት ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ ማሰልጠኛ ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት የከፍተኛ ባለሙያዎች በተቋም በመገኘት ገምጋሚ ቡድን ስም ዝርዝር፡- 1. ብርሃኑ ታደሰ 2. ራሔል ማሞ 3. መስፍን መኩሪያ አስተባባሪዎች ስም 1.ኃይለሚካኤል አባይነህ
  • 68.
    58 1. ፍቅሩ ኃ/አጋዝያኢት ሠንጠረዥTable 6 እጩ ተቋማት ዝርዝር ከሚያዚያ 4/2013 እስከ ሚያዚያ 15/08/2013ዓ.ም 10 የስራቀናትየሚያስፈልገው አጠቃላይ ወጪ ዝርዝር፡ ሠንጠረዥ 7 የሚያስፈልገው በጀት ተ. ቁ የወጪ ርእስ የተሳታፊዎች ብዛት ቀናት ብዛት የተያዘ በጀት አስተያየት 1 የትራንስፖርት አበል ለእውቅና ፍቃድና እድሳት በላሙያዎች 3 10 3*10*100 = 3000 ብር 2 የትራንስፖርት አበል ለእውቅና ፍቃድና እድሳት ቡድን አስተባባሪዎች 2 10 2*10*100 = 2000 ብር 3 ድምር 5 5000 ብር ❖ በእውቅና እድሳት ውጤት መሰረት ስታንዳርዶችን ያሟሉ የቴ/ሙ ማሰልጠኛ ተቋማትን ቤንች ማርክ የሚሆኑ ተቋማትን ለመለየት የሚያስፈልገው ወጪ 5000 ብር/አምስት ሺህ ብር /ወጪ ሆኖ እንዲከፈል እንጠይቃለን፡፡ ፕሮፖዛሉን ያዘጋጀው ፕሮፖዛሉን ያፀደቀው ስም----------------------------------- ስም-------------------------------------- ፊርማ-------------------------------- ፊርማ------------------------------------- ቀን-------------------------------- ቀን---------------------------------------- ተ.ቁ የተቋሙስም የሚገኝበት ልዩ ቦታ የሚሰራበት ቀን 1 ኢኤምዲፊ/ኮንስተራክሽን ማሰልጠኛ ቁ.1 ሾላ ከ04/08/2013 እስከ 15/08/2013 2 ኢኤምዲፊ/ኮንስተራክሽን ማሰልጠኛ ቁ.2 ኢንግሊዝ ኢንባሲ 3 አስካፌየር የምግብ ዝግጅት ማሰልጠኛ አያት 4 የኛ የቤት አያያዝ ማሰልጠኛ ጉርድ ሾላ 5 አቡቀለመሲስ የሽያጭ ማሰልጠኛ ወሰን 6 ግሎባል የምግብ ዝግጅት ማሰልጠኛ ሾላ 7 ንስር የኢንተርፕርኒየር ሽፕ ማሰልጠኛ ሾላ 8 ሄለን የምግብ ዝግጅት ማሰልጠኛ መገናኛ
  • 69.